@hongphimhay2026: Cùng tần số là cười suốt ngày ✨🫶 #HuynhHongLoan #NguyenQuocTruongThinh #NoDoiVayTra #HongPhimHay #Livestream

𝑯𝒐́𝒏𝒈 𝑷𝒉𝒊𝒎 𝑯𝒂𝒚 👀
𝑯𝒐́𝒏𝒈 𝑷𝒉𝒊𝒎 𝑯𝒂𝒚 👀
Open In TikTok:
Region: VN
Friday 21 August 2026 04:04:25 GMT
3667
219
27
5

Music

Download

Comments

chamchilamvo
Thương ai cũng khổ :
chài để ý ảnh đăng lại mấy đoạn lúc live thì video về cổ là chiếm nhìu nhứt 🥰
2026-08-21 11:09:27
3
phgianghi_
gianghicutee :
tui chỉ sợ 2 bên fc toxic nhau làm 2 người ít tương tác lại quáa huhu
2026-08-21 07:24:28
1
lethuyan83
Trần Thiên Ân :
có chuyện gì voi FC bên Thịnh hay sao thấy mấy bạn fc bên Loan nói gần xa z em
2026-08-21 06:02:28
1
thuyychii._
thuyychii._ :
Tui nghe cậu mợ nói sắp tới cậu mợ sẽ có 1 phiên live nữa pk add🥰
2026-08-21 05:41:37
1
ngo_thuy84
Ngô Thủy :
❤️❤️❤️🥰🥰🥰❤️❤️❤️
2026-08-21 08:20:45
0
usertminhanh1996
Minh Anh 1996 :
Yêu quá
2026-08-21 04:30:55
1
nganguyenjp
nganga :
Cậu mợ fai bên nhau vui vẻ như thế này nhá...chỉ cần nhìn ảnh chỉ là năng lượng tích cực lan toả🥰🥰
2026-08-21 10:19:12
2
rongconreview1712
R :
😍😍😍😍
2026-08-21 04:37:51
1
To see more videos from user @hongphimhay2026, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

እንደ አንድ ልብ መካሪ፤ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ፤ የቁርጥ ቀን አመራሮች !          ~~~~//~~~~ ወትሮም ‘ያለ ጌዜዋ የበሰለች ማሽላ አንድም ለወፍ አንድም ለወንጭፍ’ ነውና  የፌስቡክ ወንጭፈኞች በአማራ ክልል አመራሮች ላይ በወረፋ መዝመት ይዘዋል፡፡  የአማራ ክልል አስተባባሪ ኮሜቴ አባላት በጭንቁ ቀን ተጠንስሰው የተወለዱ አብሪ ኮከቦች፣ ንፋስ፣ ወጀብ የውሽንፍር ፍላፃ የማይንጣቸው፣ የሴራና የጥፋት ልክፍትን የተረዱና በሀሳብና አመራር ጥበብ  የታጨቁ፣ የወል እውነት ውጤቶች ናቸው። በዚህ የችግር ወቅት መሪነቱን ሲቀበሉ ለስም ማጥፈቱ ብቻ ሳይሆን ለመስዋዕትነቱ ተዘጋጅተው ነው። የሆነው ይሁን እንጂ የአማራ ሕዝብ ጥቅም በኢትዮጵያዊነት ማዕቀፍ እንዲከበር እውነቱን ይደፍራሉ። ክልላቻንን ያለመግባባትና የግጭት አውድማ ለማድረግ የተያዘው የቆየው ሴራ አካል የሆነ ሰሞንኛ ውዥንብር አንዱን በለሌለበት ማወደስ፣ ሌላውን በተቃራኒው ማራከስ አይሳካም እንጂ በአመራሩ መካከል ክፍተት ለመፍጠር ያለመ ነው።    ኮሽ ባለ ቁጥር ከማረጋጋትና መፍትሄ ከመፈለግ ይልቅ ማራገብን ፣ ጠንካራ አመራሮቻችንን  የነገር ፍላጻቸውን ማስወንጨፋቸው የተለመደ ነውና የክልላችን አመራሮች የተለመደው ጠንካራነታችሁና አንድነታችሁ  ይቀጥል እንላለን። የሚጽፉት አማራ  ስለመሆናቸው ወይም ለአማራ ክልል ህዝብ ደህንትና ጥቅም የሚጨነቁ ስለመሆናቸው ምንም ማረጋገጫ የለንም፡፡ ዳሩ ለአማራ  ህዝብ ቢያስቡ በዚህ  የችግር ወቅት  መሪዎቻችንን እየመረጡ መዝመት ባልተገባ  ነበር። ደጋግመን እንደምንለው መሪዎቻችን ከላይ እሳት ከታች እሳት ቢነድባቸሁም ያባስላችሁ እንደሆነ እንጂ አያሳርራቸውም። 🇪🇹
እንደ አንድ ልብ መካሪ፤ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ፤ የቁርጥ ቀን አመራሮች ! ~~~~//~~~~ ወትሮም ‘ያለ ጌዜዋ የበሰለች ማሽላ አንድም ለወፍ አንድም ለወንጭፍ’ ነውና የፌስቡክ ወንጭፈኞች በአማራ ክልል አመራሮች ላይ በወረፋ መዝመት ይዘዋል፡፡ የአማራ ክልል አስተባባሪ ኮሜቴ አባላት በጭንቁ ቀን ተጠንስሰው የተወለዱ አብሪ ኮከቦች፣ ንፋስ፣ ወጀብ የውሽንፍር ፍላፃ የማይንጣቸው፣ የሴራና የጥፋት ልክፍትን የተረዱና በሀሳብና አመራር ጥበብ የታጨቁ፣ የወል እውነት ውጤቶች ናቸው። በዚህ የችግር ወቅት መሪነቱን ሲቀበሉ ለስም ማጥፈቱ ብቻ ሳይሆን ለመስዋዕትነቱ ተዘጋጅተው ነው። የሆነው ይሁን እንጂ የአማራ ሕዝብ ጥቅም በኢትዮጵያዊነት ማዕቀፍ እንዲከበር እውነቱን ይደፍራሉ። ክልላቻንን ያለመግባባትና የግጭት አውድማ ለማድረግ የተያዘው የቆየው ሴራ አካል የሆነ ሰሞንኛ ውዥንብር አንዱን በለሌለበት ማወደስ፣ ሌላውን በተቃራኒው ማራከስ አይሳካም እንጂ በአመራሩ መካከል ክፍተት ለመፍጠር ያለመ ነው። ኮሽ ባለ ቁጥር ከማረጋጋትና መፍትሄ ከመፈለግ ይልቅ ማራገብን ፣ ጠንካራ አመራሮቻችንን የነገር ፍላጻቸውን ማስወንጨፋቸው የተለመደ ነውና የክልላችን አመራሮች የተለመደው ጠንካራነታችሁና አንድነታችሁ ይቀጥል እንላለን። የሚጽፉት አማራ ስለመሆናቸው ወይም ለአማራ ክልል ህዝብ ደህንትና ጥቅም የሚጨነቁ ስለመሆናቸው ምንም ማረጋገጫ የለንም፡፡ ዳሩ ለአማራ ህዝብ ቢያስቡ በዚህ የችግር ወቅት መሪዎቻችንን እየመረጡ መዝመት ባልተገባ ነበር። ደጋግመን እንደምንለው መሪዎቻችን ከላይ እሳት ከታች እሳት ቢነድባቸሁም ያባስላችሁ እንደሆነ እንጂ አያሳርራቸውም። 🇪🇹

About