@amirg9013: 🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

Haitham aliraqi
Haitham aliraqi
Open In TikTok:
Region: IQ
Wednesday 19 August 2026 19:56:17 GMT
9724
335
6
10

Music

Download

Comments

wwwwrrruuuu
wwwwrrruuu999 :
عاشت الايادي
2026-08-20 03:48:20
1
omar.mahdy23
Omar Mahdy :
لا اله الا الله
2026-08-20 17:31:36
0
user29405450511682
عبد الله عبد الرحمن :
2026-08-20 02:50:47
0
user6019036561295
الحياة بدون صعوبه مابيه لذه :
عاشت الايادي استمري عليه موفقين ان شاء الله
2026-08-20 06:35:57
0
user9113843694992
ابواحمد اللهيبي :
🥰🥰🥰
2026-08-20 19:02:30
0
To see more videos from user @amirg9013, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#አማራዬ💚💛❤አማራዬ💚💛❤ #ፋኖመከታችን💚💛❤ ሰበር ዜና! አፋብን ወለጋ/ቢዛሙ አንሻ ሰይድ ዕዝ በምስራቅ ወለጋ ፈንደቃ አካባቢ ድል አስመዘገቡ! (ነሐሴ 13 ቀን 2018 ዓ.ም — ኢትዮ 251 ሚዲያ) በምስራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ቀበሌ
#አማራዬ💚💛❤አማራዬ💚💛❤ #ፋኖመከታችን💚💛❤ ሰበር ዜና! አፋብን ወለጋ/ቢዛሙ አንሻ ሰይድ ዕዝ በምስራቅ ወለጋ ፈንደቃ አካባቢ ድል አስመዘገቡ! (ነሐሴ 13 ቀን 2018 ዓ.ም — ኢትዮ 251 ሚዲያ) በምስራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ቀበሌ "ፈንደቃ" በተባለች ልዩ ቦታ ከፍተኛ ወታደራዊ ግጭት መከሰቱንና የአንሻ ሰይድ ዕዝ የደፈጣ ጥቃት ማድረሱን የአፋብን ወለጋ/ቢዛሞ አንሻ ሰይድ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ባወጣው መረጃ አስታወቀ። እንደ መረጃው ማብራሪያ፣ ከአንገር ጉትን ከተማ ተነስተው በፈንደቃ ሰፈር በሚገኙ የአካባቢው ነዋሪዎች ላይ ጥቃት አድርሰዋል የተባሉ የክልሉ ጥምር ኃይሎች ወደ ተነሱበት ለመመለስ ሲሞክሩ፣ በአንገር ጉትን ክፍለ ጦር፣ በጌጤ ግርማ መብረቅ ክፍለ ጦር እና በተፈረ አለሙ ሳተናው ክፍለ ጦር አማካኝነት ከበባ ተደርጎባቸዋል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ የተከበበውን ኃይል ለማስወጣት ከጊዳ አያና ከተማ ተጨማሪ የመከላከያ ሰራዊት የጫኑ 28 ተሽከርካሪዎች ወደ ስፍራው ባመሩበት ወቅት የደፈጣ ጥቃት እንደደረሰባቸው ተገልጿል። በደረሰው ጥቃት ከቀረቡት 28 ተሽከርካሪዎች ውስጥ 24ቱ መደምሰሳቸውና መቆጣጠር የተቻለ ሲሆን፣ አራት ተሽከርካሪዎች ብቻ ወደ ኋላ መመለሳቸው ተጠቅሷል። በዚህ አውደ ውጊያ በርካታ ወታደራዊ ቁሳቁሶችና የጦር መሣሪያዎች በምርኮ መያዛቸው የተገለጸ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል፦ 24 ፓትሮልና የተለያዩ ተሽከርካሪዎች፣ 196 የክላሽኒኮቭ ጠመንጃዎች (75 ጥቁር ክላሽኒኮቭን ጨምሮ)፣ 2 ብሬን እና 2 የስናይፐር ጠመንጃዎች፣ 6 የመገናኛ ሬዲዮዎች፣ 3,500 የድሽቃ፣ 9,800 የብሬን እንዲሁም ከ14,000 በላይ የክላሽኒኮቭ ተተኳሽ ጥይቶች፣ በርካታ የኤፍ-1 (F1) ቦምቦች፣ ወታደራዊ ትጥቆች፣ ካዝናዎችና ሻንጣዎች እንደሚገኙበት መረጃው አመልክቷል። በተጨማሪም የሻለቃ አመራርን ጨምሮ በርካታ የአገዛዙ ኃይሎች መደመሰሳቸውን እና የሺ አለቃ ምክትልን ጨምሮ 10 አባላት መማረካቸውን የሕዝብ ግንኙነት መምሪያው አስታውቋል። በአካባቢው ባለው የኔትወርክና ነባራዊ ሁኔታ ምክንያት የምስልና የቪዲዮ ማስረጃዎችን አሁን ላይ ማቅረብ ባይቻልም፣ በሂደት ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረግ ተገልጿል። ኢትዮ 251 ሚዲያ የነጻነት አንደበት!

About