@zerihunselshi: #ብፁዕነታቸው_የእግድ_ደብዳቤ_ደረሳቸው። በሊቀ ጳጳስ ደረጃ ታግደዋል ተብሎ ደብዳቤ የተጻፈላቸው ብቸኛው ሊቀ ጳጳስ ይመስሉኛል ከዚህ ይልቅ ከሀገረ ስብከቱ ተነስተዋል ተብሎ ቢጻፍ ተገቢ ይመስለኛል። የሆነው ሆኖ ጳጳሱ ሀገረ ስብከቱን ተሰናብተዋል። ቋሚ ሲኖዶስ ሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የጥቅምቱ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ የመጨረሻ ውሳኔ እስከሚሰጥ ድረስ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ታግደው የሃዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው በአባትነት እንዲመሩ ውሳኔ ተላልፏል የሚል ነው። ብፁዕነታቸው ከሀገረ ስብከቱ መነሣት ምክንያት የሆናቸው ሕገ ቤተ ክርስቲያንን እና የበላይ አካል መመሪያን ማክበር የገንዘብና ንብረት #ብክነት የሕገ ደንብ መጣስና የአሠራር ግድፈቶች ለማስተካከል ባለመቻላቸው ነው ተብሏል።

Zerihun Zrufael💚💛❤️13
Zerihun Zrufael💚💛❤️13
Open In TikTok:
Region: ET
Thursday 06 August 2026 16:11:27 GMT
7468
253
9
64

Music

Download

Comments

eyoab41327
ኢዮብ :
ይኸ ነገር እንዴት ነው? እሽ ማን ተተካ በሳቸው?
2026-08-06 17:06:31
1
rahel3971
rahel3971 :
መነፃር የለኝም ፁፉን ለማንበብ አዝናለሁ 🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣
2026-08-06 16:37:52
1
user339018080855
user339018080855 :
አባ ሳሩዮስ ቂቤ አጠጡን አቦ!!
2026-08-06 18:13:09
1
yordanos.abi3
Y@ :
ወሎን ወሎ በላው !
2026-08-06 21:53:26
0
To see more videos from user @zerihunselshi, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos


About