@aminhyjmi2c:

A.M.Hussaini
A.M.Hussaini
Open In TikTok:
Region: IR
Saturday 05 September 2026 21:50:50 GMT
2294
160
6
8

Music

Download

Comments

user340108955
Hassan Hassan :
😂😂😂
2026-09-06 07:58:12
0
noruaddinkhalqiar
Ali Joon :
😂😂😂
2026-09-05 22:14:22
1
malikan.md825
Muhammed :
😂😂😂
2026-09-06 19:52:47
0
To see more videos from user @aminhyjmi2c, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

መንታ ሆና የተወለደች እናት አምስት (5) ህፃናት በአንድ ጊዜ በሰላም መገላገሏን ባለሙያዎች ገለጹ። እናቲቱ በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን አበርገለ ወረዳ ስምረት ቀበሌ ገበሬ ማህበር ነዋሪ ሲሆኑ በየጭላ መባእታዊ ሆስፒታል አምስት ህፃናትን ወልደዋል። የሆስፒታሉ ባለሙያዎች እንደገለጹት፣ እናቲቱ ራሷ መንታ ሆና የተወለደች መሆኗን የሚያሳይ የህክምና ታሪክ አላት። ከአምስቱ ህፃናት መካከል አራቱ የእድገት ሂደታቸውን ሙሉ በሙሉ አጠናቀው የተወለዱ ሲሆን፣ አምስተኛው ህፃን ግን ከአምስተኛው ወር በኋላ የእድገት ሂደቱ በመስተጓጎሉ የተነሳ የእድሜውን እድገት ሳያጠናቅቅ መወለዱን ባለሙያዎቹ አስረድተዋል። አዋላጅ የጤና ባለሙያዎች እንዳስረዱት፣ እናቲቱም ሆነች አምስቱ ህፃናት በአሁኑ ወቅት በጥሩ የጤና ሁኔታ ላይ ሲሆኑ፣ ተገቢውን የጤና ክትትልም እያገኙ ነው። ባለሙያዎቹ አክለውም፣ እናቲቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የወለደች መሆኗን ጠቁመው፣ አምስቱን ህፃናት በበቂ ሁኔታ ለማሳደግ የሚያስችል የተመቻቸ ኑሮና በቂ ገቢ ስለሌላት ድጋፍ እንደሚያስፈልጋት ገልጸዋል።
መንታ ሆና የተወለደች እናት አምስት (5) ህፃናት በአንድ ጊዜ በሰላም መገላገሏን ባለሙያዎች ገለጹ። እናቲቱ በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን አበርገለ ወረዳ ስምረት ቀበሌ ገበሬ ማህበር ነዋሪ ሲሆኑ በየጭላ መባእታዊ ሆስፒታል አምስት ህፃናትን ወልደዋል። የሆስፒታሉ ባለሙያዎች እንደገለጹት፣ እናቲቱ ራሷ መንታ ሆና የተወለደች መሆኗን የሚያሳይ የህክምና ታሪክ አላት። ከአምስቱ ህፃናት መካከል አራቱ የእድገት ሂደታቸውን ሙሉ በሙሉ አጠናቀው የተወለዱ ሲሆን፣ አምስተኛው ህፃን ግን ከአምስተኛው ወር በኋላ የእድገት ሂደቱ በመስተጓጎሉ የተነሳ የእድሜውን እድገት ሳያጠናቅቅ መወለዱን ባለሙያዎቹ አስረድተዋል። አዋላጅ የጤና ባለሙያዎች እንዳስረዱት፣ እናቲቱም ሆነች አምስቱ ህፃናት በአሁኑ ወቅት በጥሩ የጤና ሁኔታ ላይ ሲሆኑ፣ ተገቢውን የጤና ክትትልም እያገኙ ነው። ባለሙያዎቹ አክለውም፣ እናቲቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የወለደች መሆኗን ጠቁመው፣ አምስቱን ህፃናት በበቂ ሁኔታ ለማሳደግ የሚያስችል የተመቻቸ ኑሮና በቂ ገቢ ስለሌላት ድጋፍ እንደሚያስፈልጋት ገልጸዋል።

About