@dilpaghal1: #عاشق اور معشوق کی دکھی کہانی #پنجابی_دوہڑہ #viralvideo #foryou #💔💘♥️💯🌹

$ ذہنی مریض $
$ ذہنی مریض $
Open In TikTok:
Region: PK
Friday 21 August 2026 03:49:58 GMT
4336
532
16
57

Music

Download

Comments

sohaibhassan515
♥️Mobile Technician❤️ :
❤️اب یہ قصے ہمیں ب اثر لگتے ہیں❤️
2026-08-21 06:57:01
1
fiaz.hussan.joyia
fiaz hussan joyia :
🥰🥰🥰
2026-08-21 07:06:16
1
mohsin.ameer.097
Chaudhary Mohsin :
😁😁😁
2026-08-21 06:04:57
1
khan.bahadur9413
Khan Bahadur :
🥰🥰🥰
2026-08-21 06:51:43
0
m.ruhan.dogar
M Ruhan Dogar :
🥰🥰🥰🥰
2026-08-21 06:39:46
1
shergeel4482
Riaz :
🥰🥰🥰
2026-08-21 06:34:25
0
kamrashazad
kamrashazad :
♥️♥️♥️
2026-08-21 05:45:45
1
ch.zeeshan.gondal2
شانی کہتے ہیں ✨🥀 :
💔💔💔
2026-08-21 04:37:16
1
hadi.78654
03076486606 :
❤️❤️❤️
2026-08-21 06:18:07
0
ch.zeeshan.gondal2
شانی کہتے ہیں ✨🥀 :
🥰🥰🥰
2026-08-21 04:37:18
1
arslangondal547
arslangondal547 :
❤️❤️❤️
2026-08-21 03:53:12
1
user03192231910
Yasir Khan.😈 :
🙏😭😭❣️💔
2026-08-21 04:06:26
1
user24526370262330
Akram :
🥰🥰🥰
2026-08-21 05:37:28
0
ch.gulsher.maken
ch Gulsher maken :
👍👍👍
2026-08-21 04:43:24
0
qasit21
🦅رانا 21 آلھ ☠️ :
❤️❤️❤️
2026-08-21 03:54:27
0
imran92060
imran :
🥰🥰🥰
2026-08-21 05:59:00
1
To see more videos from user @dilpaghal1, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#እንኳን_ሱባኤውን_አስፈጸማችሁ!  የፍልሰታ ለማርያም  ጾም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካህናትና ምእመናን በታላቅ ናፍቆትና መንፈሳዊ ተጋድሎ የሚያሳልፉት፣ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ዕረፍት፣ ትንሣኤና ዕርገት /ፍልሰት/ የምናስብበትና የምናከብረበት የተቀደሰ ጊዜ ነው። በጾመ ፍልሰታ ለማርያም በሌሊት የሚጀምረው የሰዓታትና የማኅሌት አገልግሎት፣ የእመቤታችን ምስጋና ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ ፣ ከሰዓት (በጥዋት) የቅዳሴና የሠርክ ጸሎት  እንዲሁም የትምህርተ ወንጌል  አገልግሎት ልዩ በሆነ ፍቅርና ተመስጦ እንዲሁም መንፈሳዊት ይሰጥበታል።  የጾመ ማርያም ሱባኤ ለካህናቱ ብቻ አይደለም ለሕጻናቱም በእጅጉ የምትናፈቅ የጾም ወቅት ናት። ለዚህ ከወትሮው በተለየ መልኩ ሕጻናት ታዳጊ ወጣቶችን ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙን የሚቀበሉበት ቅዱስ ትውፊት የሚታይባት ጊዜ ናት። ምእምናን ከሞቀ ቤታቸው  ሁሉ ከሞላላቸው ጓዳቸው ተለይተው ሲችሉ ወደ ገዳማት ካልሆነም ወደሚቀርቧቸው አብያተ ክርስቲያናት ሱባኤ በመግባት ካልሆነም ከቤት ሆነው ለቅዳሴውና ለኪዳኑ በመመላለስ ጊዜያቸውን በበረከት ሥራና አገልግሎት የሚያሳልፉበት ተናፋቂ ወቅት ናት።  በመሆኑም እንዲህ የሚናፈቀውና የሚከበረው የጾም ወቅት ሱባኤ እንደሐዋርያት ትውፊት ከነሐሴ 1_14 በመሆኑ ዋናው የአገልግሎት ሱባኤ ማለትም የሰዓታቱና የማኅሌቱ፣ የውዳሴ ማርያምና የቅዳሴ ማርያም ትርጉም  እንዲሁም ዘወትር 14ቱንም ቀናት የሚቀደሰው አኮቴተ ቁርባን ዘእግዝእትነ ማርያም ቅዳሴ በዚሁ ቀን ሱባኤው ይጠናቀቃል። ስለሆነም በዚህ ዓመት (2018 ዓ/ም) የጾመ ማርያም ምክንያት በማድረግ  ከነሐሴ 1-14 ድረስ  የእመቤታችንን የሰባቱን ቀናት ውዳሴ ማርያም እና ቅዳሴ ማርያም በ14 ወንበር በጥዑም አንደበት በብርቱ ጽናት በወላዲተ አምላክ ምልጃ በእግዚአብሔር ቸርነት ስትተረጉሙ ለነበራችሁ #በሀገረ_ስብከታችን_በ260_አብያተ_ክርስቲያናት_ብሎም_በሁሉም_የኢትዮጵያ_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ_ቤተ_ክርስቲያን የምትገኙ  የመጻሕፍት ትርጓሜ መምህራን እንዲሁም በሌሊቱ ሰዓታት ከምሽት 5 ሰዓት ጀምሮ በመቆም ቀንም በቅዳሴ ማታም በሠርክ ጸሎት ሱባኤውን ላሳለፋችሁ ካህናት እንዲሁም ብርዱን ዝናቡንና ቅዝቃዜውን ታግሳችሁ በሱባኤው በረከቱ ለተሳተፋችሁ ምእመናን ሁሉ እንኳን በቸርነቱ አስፈጸማችሁ! አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ረድኤት በረከቷና ምልጃዋ አይለየንን።  የጾምነውን ጾሙ፣ የጸለይነውን ጸሎ፣ የሰማነውን ምስጢር እና የሳለፍነውን ሱባኤው ሁሉ 👉ለሀገር ሰላም በረከት 👉ለቤተ ክርስቲያናችን ፍቅር አንድነት  👉ለሃይማኖታችን ጽናት   ይቅርታ የሚያሰጥን ያድርግልን ። አሜን። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት ነሐሴ ፲፭/፳፻፲፰ ዓ/ም  የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/Addis Ababa Diocese Media Service #orthodoxchurch #vi #ማርያም
#እንኳን_ሱባኤውን_አስፈጸማችሁ! የፍልሰታ ለማርያም ጾም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካህናትና ምእመናን በታላቅ ናፍቆትና መንፈሳዊ ተጋድሎ የሚያሳልፉት፣ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ዕረፍት፣ ትንሣኤና ዕርገት /ፍልሰት/ የምናስብበትና የምናከብረበት የተቀደሰ ጊዜ ነው። በጾመ ፍልሰታ ለማርያም በሌሊት የሚጀምረው የሰዓታትና የማኅሌት አገልግሎት፣ የእመቤታችን ምስጋና ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ ፣ ከሰዓት (በጥዋት) የቅዳሴና የሠርክ ጸሎት እንዲሁም የትምህርተ ወንጌል አገልግሎት ልዩ በሆነ ፍቅርና ተመስጦ እንዲሁም መንፈሳዊት ይሰጥበታል። የጾመ ማርያም ሱባኤ ለካህናቱ ብቻ አይደለም ለሕጻናቱም በእጅጉ የምትናፈቅ የጾም ወቅት ናት። ለዚህ ከወትሮው በተለየ መልኩ ሕጻናት ታዳጊ ወጣቶችን ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙን የሚቀበሉበት ቅዱስ ትውፊት የሚታይባት ጊዜ ናት። ምእምናን ከሞቀ ቤታቸው ሁሉ ከሞላላቸው ጓዳቸው ተለይተው ሲችሉ ወደ ገዳማት ካልሆነም ወደሚቀርቧቸው አብያተ ክርስቲያናት ሱባኤ በመግባት ካልሆነም ከቤት ሆነው ለቅዳሴውና ለኪዳኑ በመመላለስ ጊዜያቸውን በበረከት ሥራና አገልግሎት የሚያሳልፉበት ተናፋቂ ወቅት ናት። በመሆኑም እንዲህ የሚናፈቀውና የሚከበረው የጾም ወቅት ሱባኤ እንደሐዋርያት ትውፊት ከነሐሴ 1_14 በመሆኑ ዋናው የአገልግሎት ሱባኤ ማለትም የሰዓታቱና የማኅሌቱ፣ የውዳሴ ማርያምና የቅዳሴ ማርያም ትርጉም እንዲሁም ዘወትር 14ቱንም ቀናት የሚቀደሰው አኮቴተ ቁርባን ዘእግዝእትነ ማርያም ቅዳሴ በዚሁ ቀን ሱባኤው ይጠናቀቃል። ስለሆነም በዚህ ዓመት (2018 ዓ/ም) የጾመ ማርያም ምክንያት በማድረግ ከነሐሴ 1-14 ድረስ የእመቤታችንን የሰባቱን ቀናት ውዳሴ ማርያም እና ቅዳሴ ማርያም በ14 ወንበር በጥዑም አንደበት በብርቱ ጽናት በወላዲተ አምላክ ምልጃ በእግዚአብሔር ቸርነት ስትተረጉሙ ለነበራችሁ #በሀገረ_ስብከታችን_በ260_አብያተ_ክርስቲያናት_ብሎም_በሁሉም_የኢትዮጵያ_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ_ቤተ_ክርስቲያን የምትገኙ የመጻሕፍት ትርጓሜ መምህራን እንዲሁም በሌሊቱ ሰዓታት ከምሽት 5 ሰዓት ጀምሮ በመቆም ቀንም በቅዳሴ ማታም በሠርክ ጸሎት ሱባኤውን ላሳለፋችሁ ካህናት እንዲሁም ብርዱን ዝናቡንና ቅዝቃዜውን ታግሳችሁ በሱባኤው በረከቱ ለተሳተፋችሁ ምእመናን ሁሉ እንኳን በቸርነቱ አስፈጸማችሁ! አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ረድኤት በረከቷና ምልጃዋ አይለየንን። የጾምነውን ጾሙ፣ የጸለይነውን ጸሎ፣ የሰማነውን ምስጢር እና የሳለፍነውን ሱባኤው ሁሉ 👉ለሀገር ሰላም በረከት 👉ለቤተ ክርስቲያናችን ፍቅር አንድነት 👉ለሃይማኖታችን ጽናት ይቅርታ የሚያሰጥን ያድርግልን ። አሜን። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት ነሐሴ ፲፭/፳፻፲፰ ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/Addis Ababa Diocese Media Service #orthodoxchurch #vi #ማርያም

About