@justoneday1111: ሸረሪና ሙሉ በሙሉ ከትሕነግ ታጣቂዎች ነፃ መውጣቷ ተገለጸ በትሕነግ ታጣቂዎች አነሳሽነት በሸረሪና አቅጣጫ የተከፈተውን ጥቃት ተከትሎ በተወሰደ የተቀናጀ የአጸፋ እርምጃ፣ የቡድኑ መሸሸጊያ የነበረችው ሸረሪና በጀግናው የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሙሉ ቁጥጥር ስር መግባቷን ምንጮች ገለጹ። በዚህ አውደ ውጊያ ትሕነግ አርሚ-70፣ አርሚ-15 እና አርሚ-13 ብሎ የሚጠራቸው የቡድኑ ኃይሎች ከፍተኛ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ አስተናግደዋል ተብሏል። ከስፍራው በተገኘው ማረጋገጫ መሠረት፣ የሸረሪናን ነፃ መውጣት ተከትሎ በርካታ የቡድኑ ታጣቂዎች በሠራዊቱ የተማረኩ ሲሆን፤ ዙ-23፣ ድሽቃ፣ ብሬን እና ስናይፐርን ጨምሮ በርካታ ከባድና ቀላል የጦር መሣሪያዎችም በቁጥጥር ስር ውለዋል ነው የተባለው።

Who am I ?
Who am I ?
Open In TikTok:
Region: ET
Saturday 01 August 2026 22:01:41 GMT
15571
185
5
20

Music

Download

Comments

gechi1996
➣አትምጡብኝ በሷ👉👉 :
ኧረ ባክህ ፎቶውላይ ያለው ጀነራልኮ ሰ/ምስራቅ ዕዝ አዛዥ ማለት ራያ አካባቢ ያለውን ጦር ነው የሚመራው
2026-08-02 03:53:47
0
ali.abdala493
Ali Abdala :
የመረለ ወወ
2026-08-02 11:05:35
0
emirate437
Emirates2119 :
😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂
2026-08-01 23:12:57
0
To see more videos from user @justoneday1111, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos


About