@jannat_tohavlogs: কাল বাবুর আকিকা ভ্লগ আপলোড ডান💗YOUTUBE: Trisha Toha Lifestyle✨

jannat_tohavlogs
jannat_tohavlogs
Open In TikTok:
Region: BD
Friday 14 August 2026 14:58:41 GMT
214394
5751
407
112

Music

Download

Comments

jjrjrirjtbuf
অবুঝ মন :
৩ মিনিট ৩৩ সেকেন্ড আকিকা
2026-08-27 10:32:36
11
tusadahmed55
MD Tusar Ahmed :
2026-08-26 04:44:49
28
user252634732501
꧁❤ভালোবাসার রাজা❤꧂ :
লাগবে বিডিও তোমাদের
2026-08-26 14:19:07
5
soha.akter4589
(Sohaa)🦋🦋 :
amake ektu video ta daw
2026-08-27 19:52:19
1
tt750788
T🤍T :
কেউ বিডিও টা দেও
2026-08-26 08:58:41
2
mowel2886
js..Ji ko.. 7x :
লাগবে নাকি এখন দেখলাম
2026-08-26 14:06:22
2
sksaidulislam532
SK islam7826🫶🫶 :
😋😋😋
2026-08-27 11:49:09
7
userv8yttz4smw
user21353615529 :
😂
2026-09-01 10:16:53
1
md.emran.parmnik
Md emran Parmnik :
নতুন কোন আপডেট ভিডিও আছে কিনা
2026-08-27 16:55:33
1
To see more videos from user @jannat_tohavlogs, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

********ሻቢያ ከስልጣን መወገድ አለበት****** መለስ ዜናውም አለ። “…የት ድረስ ነው የምንቀጥለው? የት ድረስስ መሄድ እንችላለን? ግልፅ በሆነ መንገድ እንወያይበት። ተወያይተንም የአብዛኛውን ውሳኔ እናሳልፋለን
********ሻቢያ ከስልጣን መወገድ አለበት****** መለስ ዜናውም አለ። “…የት ድረስ ነው የምንቀጥለው? የት ድረስስ መሄድ እንችላለን? ግልፅ በሆነ መንገድ እንወያይበት። ተወያይተንም የአብዛኛውን ውሳኔ እናሳልፋለን" በቅድሚያ ጥያቄ አዘል አሳብ የተሰነዘረው ከህወሃት ወገን ነበር። እየተቀባበሉ እንዲህ አሉ፣ “በመሰረቱ ስልጣን እንልቀቅ ብንል የሚረከበን አለ ወይ? ሊረከበን የሚችለው የተዘጋጀ ሃይል ማነው? በዙሪያችን በጠላት ተከበናል። በዚህ ሁኔታ ላይ ሆነን በቀላሉ የስልጣን ሽግግር ማድረግ ይቻላል ወይ? የተጀመሩት የልማት ስራዎችስ አይቋረጡም ወይ?” በመቀጠል ተፈራ ዋልዋ አስተያየት ሰጠ። ተፈራ ረዘም ያለ ዲስኩር ቢጤ ያሰማ ሲሆን፣ ጭማቂው እንዲህ ነበር፣ “ረጅም ጊዜ በስልጣን ላይ ቆይተናል። እድሜያችንም ገፍቶአል። እያረጀን ነው። ሃገሪቱን በመምራት ረገድም ተሳክቶልናል ማለት አይቻልም። እኔ በበኩሌ በቅቶኛል። እናንተ ባትለቁም እኔ ስልጣን ላይ የመቆየት ፍላጎት የለኝም..." በረከት ስምኦን በመቀጠል፣ “መልቀቅ አለብን" ሲል ተፈራን ደግፎ ተናገረ “... ሌላውም ይሞክረው። አምባገነን እየተባልን እንወገዛለን። ሰርተንም አልተመሰገንንም። እኛ የቆምንበትን እሳት ሌላውም ይሞክረው። ምናልባትም እኛ አፍነን ይዘነው ይሆናል እንጂ ከስር ጠንካራ አመራር ሊወጣም ይችላል። እንግዲህ ስትራቴጂውን ነድፈናል። በተነደፈው ስትራቴጂ ደግሞ የልማት ስራውን በተቻለ አቅም ሞክረናል። ጉልበት ያለው ደግሞ ስልጣኑን ይረከብና ይቀጥለው። ህወሃቶች ስልጣን ላይ ለመቆየት ብትወስኑ እንኳ እኛ ብአዴኖች ስልጣን መልቀቁን እንመርጣለን..." በዚህ ውይይት የህወሃት ፖሊት ቢሮ አባላት ለሁለት ተከፍለው ነበር። "እንልቀቅ"፣ "የለም አንለቅም” በሚል ክርክርቢጤ አሰምተዋል። የኦህዴድና የደቡብ ፖሊት ቢሮ አባላት በቁጥር እኩል ውክልና የተሰጣቸው ቢሆኑም አንዳችም ቃል አልተነፈሱም። በመጨረሻ መለስ፣ “ስልጣናችንን እንልቀቅ" የሚለውን ወገን ደግፎ አስተያየት ሰጠና አጀንዳውን በድምፅ ብልጫ ዘጉት። “የተዘጋጀ የሚረከበን ሃይል ስለሌለ ስልጣን መልቀቅ የለብንም" ያሉ ሶስት ሲቀሩ፣ ቀሪው፣ “ስልጣናችንን እንልቀቅ” የሚለውን ደገፈ። በክርክሩ ወቅት፣ “ስልጣን መልቀቅ የለብንም" ያሉት የህወሃት ወገኖች በመከራከሪያነት ካቀረቡት ነጥብ ዋናው፣ “ሻእቢያ ስልጣን ላይ እያለ ስልጣን ከለቀቅን ሃገሪቱን በእጅ አዙር ይቆጣጠራታል' የሚል ነበር። ለዚህም የመከራከሪያ ነጥብ አንድ ማሰሪያ ተበጀለት። ይህም፣ “እኛ ስልጣን ከመልቀቃችን በፊት በማንኛውም መንገድ ሻእቢያ ከስልጣኑ መወገድ አለበት" የሚል ሆነ። ሻእቢያን እንዴት ማስወገድ እንደሚቻል ግን አልተገለፀም። በጦርነት ወይስ በመፈንቅለ መንግስት?' ለሚለው ጥያቄ ምላሽ ሳያስቀምጡ ስብሰባው ተቋጨ። በዚሁ የፖሊት ቢሮ ስብሰባ ከስልጣን ለሚለቁ ባለስልጣናት ሊሰጥ ስለሚገባ ጥቅማ ጥቅም ጉዳይም ተነስቶ ነበር። ዝርዝር ተሰርቶለት በሚኒስትሮች ምክር ቤት እንዲፀድቅና ለፓርላማው እንዲቀርብ ወስነው ተለያዩ። ይህን የወያኔ የፖሊት ቢሮ ስብሰባ መረጃ ያገኘሁት ስብሰባው በተካሄደ በአስረኛው ቀን ግድም ነበር። መረጃውን ከአስተማማኝ ሰው በማግኘቴ ወሬውን እንደሰማሁ በትኩሱ፣ የደራሲው ማስታወሻ።#ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹ሀገሬ #viralvideo #creatorsearchinsights2026 #viraltiktok

About