@mantiq_official: MARKAZIY AYLANMA KUCHI JUDA XAFLI BO'LISHI MUMKIN ! #tiktok #fizika #qiziqarli #daxshat #mantiq

Mantiq
Mantiq
Open In TikTok:
Region: UZ
Friday 21 August 2026 11:50:54 GMT
92263
1286
7
27

Music

Download

Comments

elektyr611
INTEX :
Балгарка,, 300
2026-08-21 18:54:19
1
ali.xujamov
ali xujamov :
ajoyib endi bildim
2026-08-21 18:10:35
0
softawodo
JSMode :
Ajoyib
2026-08-21 13:51:14
0
baxok_6
6🫧🤎 :
😁😁😁
2026-08-21 12:30:27
0
s_gayypjan
G_Sетдарov :
🔥🔥🔥
2026-08-21 11:56:05
0
rovshen15
Rovshen :
👍👍👍👍
2026-08-21 17:49:10
0
To see more videos from user @mantiq_official, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#በምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ በተለይ መንደር 22 ተብሎ በሚጠራው አከባቢ በተፈፀመ ጭፍጨፋ እስካሁን ከ40 በላይ ንፁኋን ወገኖች ተገድለዋል። ከነዚህ መካከል በአሰቃቂ ሁኔታ በስለታማ መሣሪያ ተቆራርጠው የተገደሉት የ85 ዓመት አዛውንቱ አባ አየለ አረጋ እና ባለቤታቸው እማሆይ እስከዳር ገላው ይገኙበታል። መረብ ሚዲያ ያነጋገራቸው ከጥቃቱ የተረፉ የዓይን እማኞች እንደገለፁት፡ በአከባቢው አስከሬን መቅበር አልተቻለም፣ መከላከያ ሠራዊቱና ገዳ ኮማንዶ እንዲሁም በነዚኽ ኃይሎች ስር ተጠርንፈውና ስለታማ የጦር መሣሪያ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ የቄሮ ቡድኖች በአከባቢው በመስፈራቸው በጥቃቱ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ቁስለኞችን ማንሳትም ሆነ በጥቃቱ የተገደሉ ንፁኋኖችን አስከሬን መቅበር እንዳልተቻለ ገልፀዋል። የአይን እማኞቹ አክለውም፡ ጨፍጫፊዎቹ  ከአከባቢው ለቀው እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ተከታትለን ቁስለኞችን ለማንሳትና አስከሬን ለመቅበር ሞክረን የነበረ ቢሆንም፡ ነገር ግን ወዲያውኑ በመመለሳቸው ጨርሰን ሳናነሳና ሳንቀብር ለመሸሽ ተገድደናል ብለዋል። #ሸዋ_ጎንደር_ወሎ_ጎጃም💚💛❤_አንድአማራ_አንድ_ኢትዮጵያ #ethiopian_tik_tok
#በምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ በተለይ መንደር 22 ተብሎ በሚጠራው አከባቢ በተፈፀመ ጭፍጨፋ እስካሁን ከ40 በላይ ንፁኋን ወገኖች ተገድለዋል። ከነዚህ መካከል በአሰቃቂ ሁኔታ በስለታማ መሣሪያ ተቆራርጠው የተገደሉት የ85 ዓመት አዛውንቱ አባ አየለ አረጋ እና ባለቤታቸው እማሆይ እስከዳር ገላው ይገኙበታል። መረብ ሚዲያ ያነጋገራቸው ከጥቃቱ የተረፉ የዓይን እማኞች እንደገለፁት፡ በአከባቢው አስከሬን መቅበር አልተቻለም፣ መከላከያ ሠራዊቱና ገዳ ኮማንዶ እንዲሁም በነዚኽ ኃይሎች ስር ተጠርንፈውና ስለታማ የጦር መሣሪያ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ የቄሮ ቡድኖች በአከባቢው በመስፈራቸው በጥቃቱ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ቁስለኞችን ማንሳትም ሆነ በጥቃቱ የተገደሉ ንፁኋኖችን አስከሬን መቅበር እንዳልተቻለ ገልፀዋል። የአይን እማኞቹ አክለውም፡ ጨፍጫፊዎቹ  ከአከባቢው ለቀው እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ተከታትለን ቁስለኞችን ለማንሳትና አስከሬን ለመቅበር ሞክረን የነበረ ቢሆንም፡ ነገር ግን ወዲያውኑ በመመለሳቸው ጨርሰን ሳናነሳና ሳንቀብር ለመሸሽ ተገድደናል ብለዋል። #ሸዋ_ጎንደር_ወሎ_ጎጃም💚💛❤_አንድአማራ_አንድ_ኢትዮጵያ #ethiopian_tik_tok

About