@krizzzarc: Re Zero Parodia Peruana [PE Zero] #ReZero #Doblaje #Humor #Parodia

Kriz Arc
Kriz Arc
Open In TikTok:
Region: PE
Friday 28 August 2026 21:13:10 GMT
25155
3515
38
862

Music

Download

Comments

mauriciobrunomedi
mau :
lo último de Emilia es tan Emilia jajajaja
2026-08-29 00:02:22
54
misterwhitezz
Misterwhite :
Subaru Garcia nunca se muere
2026-08-28 21:39:44
16
usernamee1929295
￴￴￴￴ ￴￴￴￴￴ ￴ ￴￴￴ ￴ ￴ ￴￴￴￴￴ ￴ ￴ :
Jajaja C Pe Subaru, lo paro viendo por Jiron Zepita
2026-08-29 05:25:12
8
zzzckiuto_2
zzzckiuto :
Wilhelm✖️Gylhelm✔️
2026-08-29 03:59:14
3
adrian_fanronaldo
adrian :
lo peor es q Emilia si diría eso ya q es tremenda sanasaaa
2026-08-29 16:20:22
0
_pilateszero
ぜZero :
Re: zano
2026-08-29 06:29:07
2
jugador_promedio_de_left
100% fiel :
Oe mano dónde la segunda parte súbela de nuevo que es mi favorita
2026-08-29 01:03:18
3
michaeldavidc.f
Michael David C.F. :
XD
2026-08-28 23:24:11
2
tinkywinky2204
Aldairpablo22 :
jajajaja dónde veo eso mandé name
2026-08-31 20:17:15
0
vladrick8
Vladimir CC :
tmr Perú debería hacer doblajes 😂
2026-08-30 20:32:06
0
To see more videos from user @krizzzarc, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ያልፉል ይህ ሃሳብ … ያልፉል ይህ ደመና ከፋም ያሉት ቀን…ከፍ ያደርጋል ገና ያልፉል ይህ ንፉስ ያልፉል…ይህ ደመና መልካም ይሆናል መልካም ነበርና . . . አንድ አንዴ እንደዚህ ..ቁራ 🦅 የሆንኩ ይመስለኛል… ከሆነ ቦታ በርሬ…የሆነ ቦታ ለመሄድ…የሆነች ቦታ ድንገት ያረፍኩ… ዙሪያዬ ሁሉም እየበረረ እኔ ብቻ ቆሜ የምዳኝ… ለመድረስ ከተነሳሁበት ስላልደረስኩ ድጋሜ ለመብረር የምዘጋጅ…. ሳላስበው ያረፍኩበትን ቦታ ለመልመድ ስታገል የደከመኝ…ቤቴ…ማረፊያዬ ስላልደረስኩ ያላረፍኩ…ቅብዝብዝ ሴትዮ። ከስንት አንዴ ነው ደግነቱ😊 ከሀገር ከወጣሁ በኋላ አንድ በደንብ የገባኝ ነገር ቢኖር… ሀገር መቀየር…ከወገን ተለይቶ ህይወትን ከኔጌቲቭ(-) መጀመር ቀላል ነገር እንዳልሆነ ነው። ያው ስደት ላይ ከዜሮ መጀመርም ወግ ነው… ደህና አቅም ያለው ቤተሰብ…or ሸጋ ፀባይ እና አቅም (እነዚህ ነገሮች ብዙ ጊዜ አብረው አይሰጡም) ያለው ዘመድ ካጋጠማቹ…ትንሽ በሀሳብም ቢሆን ደገፍ ከተደረጋቹ ነው። ካልሆነ እንደኔ ከፊት ሆናቹ ለብቻ የምትታገሉ ከሆነ… አዲስ ህይወት… በአዲስ ሀገር ከኔጌቲቭ ነው የሚጀመረው። ደግነቱ እግዚአብሄር አለ… አበቃ ስትሉ… መች ተነካና… መች ተኖረና…ብሎ እንደ አዲስ ነገራቹን የሚጀምር… የሚያበረታ…የሚያሻግር ታማኝ ወዳጅ😊 እንደዛም ሆኖ እንፈራለን…ሰው አይደለን… ዛሬ እንደሚያልፍ…ነገ አዲስ ቀን እንዳለ እያወቅን… ብዙ ትናንቶችን በድል ተሻግረን…አሻግሮን አሁንም እንሰጋለን። የኔ ከሀገር አወጣጥ ስደት ይባል አይባል እንጃ… ዞሮ ዞሮ ከለመድኩት…ካደኩበት…ቀዬ…ከማውቀው… ከሚያውቀኝን ወገን ተነጥዬ… X’ን ፍለጋ… ሌላ አዲስ የኔ ያልሆነ ሀገር ነኝ።  ከሀገር ውጪ መኖር… ሀገር ውስጥ ሆነን እንደምናስበው ቀላል አይደለም…  እዛ ሆነን ለማግኘት ከባድ የሚመስሉን…ብዙ የሚያታግሉንን ነገሮች… ብዙ ከበረታን እዚህ… ቶሎ ልናገኝ እንችላለን። በምትኩ ግን ብዙ እዛ ሆነን እንዳለን ያልታወቀን ነገር…እዚህ ድንገት ፈልገን ስናጣው ብዙ ያጎድለናል።  ከሚጠፋብን ነገሮች አንዱ ደግሞ…መረጋጋት(stable መሆን)  ነው።  የትልልቅ ሰዎችን እይታ እና አኗኗር አላውቅም…  እኔ እና አብዛኞቹ X’ን ፈለጋ ከሀገር የወጡ ወዳጆቼ ብዙ ጊዜ… ነገ ያሳስበናል። በተለይ የመጣንበት ትምህርት ሲገባደድ ሰሞን…  እሺ… ከዛስ… ወዴት🤔 ሀገር አለን… ግን አትምጡ ባዪ ብዙ… የሀገራችን ነባራዊ ሁኔታም ኑን… አይጋብዝም።  ከዛ… እዚህ  ደግሞ ትምህርት ስትጨርሺ ወደ ሀገርሽ ትመለሻለሽ? የሚል ለመመለስ ግራ የሆነ ጥያቄ አለ😏 ያቺ… ኬት ነሽ ስባል ቀና ብዬ… ደረቴን ነፍቼ…ከስሜ ቀጥሎ ስለ ቡና…ስለ ሉሲ…ስለ ካሌንደር አልቀረኝ…ስለ ፊደል…በትናንት ትልቅነቷ የዛሬ ውጥንቅጧን ሸፍኜ …መች ሄደን ባየናት አስብዬ…. የምኮራ ሴትዮ… አሁን ምን ልበል🤔  እንጃ…  እሺ ለሁሉም ጥያቄ መልስ መመለለስ ግዴታ አይደለም ባልሰማ እንለፈው😊 ከዛስ የት ነው የምንኖረው? ስራስ እንዴት ይሁን የሚገኝ🤔 X’ን በመፈለግ ተጠምደን የእውኑን አለም ብዙም አልተጋፈጥነውም… ከምን ይጀመራል🤔 እንጃ… ያ ፕሌን ከተነሳ ማግስት ጀምሮ ደግሞ ደሃ ሆኖ የመኖር ሰብዓዊ መብታችንን ተነፍገናል…በየት በኩል ሀብታም አክስት እንሁን🤔 እንጃ… ከዛ ደግሞ… ትልቅ የሆንን መሰልን እንጂ… ዛሬም ቤተሰብ ይናፍቀናል… ዛሬም ልጅ መሆን… የኔ ተብሎ… በየኔነት አይን መታየት… ሰላም መባል…በሰፈር ስም መጠራት…እየዞሩ ቡና መጠጣት… ልጅ ሆነን ስልነበረን ማንነት መስማት… ብዙ ናፍቆት… እሱስ 🤔 እንጃ… ከዛ መቼ ደሞ የምር ትልቅ ሰው ሆነን…እድር…እቁብ…ማህበር ኖሮን.. አድገን እንኑር🤔 እንጃ… ከስጋችን በላይ ደግሞ ነፍሳችን … ብዙ ሰላም…ብዙ እረፍት ትፈልጋለች…የትኛው ፀጥ ያለ ደብር ገብተን እንቀመጥ…የት ሆነን ከእግዜሩ እንማከር…የት ሸክማችንን እናሳርፍ🤔 እንጃ… ቀጣይ አመት እቅድሽ ምንድነው? እንጃ… የሁሉም እንጃ መልስ እግዚአብሄር ጋ አለ። እግዚአብሄር ያውቃል… ባይኖር ምን እንመልስ ይሆን? እንጃ😊 . . . ያልቃል ሲሉት እየሰፉ… ቀን ሲመስል ማይገፉ መንገድ አለ መውጫ ቦታ…ቀን ይመጣል በቀን ፈንታ . . . ቢልም ጉም… ጉም… ያልፉል እንደ ጉም! እየበረታን💪🏽 ✍🏽ሃNa #ያልፋል
ያልፉል ይህ ሃሳብ … ያልፉል ይህ ደመና ከፋም ያሉት ቀን…ከፍ ያደርጋል ገና ያልፉል ይህ ንፉስ ያልፉል…ይህ ደመና መልካም ይሆናል መልካም ነበርና . . . አንድ አንዴ እንደዚህ ..ቁራ 🦅 የሆንኩ ይመስለኛል… ከሆነ ቦታ በርሬ…የሆነ ቦታ ለመሄድ…የሆነች ቦታ ድንገት ያረፍኩ… ዙሪያዬ ሁሉም እየበረረ እኔ ብቻ ቆሜ የምዳኝ… ለመድረስ ከተነሳሁበት ስላልደረስኩ ድጋሜ ለመብረር የምዘጋጅ…. ሳላስበው ያረፍኩበትን ቦታ ለመልመድ ስታገል የደከመኝ…ቤቴ…ማረፊያዬ ስላልደረስኩ ያላረፍኩ…ቅብዝብዝ ሴትዮ። ከስንት አንዴ ነው ደግነቱ😊 ከሀገር ከወጣሁ በኋላ አንድ በደንብ የገባኝ ነገር ቢኖር… ሀገር መቀየር…ከወገን ተለይቶ ህይወትን ከኔጌቲቭ(-) መጀመር ቀላል ነገር እንዳልሆነ ነው። ያው ስደት ላይ ከዜሮ መጀመርም ወግ ነው… ደህና አቅም ያለው ቤተሰብ…or ሸጋ ፀባይ እና አቅም (እነዚህ ነገሮች ብዙ ጊዜ አብረው አይሰጡም) ያለው ዘመድ ካጋጠማቹ…ትንሽ በሀሳብም ቢሆን ደገፍ ከተደረጋቹ ነው። ካልሆነ እንደኔ ከፊት ሆናቹ ለብቻ የምትታገሉ ከሆነ… አዲስ ህይወት… በአዲስ ሀገር ከኔጌቲቭ ነው የሚጀመረው። ደግነቱ እግዚአብሄር አለ… አበቃ ስትሉ… መች ተነካና… መች ተኖረና…ብሎ እንደ አዲስ ነገራቹን የሚጀምር… የሚያበረታ…የሚያሻግር ታማኝ ወዳጅ😊 እንደዛም ሆኖ እንፈራለን…ሰው አይደለን… ዛሬ እንደሚያልፍ…ነገ አዲስ ቀን እንዳለ እያወቅን… ብዙ ትናንቶችን በድል ተሻግረን…አሻግሮን አሁንም እንሰጋለን። የኔ ከሀገር አወጣጥ ስደት ይባል አይባል እንጃ… ዞሮ ዞሮ ከለመድኩት…ካደኩበት…ቀዬ…ከማውቀው… ከሚያውቀኝን ወገን ተነጥዬ… X’ን ፍለጋ… ሌላ አዲስ የኔ ያልሆነ ሀገር ነኝ። ከሀገር ውጪ መኖር… ሀገር ውስጥ ሆነን እንደምናስበው ቀላል አይደለም… እዛ ሆነን ለማግኘት ከባድ የሚመስሉን…ብዙ የሚያታግሉንን ነገሮች… ብዙ ከበረታን እዚህ… ቶሎ ልናገኝ እንችላለን። በምትኩ ግን ብዙ እዛ ሆነን እንዳለን ያልታወቀን ነገር…እዚህ ድንገት ፈልገን ስናጣው ብዙ ያጎድለናል። ከሚጠፋብን ነገሮች አንዱ ደግሞ…መረጋጋት(stable መሆን) ነው። የትልልቅ ሰዎችን እይታ እና አኗኗር አላውቅም… እኔ እና አብዛኞቹ X’ን ፈለጋ ከሀገር የወጡ ወዳጆቼ ብዙ ጊዜ… ነገ ያሳስበናል። በተለይ የመጣንበት ትምህርት ሲገባደድ ሰሞን… እሺ… ከዛስ… ወዴት🤔 ሀገር አለን… ግን አትምጡ ባዪ ብዙ… የሀገራችን ነባራዊ ሁኔታም ኑን… አይጋብዝም። ከዛ… እዚህ ደግሞ ትምህርት ስትጨርሺ ወደ ሀገርሽ ትመለሻለሽ? የሚል ለመመለስ ግራ የሆነ ጥያቄ አለ😏 ያቺ… ኬት ነሽ ስባል ቀና ብዬ… ደረቴን ነፍቼ…ከስሜ ቀጥሎ ስለ ቡና…ስለ ሉሲ…ስለ ካሌንደር አልቀረኝ…ስለ ፊደል…በትናንት ትልቅነቷ የዛሬ ውጥንቅጧን ሸፍኜ …መች ሄደን ባየናት አስብዬ…. የምኮራ ሴትዮ… አሁን ምን ልበል🤔 እንጃ… እሺ ለሁሉም ጥያቄ መልስ መመለለስ ግዴታ አይደለም ባልሰማ እንለፈው😊 ከዛስ የት ነው የምንኖረው? ስራስ እንዴት ይሁን የሚገኝ🤔 X’ን በመፈለግ ተጠምደን የእውኑን አለም ብዙም አልተጋፈጥነውም… ከምን ይጀመራል🤔 እንጃ… ያ ፕሌን ከተነሳ ማግስት ጀምሮ ደግሞ ደሃ ሆኖ የመኖር ሰብዓዊ መብታችንን ተነፍገናል…በየት በኩል ሀብታም አክስት እንሁን🤔 እንጃ… ከዛ ደግሞ… ትልቅ የሆንን መሰልን እንጂ… ዛሬም ቤተሰብ ይናፍቀናል… ዛሬም ልጅ መሆን… የኔ ተብሎ… በየኔነት አይን መታየት… ሰላም መባል…በሰፈር ስም መጠራት…እየዞሩ ቡና መጠጣት… ልጅ ሆነን ስልነበረን ማንነት መስማት… ብዙ ናፍቆት… እሱስ 🤔 እንጃ… ከዛ መቼ ደሞ የምር ትልቅ ሰው ሆነን…እድር…እቁብ…ማህበር ኖሮን.. አድገን እንኑር🤔 እንጃ… ከስጋችን በላይ ደግሞ ነፍሳችን … ብዙ ሰላም…ብዙ እረፍት ትፈልጋለች…የትኛው ፀጥ ያለ ደብር ገብተን እንቀመጥ…የት ሆነን ከእግዜሩ እንማከር…የት ሸክማችንን እናሳርፍ🤔 እንጃ… ቀጣይ አመት እቅድሽ ምንድነው? እንጃ… የሁሉም እንጃ መልስ እግዚአብሄር ጋ አለ። እግዚአብሄር ያውቃል… ባይኖር ምን እንመልስ ይሆን? እንጃ😊 . . . ያልቃል ሲሉት እየሰፉ… ቀን ሲመስል ማይገፉ መንገድ አለ መውጫ ቦታ…ቀን ይመጣል በቀን ፈንታ . . . ቢልም ጉም… ጉም… ያልፉል እንደ ጉም! እየበረታን💪🏽 ✍🏽ሃNa #ያልፋል

About