@haifasarchive1: ke hotel nggak tuh #adityaarmadani #bashirmazreavi #byonkickstriking #byon #byon8 @celloszxz🧑🏻‍🦲 @BYON COMBAT

HFXA
HFXA
Open In TikTok:
Region: ID
Saturday 29 August 2026 13:44:39 GMT
5350
95
1
1

Music

Download

Comments

inilochan
🦋OCHAN🦋 :
🥰🥰🥰
2026-08-29 14:29:08
0
To see more videos from user @haifasarchive1, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ይድረስ በወለጋ ምድር ለምትገኙ የወለጋ ልጆች፣ «ስለ ወለጋ ያገባናል/ይመለከተናል» የምትሉ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ አክቲቪስቶች እና የብዙኃን መገናኛ ተቋማት በሙሉ፡ ዛሬ በወለጋ ምድር በአማራ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለው ግፍ፣ መከራ እና እንግልት የሰው ልጅ አእምሮ ሊሸከመው ከሚችለው በላይ ሆኗል። አማራ በመሆናቸው ብቻ ንጹሃን ዜጎች ህይወታቸውን ያጣሉ፤ በላባቸውና በደማቸው ያፈሩት ንብረት ይዘረፋል፤ ከሁለት ሺህ እስከ ሶስት ሺህ የሚደርሱ የአማራ መኖሪያ ቤቶች በግልጽ በእሳት ተቃጥለው ወደ አማድነት ተቀይረዋል። ነገር ግን ይህ የጨለማና የገፊዎች ጊዜ ያልፋል። አማራነታችን ዛሬ ለስቃይ፣ ለዘረፋና ለቃጠሎ ቢያጋልጠንም፣ ነገ አማራነታችን እንደ ተራራ ገዝፎና ጸንቶ የሚቆምበት፣ እውነትና ፍትህ የሚያሸንፉበት ቀን ይመጣል።  የወደፊቱ የህግ አደባባይ በስሜትና በጩኸት ሳይሆን በጥንካሬ፣ በፅኑ እውቀትና ማስረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ የሚሰጥበት ነው። ስለሆነም ይህ አቃጣይና ዘራፊ ቡድን ነገ በዓለም አቀፍ የፍትህ አደባባይ እርቃኑን እንዲቆም እና ተጠያቂ እንዲሆን የሚከተሉትን ማስረጃዎች በጥንቃቄ እንድትይዙ ጥብቅ ማሳሰቢያና አደራ እናስተላልፋለን፡ ምስልና ቪዲዮዎችን ማደራጀት፡ የተቃጠሉ ቤቶችን፣ የተዘረፉ ንብረቶችንና በወገኖቻችን ላይ የደረሱ ጥቃቶችን የሚያሳዩ ፎቶዎችንና ቪዲዮዎችን በዲጂታል መልኩ በጥንቃቄ አስቀምጡ። የጥቃቱን ዝርዝር መመዝገብ፡ ድርጊቱ የተፈጸመበትን ትክክለኛ ቀን፣ ሰዓት፣ ቦታ እና የጉዳቱን መጠን መዝግቦ መያዝ። ለፍትህ መዘጋጀት፡ ዛሬ የምንሰበስበው እያንዳንዱ መረጃ ነገ ወንጀለኞችን በህግ ፊት ለማቆም የሚያስችል ዋና መሳሪያችን ነው። ዛሬ በእጃችን የምንይዘው እያንዳንዱ መረጃና ማስረጃ የነገው የፍትህ መድረክ መሠረት ነውና አደራችንን አንዘንጋ!#ለታሪክ_ይቀመጣል‼ #ወላሂ
ይድረስ በወለጋ ምድር ለምትገኙ የወለጋ ልጆች፣ «ስለ ወለጋ ያገባናል/ይመለከተናል» የምትሉ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ አክቲቪስቶች እና የብዙኃን መገናኛ ተቋማት በሙሉ፡ ዛሬ በወለጋ ምድር በአማራ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለው ግፍ፣ መከራ እና እንግልት የሰው ልጅ አእምሮ ሊሸከመው ከሚችለው በላይ ሆኗል። አማራ በመሆናቸው ብቻ ንጹሃን ዜጎች ህይወታቸውን ያጣሉ፤ በላባቸውና በደማቸው ያፈሩት ንብረት ይዘረፋል፤ ከሁለት ሺህ እስከ ሶስት ሺህ የሚደርሱ የአማራ መኖሪያ ቤቶች በግልጽ በእሳት ተቃጥለው ወደ አማድነት ተቀይረዋል። ነገር ግን ይህ የጨለማና የገፊዎች ጊዜ ያልፋል። አማራነታችን ዛሬ ለስቃይ፣ ለዘረፋና ለቃጠሎ ቢያጋልጠንም፣ ነገ አማራነታችን እንደ ተራራ ገዝፎና ጸንቶ የሚቆምበት፣ እውነትና ፍትህ የሚያሸንፉበት ቀን ይመጣል። የወደፊቱ የህግ አደባባይ በስሜትና በጩኸት ሳይሆን በጥንካሬ፣ በፅኑ እውቀትና ማስረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ የሚሰጥበት ነው። ስለሆነም ይህ አቃጣይና ዘራፊ ቡድን ነገ በዓለም አቀፍ የፍትህ አደባባይ እርቃኑን እንዲቆም እና ተጠያቂ እንዲሆን የሚከተሉትን ማስረጃዎች በጥንቃቄ እንድትይዙ ጥብቅ ማሳሰቢያና አደራ እናስተላልፋለን፡ ምስልና ቪዲዮዎችን ማደራጀት፡ የተቃጠሉ ቤቶችን፣ የተዘረፉ ንብረቶችንና በወገኖቻችን ላይ የደረሱ ጥቃቶችን የሚያሳዩ ፎቶዎችንና ቪዲዮዎችን በዲጂታል መልኩ በጥንቃቄ አስቀምጡ። የጥቃቱን ዝርዝር መመዝገብ፡ ድርጊቱ የተፈጸመበትን ትክክለኛ ቀን፣ ሰዓት፣ ቦታ እና የጉዳቱን መጠን መዝግቦ መያዝ። ለፍትህ መዘጋጀት፡ ዛሬ የምንሰበስበው እያንዳንዱ መረጃ ነገ ወንጀለኞችን በህግ ፊት ለማቆም የሚያስችል ዋና መሳሪያችን ነው። ዛሬ በእጃችን የምንይዘው እያንዳንዱ መረጃና ማስረጃ የነገው የፍትህ መድረክ መሠረት ነውና አደራችንን አንዘንጋ!#ለታሪክ_ይቀመጣል‼ #ወላሂ

About