@amramr_6:

💖💫AMR💫💖
💖💫AMR💫💖
Open In TikTok:
Region: AE
Tuesday 11 August 2026 19:49:53 GMT
1219
109
0
5

Music

Download

Comments

There are no more comments for this video.
To see more videos from user @amramr_6, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

“ተክለሃይማኖት” አቡነ ተክለሃይማኖት በቡልጋ ደብረ ጽላሎሽ ከቅዱሳኑ አባታቸው ጸጋ ዘአብ እና እናታቸው እግዚእ ኃርያ ተወለዱ። የቤት ስማቸው ፍስሐ ጽዮን ሲሆን ትርጓሜውም የጽዮን ደስታና ተድላ ማለት ነው። በ15 ዓመታቸው ድቁናን፣ በ22 ዓመታቸውም ቅስናን ከአቡነ ቄርሎስ ተቀበሉ። ወላጆቻቸው በአምስት ቀን ልዩነት ካረፉ በኋላ በእጅጉ አዝነው ወደ ዱር ሄዱ። በዚያም ጌታችን ተገልጦ “ከእንግዲህ ነፍሳትን እንጂ እንስሳትን አታድንም፤ ስምህም ተክለሃይማኖት ይባላል” ብሎ መረጣቸው። ከዚያም ቤታቸውን ትተው ወንጌልን እያስተማሩ፣ ተአምራትን እያደረጉ፣ አብያተ ክርስቲያናትን እያሰሩ 10 ዓመት አገለገሉ። ከዚያም ወደ ደብረ ዳሞ ሄደው ከአባ ዮሐና ምንኩስናን ተቀብለው 12 ዓመት አገለገሉ። በ1267 ዓ.ም. በዓት አድርገው ለ22 ዓመት ቆመው በመጸለይ ከቆዩ በኋላ፣ አንድ እግራቸው ተሰበረ። በአንድ እግራቸውም ለ7 ዓመት በጸሎት ቆመው በጠቅላላው 29 ዓመት በጸሎት ቆዩ። በ99 ዓመት ከ10 ወር ከ10 ቀን የምድር ኑሮአቸውን ፈጽመው ነሐሴ 24 ቀን አረፉ። ‹‹ነሐሴ 24›› በዚህ ዕለት የአባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት የዕረፍታቸውን መታሰቢያ በዓል ነው። በዚችም ዕለት የእናታችን የቅድስት ክርስቶስ ሰምራ የዕርፍት መታሰቢያ በዓሏ ነው። ከአባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት ከእናታችን ከቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ምልጃና በረከት አይለየን። 🙏 Via - ሄኖክ አበበ #orthodox  #ethiopian_tik_tok💚💛❤️
“ተክለሃይማኖት” አቡነ ተክለሃይማኖት በቡልጋ ደብረ ጽላሎሽ ከቅዱሳኑ አባታቸው ጸጋ ዘአብ እና እናታቸው እግዚእ ኃርያ ተወለዱ። የቤት ስማቸው ፍስሐ ጽዮን ሲሆን ትርጓሜውም የጽዮን ደስታና ተድላ ማለት ነው። በ15 ዓመታቸው ድቁናን፣ በ22 ዓመታቸውም ቅስናን ከአቡነ ቄርሎስ ተቀበሉ። ወላጆቻቸው በአምስት ቀን ልዩነት ካረፉ በኋላ በእጅጉ አዝነው ወደ ዱር ሄዱ። በዚያም ጌታችን ተገልጦ “ከእንግዲህ ነፍሳትን እንጂ እንስሳትን አታድንም፤ ስምህም ተክለሃይማኖት ይባላል” ብሎ መረጣቸው። ከዚያም ቤታቸውን ትተው ወንጌልን እያስተማሩ፣ ተአምራትን እያደረጉ፣ አብያተ ክርስቲያናትን እያሰሩ 10 ዓመት አገለገሉ። ከዚያም ወደ ደብረ ዳሞ ሄደው ከአባ ዮሐና ምንኩስናን ተቀብለው 12 ዓመት አገለገሉ። በ1267 ዓ.ም. በዓት አድርገው ለ22 ዓመት ቆመው በመጸለይ ከቆዩ በኋላ፣ አንድ እግራቸው ተሰበረ። በአንድ እግራቸውም ለ7 ዓመት በጸሎት ቆመው በጠቅላላው 29 ዓመት በጸሎት ቆዩ። በ99 ዓመት ከ10 ወር ከ10 ቀን የምድር ኑሮአቸውን ፈጽመው ነሐሴ 24 ቀን አረፉ። ‹‹ነሐሴ 24›› በዚህ ዕለት የአባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት የዕረፍታቸውን መታሰቢያ በዓል ነው። በዚችም ዕለት የእናታችን የቅድስት ክርስቶስ ሰምራ የዕርፍት መታሰቢያ በዓሏ ነው። ከአባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት ከእናታችን ከቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ምልጃና በረከት አይለየን። 🙏 Via - ሄኖክ አበበ #orthodox #ethiopian_tik_tok💚💛❤️

About