@birukbaba444: የኛ ንጉስ ኢየሱስ @Wub ❤@ለእውነት ኑር መጠየቅህን አታቁም ለብዙዎች መንቃት ምክንያት ትሆናለህ

biruk baba
biruk baba
Open In TikTok:
Region: ET
Monday 24 August 2026 14:56:27 GMT
19364
2124
103
1893

Music

Download

Comments

bk.ethio8
bini(ቢኒ)ዘ ኢየሱስ :
አንተ ግን በርታ ትልቅ መረጃ ሰተህኛል ተባረክ ደሞም ገላ5:1 ላይም በነፃነት የሚለው አሸሽተውታል
2026-08-24 17:31:45
31
jesusismyeveryth
Dani በክርስቶስ :
ኧረ ጌታ ኢየሱስ ማስተዋል ይስጣቸው 🙏 ሰው እንዴት ከፈጣሪ ፍጡርን ያስበልጣል
2026-08-24 16:00:16
9
user7552850581977
Blane B :
ወጣቱ መጠየቅ ጀመረ... ጉዳቸው!!
2026-08-24 18:01:52
8
tewedajewnetu1
tewedajewnetu1 :
አቤት ድፍረት በጌታ ፊት ትጠየቅበታለህ
2026-08-25 03:37:35
3
birukkumal
biruk kumalo :
" በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን የትንቢት ቃል ማንም በዚህ ላይ አንዳች ቢጨምር እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን መቅሠፍቶች ይጨምርበታል፤" ራእይ 22:18)
2026-08-25 04:59:01
9
jesuismylife12
Jesus :
ብዙ ሰዎች ወደ ጌታ መተዋል በዚህ ምክንያት ጥሩ ነዉ
2026-08-25 11:19:14
8
selam_nw2
Sol.M :
ኢየሱስን ዞር ሳይሆን ገፍተው ማስወጣት ቢችሉ ያደርጉታል
2026-08-25 05:54:00
5
amenwelela
Amen yena :
ማርያም ናት ለማለት ነው ?? ጌታ ሆይ
2026-08-25 07:36:22
3
hassenfekadu
Ye Fikadu lij :
ተባረክ ወንድማችን
2026-08-25 18:13:21
1
thshey6
Talent :
አረጎበዝ መብረቅ የሆነ ትድልድ መጣን
2026-08-25 14:11:37
1
user3461140709759
user3461140709759 :
ሮሜ 8:34 ላይ ተቀይሯል
2026-08-24 17:51:22
2
abel.jeje
ኢሳህ ሰለምቴዉ🕋☪️🧠🧠 :
አላሃምዱልላህ ሙስሊም ላረገን አምላክ
2026-08-25 18:24:43
1
abdulkadir1469
Abdilkadir :
የመፀፉ መቀየር ለምን ብርቅ ሆነበት? መቀየሩን የጀመረው ከድሮም ነው
2026-09-04 11:59:33
1
abrhamlove91
abrham :
ሮሜ8:34
2026-09-08 17:06:04
0
user530659722
user8481376779978 :
ገላትያ 5-21 ዘፋኝነት የሚለዉ ሮሜ 8-34 ፈራጅ በሚል ተለውጧል
2026-08-25 13:02:46
1
user3350469137610
Hiwi :
ጌታ ሆይ
2026-08-24 17:19:15
0
bk.ethio8
bini(ቢኒ)ዘ ኢየሱስ :
በጣም ይከብዳል
2026-08-24 17:28:12
1
dagidagi31
dagi :
ወጣት እየነቃ ነው🥰🥰
2026-09-15 02:30:34
0
wondimagegn3431
OJ :
Beyesusim
2026-09-10 08:31:06
0
alazaretesfaye250
alzar78 :
በረታ ወንድማችን👍👍
2026-09-09 09:10:40
0
.liyu24
እንዝርት 👌 :
2026-09-13 05:44:56
0
3214v0
ቹቻ ✝️ 🏋🏿‍♂️🎵📽 :
የታሉ መልስ የሚሰጥ የለም?
2026-09-08 00:06:26
1
eyob.ayub5
Eyob Ayub :
ኦሪት ዘዳግም 4፥2 — "ያዘዝኋችሁን የእግዚአብሔርን የአምላካችሁን ትእዛዝ ትጠብቃላችሁ እንጂ በተናገርኋችሁ ቃል ላይ አትጨምሩም፥ ከእርሱም አትቀንሱም። ኦሪት ዘዳግም 12፥32 — "እኔ ያዘዝኋችሁን ነገር ሁሉ ለማድረግ ተጠበቁ፤ በእርሱ ላይ አትጨምርም፥ ከእርሱም አትቀንስም።" መጽሐፈ ምሳሌ 30፥5-6 — "የእግዚአብሔር ቃል ሁሉ የተፈተነች ናት... ሐሰተኛ ሆነህ እንዳይዘልፍህ በቃሉ ላይ አትጨምር።" የዮሐንስ ራእይ 22፥18-19 — "በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን የትንቢት ቃል ለሚሰማ ሁሉ እኔ እመሰክራለሁ፤ ማንም በእነዚህ ላይ አንዳች ቢጨምር እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን መቅሰፍቶች ይጨምርበታል፤ ማንምም በዚህ በትንቢት መጽሐፍ ከተጻፉት ቃሎች አንዳች ቢቀንስ፥ በዚህ መጽሐፍ ከተጻፉት ሕይወት ዛፍና ከቅድስቲቱ ከተማ እግዚአብሔር እድሉን ይከፍልበታል።"
2026-09-07 23:28:17
1
kirubel287
kira :
👌👌👌👌
2026-08-24 18:36:10
0
To see more videos from user @birukbaba444, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos


About