@ethio.radar1: ደብረ ታቦር ወይም ቡሔ በሚል ስያሜ በየዓመቱ በድምቀት ለሚከበረው በዓል ዝግጅት አጠናቀው እንግዶችን በመጠባበቅ ላይ መሆናቸውን የደብረ ታቦር ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ አለበል ደመላሽ ገልጸዋል። በዓሉ በአካባቢው ማኅበረሰብ ዘንድ በድምቀት የሚከበርና በጉጉት የሚጠበቅ እንደሆነ ያመላከቱት አቶ አለበል፣ እስካሁን በነበረው ሂደት በዓሉን ለማክበር ከሚያግዙ አካላት ጋር የመወያየት፣ የቦታ እና የሌሎችም አስፈላጊ ነገሮች ዝግጅት ማድረግ የሚያስችሉ ሥራዎች መሠራታቸውን አክለዋል። በከተማ አስተዳደሩ በኩል በዓሉ ሃይማኖታዊ ይዘት ስላለው፣ ከተለያዩ የሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ሚዲያዎችን በመጠቀም የማስተዋወቅና በዓሉን በድምቀት የማክበር ሥራ እየተሠራ እንደሆነ አቶ አለበል አስረድተዋል። የደብረ ታቦር በዓል በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ነሐሴ 13 ቀን በድምቀት እንደሚከበር ይታወቃል። #ቡሔ #ቡሄ #ደብረታቦር #ቫይራል #ኦርቶዶክስ

Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር
Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር
Open In TikTok:
Region: ET
Sunday 16 August 2026 11:58:06 GMT
1345
24
1
7

Music

Download

Comments

user9361521951347
woinwa :
🥰🥰🥰
2026-08-18 09:52:25
0
To see more videos from user @ethio.radar1, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos


About