@sokarrai:

sokarra111 тгк
sokarra111 тгк
Open In TikTok:
Region: US
Friday 28 August 2026 09:37:27 GMT
249
26
1
1

Music

Download

Comments

To see more videos from user @sokarrai, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

🌿🌿👉 በቀጥታ ወደ ፁሁፌ ከመግባቴ በፊት 🤔 የእመቤታችን ማሪያም እናትና አባቱዋ ማለትም ፣ ሀና እና እያቄም ) ኢትዮጲያዊ ወይም ከሴም ነገድ እንደሆኑ የሚናገሩ ብዙ ጥንታዊ የብርሀና ሰነዶቻችን ቪያስረዱም እድሜ ጠገብ የታሪክ ፀሀፊያኖች ለማስረዳት ይሞክራሉ 🤔🌿  👉👉 አመኔታ በሰው ዘንድ እንደማያገኙ የተረዱት አባቶቻችንም በዚህ ጉዳይ የመናገር ሞራል የላቸውም ። እንጂ ታሪኩ ሌላ ነው 🌿🤔 👉 ተከተሉኝ .....ቪዲዮን ሴቭ በማድረግ ጀምሩ 🙌🌿 🌿🌿🌿🌿🌿🌿👇 🌿👉 የተመረጠው ( የሴም ) ነገድ በዝችው በቅድስቲቱዋ ሀገር ኢትዮጲያ ላይ ቀረ ። የሴም ነገድ በእጅጉ እውቀትን የተላበሰ ሲሆን በእርሻ ፣ ብራና መዳመጥ ፣ ቀለም መቀየጥ ፣ ፊደላትን መቅረፅ ፣ የታካነ እና በተለይ የእፅዋቶችን በመደሀኒትነትና ለተየለያዩ ረቂቅ ጥበቦች ይጠቀም የነበረ አደገኛ ነገድ ነበር ። 🌿 👇🌿🌿 እንደምድር አሽዋ ድጋሚ የሰው ልጅ መባዛት ሲጀምር 🤯 በተለይ እንደ ንግድ መአከላት በየአለማቱ መቋቋም ሲጀምር ከዛሬዎቹ ( አውሮፖ ) ወዘተ ...ለአደንም ሆነ ሌላ ምድር ለመውረስ የሚመጡ ብዙ ሰዎች ነበሩ ። 🌿👇 👉 እኚህ ሰዎች ዘላን አዳኞች ሲሆኑ በቀይ በሀር ዳርቻ ሲመጡ በስነ ህንፃ በህክምና ፣ አልፎም በዛሬው አጠራር ቀበሌ ወረዳ እንደምንለው የተቡዋደኑ ህዝቦችን አይተው ። 🤯🤯🌿  🌿🌿👉 ምድራቸውን ለመያዝ ተዋጉዋቸው ። ነገር ግን ለምስክርነት የቀሩት ወደ ስፍራቸው ። ተመለሱ  🌿👉 በምስራቁ ቀንድም አደገኛ የሆነ ስልጣኔ እና ህዝብ እንዳለ ተናገሩ የሚደንቀው 🤔 ነገር ደግሞ የዛሬዋ እስራኤል እንደሚሉት ከሆነ የአለማችን የንግድ መአከል ተደርጋ ኢትዮጲያን ጨምሮ የወዳጅነት ደብዳቤ ለነገስታቶቻችን እየደረሰ ንግድ መለዋወጥ ተጀመረ .......አይዞዋቹ ተከተሉኝ 🌿👇         ///// 🌿👉 የአለም ህዝቦች ቅጠልና ቆዳ በሚለብሱበት ዘመን ኢትዮጲያዊያን ግን ( ሸማ ) ይጎናፀፋሉ ። 🌿 ከፍተኛ የሆነውን ስልጣኔያችንን ያዩ (አውሮፖዊንና ) እንደ ግሪክ ያሉ ጥንታዊያን ሰዎች የኢትዮጲያን ሰውና ነገስታቶቻችንን የ ( አማልክት ዘርና ልጆች ናቸው ። ብለው ያመልኩን ነበረ ። የዛሬን አያርገውና              🌿👉 ታዲያ ከማሪያም ቤተሰቦችጋ ምን አገናኘው እያላቹ ነው ? ? 🤔 🌿🌿👇    👉 በዚያን ዘመንም እስራኤል የአለማችን የንግድ መአከል ስለ ነበረች የእመቤታችን ቤተሰቦች ደግሞ በ ሀር ስራና በ ሽመና ጥበባቸው ። ለንግድ በደዛሬዋ እስራኤል ገቡ 🙌🙌 🌿👉 በዚያን ዘመን ከኢትዮጲያ ለንግድ ወዴትኛውም አለም የሚሄድ ሰው ትልቅ ስፍራና ቦታ ይሰጠው ስለነበር በዛሬዋ ( ናዝሬት ) ኢትዮጲያዊያን ብቻ የሚኖሩባት ቦታ ተደርጋ ቆይታ ነበር 🌿🌿👇 ////////// 🌿👉 ቤተሰቦቹዋም በዛው ለንግድ እንደገቡ ስለተመቻቸው ። በዛው መኖርን መረጡ 🤗🤗 🌿🌿👉  ለዚህ ነው ። ገብርኤል ሊያበስራት ሲመጣ ሀርና ክሩን ፣ ስታስማማ አገኛት የሚለው ቃል ቤተሰቦቹዋ የሸማኔ ጠበብት ስለሆናነው ።  🌿👉 የሚደንቀው ነገር እመቤታችን ኢትዮጲያዊ ስለሆነች ነበረ ..ከማንም ነብይና ትንቢት ተናጋሪ በፊት / እግዚያብሄር ለንጉሶቻችንና ለኢትዮጲያዊያን ሊቃኖች በዝች ሴት ምክንያት እንደሚወለድ ስለነገራቸው ነበረ ( እስራኤላዊያን ) እንኩዋ ሳያውቁ ኢትዮጲያዊያኖቹ ፣ ሰባአ ሰገል የእጅ መንሻ ይዘውላት የሄዱት ። 🌿🌿🌿🌿👇 🌿👇    ......... ስትሰደድም ብዙ ሰው ግብፅ ላይ የኖረች ይመስለዋል እንጂ ጣና ሀይቅ ላይ 7 አመት ከ 3 ወር ነበረ የኖረችው ። ለምን ቢሉ የእናትና አባቱዋ ሀገራቸው ስለሆነ ። 🌿🌿👇 🌿👉 በመጨረሻም ኢትዮጲያዊ ስለመሆኑ ሚስጥሩ ከላይ ያያቹት ፎቶ ሲሆን የተሳለው ከዛሬ 5000 አመታት በፊት ነበረ የሳሉትም የኢትኤል ነገዶች ናቸው ። ዘመኑ ተራቆ እንዲህ ከመሳሉ በፊት በየገዳማቱ ጊድግዳ ላይ ነበረ የተሳለው ። 🌿👇 ///////// 🌿👉 ፎቶን ስታዩት 🤗 የአያያዙዋ ሚስጥር ኢትዮጲያ የቤተሰቦቹዋ ሀገር እንደሆነና ግዛታችን እስኬት እንደነበር የሚያመለክት ነው ። 🌿👇 2. ከስር በኩል የሰው ፊትና ፤ አፍንጫ ፤ አፍ ፤ የሚመስል ምልክት ይታያል ✌️ የእርሱ ፍቺም 🤔? 🌿🌿 ኢትዮጲያ የአዳም ወይም የሰው ዘር መነሻ እንደሆነች የሚያመለክት ገነት ኢትዮጲያ ውስጥ እንዳለች የሚናገር ነው ። 🌿🌿👇 //////// 🌿🌿🌿🌿🌿👉 ብዙ ፍቺ አለው ለአሁኑ ይህን ካወቃቹ እና ጥያቄ የሚፈጥርባቹን ነገር በኮመንት ካስቀመጣቹ ይበቃል ። 🌿👉 በቀጣይ ...እንድንገናኝ ኮፕሊንክ ሼር    ይቀጥላል......
🌿🌿👉 በቀጥታ ወደ ፁሁፌ ከመግባቴ በፊት 🤔 የእመቤታችን ማሪያም እናትና አባቱዋ ማለትም ፣ ሀና እና እያቄም ) ኢትዮጲያዊ ወይም ከሴም ነገድ እንደሆኑ የሚናገሩ ብዙ ጥንታዊ የብርሀና ሰነዶቻችን ቪያስረዱም እድሜ ጠገብ የታሪክ ፀሀፊያኖች ለማስረዳት ይሞክራሉ 🤔🌿 👉👉 አመኔታ በሰው ዘንድ እንደማያገኙ የተረዱት አባቶቻችንም በዚህ ጉዳይ የመናገር ሞራል የላቸውም ። እንጂ ታሪኩ ሌላ ነው 🌿🤔 👉 ተከተሉኝ .....ቪዲዮን ሴቭ በማድረግ ጀምሩ 🙌🌿 🌿🌿🌿🌿🌿🌿👇 🌿👉 የተመረጠው ( የሴም ) ነገድ በዝችው በቅድስቲቱዋ ሀገር ኢትዮጲያ ላይ ቀረ ። የሴም ነገድ በእጅጉ እውቀትን የተላበሰ ሲሆን በእርሻ ፣ ብራና መዳመጥ ፣ ቀለም መቀየጥ ፣ ፊደላትን መቅረፅ ፣ የታካነ እና በተለይ የእፅዋቶችን በመደሀኒትነትና ለተየለያዩ ረቂቅ ጥበቦች ይጠቀም የነበረ አደገኛ ነገድ ነበር ። 🌿 👇🌿🌿 እንደምድር አሽዋ ድጋሚ የሰው ልጅ መባዛት ሲጀምር 🤯 በተለይ እንደ ንግድ መአከላት በየአለማቱ መቋቋም ሲጀምር ከዛሬዎቹ ( አውሮፖ ) ወዘተ ...ለአደንም ሆነ ሌላ ምድር ለመውረስ የሚመጡ ብዙ ሰዎች ነበሩ ። 🌿👇 👉 እኚህ ሰዎች ዘላን አዳኞች ሲሆኑ በቀይ በሀር ዳርቻ ሲመጡ በስነ ህንፃ በህክምና ፣ አልፎም በዛሬው አጠራር ቀበሌ ወረዳ እንደምንለው የተቡዋደኑ ህዝቦችን አይተው ። 🤯🤯🌿 🌿🌿👉 ምድራቸውን ለመያዝ ተዋጉዋቸው ። ነገር ግን ለምስክርነት የቀሩት ወደ ስፍራቸው ። ተመለሱ 🌿👉 በምስራቁ ቀንድም አደገኛ የሆነ ስልጣኔ እና ህዝብ እንዳለ ተናገሩ የሚደንቀው 🤔 ነገር ደግሞ የዛሬዋ እስራኤል እንደሚሉት ከሆነ የአለማችን የንግድ መአከል ተደርጋ ኢትዮጲያን ጨምሮ የወዳጅነት ደብዳቤ ለነገስታቶቻችን እየደረሰ ንግድ መለዋወጥ ተጀመረ .......አይዞዋቹ ተከተሉኝ 🌿👇 ///// 🌿👉 የአለም ህዝቦች ቅጠልና ቆዳ በሚለብሱበት ዘመን ኢትዮጲያዊያን ግን ( ሸማ ) ይጎናፀፋሉ ። 🌿 ከፍተኛ የሆነውን ስልጣኔያችንን ያዩ (አውሮፖዊንና ) እንደ ግሪክ ያሉ ጥንታዊያን ሰዎች የኢትዮጲያን ሰውና ነገስታቶቻችንን የ ( አማልክት ዘርና ልጆች ናቸው ። ብለው ያመልኩን ነበረ ። የዛሬን አያርገውና 🌿👉 ታዲያ ከማሪያም ቤተሰቦችጋ ምን አገናኘው እያላቹ ነው ? ? 🤔 🌿🌿👇 👉 በዚያን ዘመንም እስራኤል የአለማችን የንግድ መአከል ስለ ነበረች የእመቤታችን ቤተሰቦች ደግሞ በ ሀር ስራና በ ሽመና ጥበባቸው ። ለንግድ በደዛሬዋ እስራኤል ገቡ 🙌🙌 🌿👉 በዚያን ዘመን ከኢትዮጲያ ለንግድ ወዴትኛውም አለም የሚሄድ ሰው ትልቅ ስፍራና ቦታ ይሰጠው ስለነበር በዛሬዋ ( ናዝሬት ) ኢትዮጲያዊያን ብቻ የሚኖሩባት ቦታ ተደርጋ ቆይታ ነበር 🌿🌿👇 ////////// 🌿👉 ቤተሰቦቹዋም በዛው ለንግድ እንደገቡ ስለተመቻቸው ። በዛው መኖርን መረጡ 🤗🤗 🌿🌿👉 ለዚህ ነው ። ገብርኤል ሊያበስራት ሲመጣ ሀርና ክሩን ፣ ስታስማማ አገኛት የሚለው ቃል ቤተሰቦቹዋ የሸማኔ ጠበብት ስለሆናነው ። 🌿👉 የሚደንቀው ነገር እመቤታችን ኢትዮጲያዊ ስለሆነች ነበረ ..ከማንም ነብይና ትንቢት ተናጋሪ በፊት / እግዚያብሄር ለንጉሶቻችንና ለኢትዮጲያዊያን ሊቃኖች በዝች ሴት ምክንያት እንደሚወለድ ስለነገራቸው ነበረ ( እስራኤላዊያን ) እንኩዋ ሳያውቁ ኢትዮጲያዊያኖቹ ፣ ሰባአ ሰገል የእጅ መንሻ ይዘውላት የሄዱት ። 🌿🌿🌿🌿👇 🌿👇 ......... ስትሰደድም ብዙ ሰው ግብፅ ላይ የኖረች ይመስለዋል እንጂ ጣና ሀይቅ ላይ 7 አመት ከ 3 ወር ነበረ የኖረችው ። ለምን ቢሉ የእናትና አባቱዋ ሀገራቸው ስለሆነ ። 🌿🌿👇 🌿👉 በመጨረሻም ኢትዮጲያዊ ስለመሆኑ ሚስጥሩ ከላይ ያያቹት ፎቶ ሲሆን የተሳለው ከዛሬ 5000 አመታት በፊት ነበረ የሳሉትም የኢትኤል ነገዶች ናቸው ። ዘመኑ ተራቆ እንዲህ ከመሳሉ በፊት በየገዳማቱ ጊድግዳ ላይ ነበረ የተሳለው ። 🌿👇 ///////// 🌿👉 ፎቶን ስታዩት 🤗 የአያያዙዋ ሚስጥር ኢትዮጲያ የቤተሰቦቹዋ ሀገር እንደሆነና ግዛታችን እስኬት እንደነበር የሚያመለክት ነው ። 🌿👇 2. ከስር በኩል የሰው ፊትና ፤ አፍንጫ ፤ አፍ ፤ የሚመስል ምልክት ይታያል ✌️ የእርሱ ፍቺም 🤔? 🌿🌿 ኢትዮጲያ የአዳም ወይም የሰው ዘር መነሻ እንደሆነች የሚያመለክት ገነት ኢትዮጲያ ውስጥ እንዳለች የሚናገር ነው ። 🌿🌿👇 //////// 🌿🌿🌿🌿🌿👉 ብዙ ፍቺ አለው ለአሁኑ ይህን ካወቃቹ እና ጥያቄ የሚፈጥርባቹን ነገር በኮመንት ካስቀመጣቹ ይበቃል ። 🌿👉 በቀጣይ ...እንድንገናኝ ኮፕሊንክ ሼር ይቀጥላል......

About