@noemi18913: #pinchetiktokponmeenparati #agua #tomaagua #humor

noemi:>
noemi:>
Open In TikTok:
Region: ES
Sunday 16 August 2026 14:01:36 GMT
2311
102
4
89

Music

Download

Comments

iker_el.gamberro
iker :
cuando tenga sed tomo nadie me tiene q recordar eso, mis pésames a quien se le olvide tomar agua🙄
2026-08-16 14:16:50
6
hornet.03
Evan.fc EDITS,. :
2026-08-16 15:33:11
2
To see more videos from user @noemi18913, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ጣያሪያው ክፍት ሆኖ ዝናብ አያሳልፍም (የአቡነ_አሮን_መንክራዊ_ገዳም) 📌ሰሜን ወሎ መቄት ወረዳ የሚገኘው እጅግ አስደናቂ ገዳማቸው ፍልፍል ዋሻ ሲሆን ጣራው ክፍት ነው፡፡ ክፍት በሆነው ጣራ በኩል ፀሐይ ሲገባ ሰለሚያቃጥል ጥላ ይይዛሉ ነገር ግን የጻድቁ ግዝት ስላለበት ዝናብ ወደ መቅደሱ ፈጽሞ አይገባም፡፡ 📌የህንጻው አይነት ስቁረት ሁለት አምዶች አስራ አራት መስኮት ሰባት አንደኛው ስቁርት ዝናብ የማይገባበት ፀሐይና ጨረቃ እንዲሁም ከዋክብት ብርሃናቸውን የሚሰጡበት ለማየት የሚያስደንቁ ሁለተኛው ብርሃናትም ዝናባትንም ይፈራራቁበታል፡፡ የወረደው ወይም ዝናብም ወዴት እንደሚሄድ ወይም የት እንደሚጠራቀም አይታወቅም፡፡ ይህንን እነደዚህ አድርገው አንፀው ወደ ፈጣሪያቸው አመለከቱ፡፡  📌ክብር ምስጋና ይግባውና ጌታችን መላእክት አስከትሎ ወርዶ ቤተ መቅደሱን ባርኮ ቃል ኪዳኑን አፅንቶ አስከ ምፃት ድረስ እንዲሁ እያበራች ትኑር ብሎ አርጓል፡፡ አባ አሮን መንክራዊም ቃል ኪዳናቸውን ተቀብለው ትንሽ ጊዜ ከቆዩ በኃላ ወደ በኬ ምድር ለቡራኬ ወጡ መላአክ ጊዜ እረፍታቸው እንደቀረቀበ ነገራቸው ያን ጊዜ ደስ ብሏቸው ወደ ገዳማቸው ሲመለሱ የመጀመሪያይቱ የእሳት ጥላሻት ተሰማያቸው ጎዳና በር እናላቲ የሚባሉ አቀበትና ቁልቁለት አሉ በነዚህ መንገዶች ለመጓዝ በጣም ደከሙና አየተደገፋ ዘለቁ፡፡ ከበሩ ሲደርሱ አሳረፏቸው ከዚያ በኃላ አንደበታቸው በረታ ልሳናቸው ፈታ ማኅበረ መነኮሳቱን አዕናኑ ቃል ኪዳናቸው አበረከቱ፡፡  ✍️በገዳሙ ውስጥ የምንኩስና ክብር የተቀበለ ከቤተክርስቲያኑ ስጋ ወደሙ የተቀበለ እጣን ጧፍ ማንኛውም በጎ አድራጎት ለቤተ መቅደሱ የተራዳ በተለይም ይህችን ቦታ የረገጠ ገድልህን የሰማ ያሰማ የጻፈ ያፃፈ እሰከ አስራ አምስት ትውልድ እምርልሃለሁ ብሎ የሰጣቸውን ተስፋ ተናግረው ወደ ገዳሙ ሴት እንዳያልፍ በለው ካሰናበቱ በኃላ ጌታችን መላእክት አስከትሎ የብፁአ አባታችን ነፍስ ለማሳረግ ሲወርድ ታላቅ ግርማ ሆነ፡፡ ከበሩ አንዲት ወይራ ነበረች ወይራይቱም ለፈጣሪዋ ሰገደች፡፡ እሰከአሁን ደርቃ ተጋድማ የወንድና የሴት መለያ ሁና ትታያለች በዚያ ግርማ መላእክት በማህሌት መስከረም 5 ቀን ነፍሳቸውን ከስጋቸው ለይተው አሳረጓት ፡፡ስለዚህ መስከረም አምስት የዕረፍታቸው ቀናቸው ነው በረከታቸው ከሁላችን ጋር ይሁን፡፡  📌የጻድቁ ታላላቅ ገድላት እንደነ ሙሴና አሮን በአምደ ደመና ከመሬት መሰወር፣ እንደ ዳንኤል አናብስት ማሰገድን፣ እንደ ሙሴ ከድንጋይ ላይ ውሃ ማፍለቅ፣ እንደ ኤልሳ ባህርን ሁለት ጊዜ መሻገር፣ እንደ እያሱ ፀሐይ ማቆም፣ እንደ ሐዋርያት ድውይ መፈወስ፡፡ ከቡዙ በጥቂቱ ነው፣ባህሩን የከፈሉበት ውሃ ያፈለቁበት ፀሐይ ያቆሙበት ዳዊታቸውን ያወጡበት በትረ መስቀላቸው ልዩና በቁመቱ በአራት ማዕዘን የተቀረፀ ሲሆን እስካሁን በገዳሙ ያለና ብዙ በሽተኞችን በመፈወስ ላይ ይገኛል፡፡ ህንፃውን ያነፁበትና ጉድብ የተባለው መጥረቢያ ቅዱስ ኡራኤል የሰጣቸው ሶስት መልክ ያለው ይህም እየታጠበ ብዙ ድውያንን በመፈወስ ላይ ይገኛል፡፡ የጻድቁ አባታችን የአቡነ አሮን ምልጃቸው ከሁላችን ጋር ይሁን፡፡  ምንጭ:- መዝገበ ቅዱሳን እና ገድለ አቡነ አሮን የቅዱስ ያሬድ ዜማዎች፣ መሰል አስተማሪና መንፈሳዊ ይዘቶች እንዲደርሷችሁ ፔጁን ፎሎው ያድርጉ! ለእህቶቻችንና ወንድሞቻችንም ጭምር ሸር እናድርግላቸው! #ኦርቶዶክሳዊ  #ኦርቶዶክስለዘለዓለምትኑር
ጣያሪያው ክፍት ሆኖ ዝናብ አያሳልፍም (የአቡነ_አሮን_መንክራዊ_ገዳም) 📌ሰሜን ወሎ መቄት ወረዳ የሚገኘው እጅግ አስደናቂ ገዳማቸው ፍልፍል ዋሻ ሲሆን ጣራው ክፍት ነው፡፡ ክፍት በሆነው ጣራ በኩል ፀሐይ ሲገባ ሰለሚያቃጥል ጥላ ይይዛሉ ነገር ግን የጻድቁ ግዝት ስላለበት ዝናብ ወደ መቅደሱ ፈጽሞ አይገባም፡፡ 📌የህንጻው አይነት ስቁረት ሁለት አምዶች አስራ አራት መስኮት ሰባት አንደኛው ስቁርት ዝናብ የማይገባበት ፀሐይና ጨረቃ እንዲሁም ከዋክብት ብርሃናቸውን የሚሰጡበት ለማየት የሚያስደንቁ ሁለተኛው ብርሃናትም ዝናባትንም ይፈራራቁበታል፡፡ የወረደው ወይም ዝናብም ወዴት እንደሚሄድ ወይም የት እንደሚጠራቀም አይታወቅም፡፡ ይህንን እነደዚህ አድርገው አንፀው ወደ ፈጣሪያቸው አመለከቱ፡፡ 📌ክብር ምስጋና ይግባውና ጌታችን መላእክት አስከትሎ ወርዶ ቤተ መቅደሱን ባርኮ ቃል ኪዳኑን አፅንቶ አስከ ምፃት ድረስ እንዲሁ እያበራች ትኑር ብሎ አርጓል፡፡ አባ አሮን መንክራዊም ቃል ኪዳናቸውን ተቀብለው ትንሽ ጊዜ ከቆዩ በኃላ ወደ በኬ ምድር ለቡራኬ ወጡ መላአክ ጊዜ እረፍታቸው እንደቀረቀበ ነገራቸው ያን ጊዜ ደስ ብሏቸው ወደ ገዳማቸው ሲመለሱ የመጀመሪያይቱ የእሳት ጥላሻት ተሰማያቸው ጎዳና በር እናላቲ የሚባሉ አቀበትና ቁልቁለት አሉ በነዚህ መንገዶች ለመጓዝ በጣም ደከሙና አየተደገፋ ዘለቁ፡፡ ከበሩ ሲደርሱ አሳረፏቸው ከዚያ በኃላ አንደበታቸው በረታ ልሳናቸው ፈታ ማኅበረ መነኮሳቱን አዕናኑ ቃል ኪዳናቸው አበረከቱ፡፡ ✍️በገዳሙ ውስጥ የምንኩስና ክብር የተቀበለ ከቤተክርስቲያኑ ስጋ ወደሙ የተቀበለ እጣን ጧፍ ማንኛውም በጎ አድራጎት ለቤተ መቅደሱ የተራዳ በተለይም ይህችን ቦታ የረገጠ ገድልህን የሰማ ያሰማ የጻፈ ያፃፈ እሰከ አስራ አምስት ትውልድ እምርልሃለሁ ብሎ የሰጣቸውን ተስፋ ተናግረው ወደ ገዳሙ ሴት እንዳያልፍ በለው ካሰናበቱ በኃላ ጌታችን መላእክት አስከትሎ የብፁአ አባታችን ነፍስ ለማሳረግ ሲወርድ ታላቅ ግርማ ሆነ፡፡ ከበሩ አንዲት ወይራ ነበረች ወይራይቱም ለፈጣሪዋ ሰገደች፡፡ እሰከአሁን ደርቃ ተጋድማ የወንድና የሴት መለያ ሁና ትታያለች በዚያ ግርማ መላእክት በማህሌት መስከረም 5 ቀን ነፍሳቸውን ከስጋቸው ለይተው አሳረጓት ፡፡ስለዚህ መስከረም አምስት የዕረፍታቸው ቀናቸው ነው በረከታቸው ከሁላችን ጋር ይሁን፡፡ 📌የጻድቁ ታላላቅ ገድላት እንደነ ሙሴና አሮን በአምደ ደመና ከመሬት መሰወር፣ እንደ ዳንኤል አናብስት ማሰገድን፣ እንደ ሙሴ ከድንጋይ ላይ ውሃ ማፍለቅ፣ እንደ ኤልሳ ባህርን ሁለት ጊዜ መሻገር፣ እንደ እያሱ ፀሐይ ማቆም፣ እንደ ሐዋርያት ድውይ መፈወስ፡፡ ከቡዙ በጥቂቱ ነው፣ባህሩን የከፈሉበት ውሃ ያፈለቁበት ፀሐይ ያቆሙበት ዳዊታቸውን ያወጡበት በትረ መስቀላቸው ልዩና በቁመቱ በአራት ማዕዘን የተቀረፀ ሲሆን እስካሁን በገዳሙ ያለና ብዙ በሽተኞችን በመፈወስ ላይ ይገኛል፡፡ ህንፃውን ያነፁበትና ጉድብ የተባለው መጥረቢያ ቅዱስ ኡራኤል የሰጣቸው ሶስት መልክ ያለው ይህም እየታጠበ ብዙ ድውያንን በመፈወስ ላይ ይገኛል፡፡ የጻድቁ አባታችን የአቡነ አሮን ምልጃቸው ከሁላችን ጋር ይሁን፡፡ ምንጭ:- መዝገበ ቅዱሳን እና ገድለ አቡነ አሮን የቅዱስ ያሬድ ዜማዎች፣ መሰል አስተማሪና መንፈሳዊ ይዘቶች እንዲደርሷችሁ ፔጁን ፎሎው ያድርጉ! ለእህቶቻችንና ወንድሞቻችንም ጭምር ሸር እናድርግላቸው! #ኦርቶዶክሳዊ #ኦርቶዶክስለዘለዓለምትኑር

About