@ninatoriello:

nina toriello
nina toriello
Open In TikTok:
Region: US
Monday 07 September 2026 16:31:45 GMT
915776
221279
518
4490

Music

Download

Comments

diweiii
Diwei :
vai terminar antes do natal
2026-09-07 17:02:57
13492
user7554450670854
MariaFerreira :
Felicidades nessa porra ai
2026-09-07 16:56:39
25465
ztorrance
ashley :
eles esperando você ficar sem a unha feita pra pedir
2026-09-07 16:47:37
6786
theeusiluminado
💎 :
Minha namorada ta namorando
2026-09-07 16:38:44
2662
_capeanss
capeans_🇵🇹🇲🇽 :
Pensei que era o Edu Becks por um momento
2026-09-07 17:37:30
1421
ealooo04
Daniela :
se eu começar a fazer isso vai ser um vídeo infinito
2026-09-07 16:50:32
1417
olherxz.alanna
OLHER🫧 :
Só eu que no primeiro segundo achei que era o Edu becks kakkkkkk
2026-09-07 17:13:00
33
nakaiajabanaljsb
🫠 :
se fosse eu fznd essa trend, o vídeo nao teria final
2026-09-07 17:19:11
141
erik.svlx
rick :
é aquele cara das tumb do yt? KKKK
2026-09-07 17:25:41
177
mobly_of
Lah𐙚༘⋆˖° :
Jesus te ama💗
2026-09-07 20:07:45
73
pbzwq
ؘ :
que inveja do caralho
2026-09-07 17:26:53
20
nathiel.gomes
Nathiel Gomes :
minha parte eu fiz, denunciei
2026-09-08 00:24:11
44
brito_sophiaa
brito :
esse n é namorado da liz macedo?
2026-09-07 18:02:20
6
mariavitoria0836381
maria vitoria :
ele parece com o nome namorado da Liz Macedo
2026-09-07 17:43:47
27
matheus.baeza
matheus :
kkkkk minha gatinha
2026-09-07 21:48:47
5
hellenpedroz0
hellen :
só pediu quando a unha não tava feita
2026-09-07 18:15:01
201
manuella_ramos12
_Ramos💋 :
enquanto isso eu vendo q só recebi uma curtida no story
2026-09-07 20:59:38
5
pbzwq
ؘ :
ta me traindo amor?
2026-09-07 17:28:43
87
iwnlsalles
Salles :
alguns torcedores ja começam a deixar o Santiago Bernabeu
2026-09-07 17:10:42
18
.lvs4wanna
🀥 𝓉o𝗋𝗂 ˎˊ˗ :
legendary lovers🩷
2026-09-07 16:39:34
62
To see more videos from user @ninatoriello, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

📌​ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ምዕመናን የተሰጠ መግለጫ ቀን፦ 02/13/2018 ዓ.ም. ​የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን፦ ​ለአራት ሺሕ ዓመታት ያህል ከአባቶቻችን የወረስናትን ቤተ ክርስቲያናችንን እና ውድ ሀገራችንን ለመጠበቅ የምናደርገው ተጋድሎ ቀጣይ ነው። ቀደም ሲል በነበሩ የታሪክ አጋጣሚዎች ሀገራችን እምነት በሌላቸው መሪዎች (እንደ ደርግ የሶሻሊስት ሥርዓት ዘመን) ፈተናዎች እንደገጠሟት ሁሉ፣ ዛሬም የጠለቀ የመጽሐፍ ቅዱስ እውቀት የሌላቸውን ደካማ ምዕመናን በመለየት፣ እምነት አልባነትን ለማስፋፋት እና በእምነቶች መካከል ግጭት ለመፍጠር የሚሰሩ እቅዶችን ምዕመናን ሲያከሽፉና ሲያጋልጡ አምስት ዓመታት ተቆጥረዋል። ​ዛሬም መጪው ትውልድ ከእምነት ውጭ ከሆኑ አስተሳሰቦች ይድን ዘንድ፣ በስፖርታዊ ውድድሮች ሽፋን የሚደረጉ አላስፈላጊ ድርጊቶችንና ንግግሮችን አስመልክቶ ለሃይማኖት አባቶቻችን እና ለምዕመናን ጥሪአችንን እናቀርባለን፦ ​1. የቦክስ ተወዳዳሪ አቶ ንቃተ ሕሊናን በተመለከተ ይህ ግለሰብ የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት የሚቃወሙ ንግግሮችን ሲደግፍ መቆየቱ ይታወቃል። በቅርቡ ደግሞ «ኢየሱስን 2,000 ዓመታት ይመጣል ብላችሁ አትጠብቁ፤ እምነት ለሰው ልጅ አያስፈልገውም» በማለት በእምነቱ እና በጌታችን ላይ የስድብ ንግግር ሰንዝሯል። በመሆኑም ምዕመናን ከዚህ ግለሰብ የተሳሳተ ትምህርት እና አካሄድ እራሳቸውን እንዲጠብቁ እና አስፈላጊውን የሃይማኖት አቋም እንዲይዙ እንጠይቃለን። ​2. በቦክሰኞች (ጆኒ እና ሴዶ) እንቅስቃሴ ላይ የተሰጠ ማሳሰቢያ እነዚህ ግለሰቦች ከውድድር መልስ በሚያሳዩት ተንቀሳቃሽ ምስል፣ በኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት በጥብቅ የተከለከለውን የጥሬ (ቁርጥ) ሥጋ አብረው ሲመገቡ ታይተዋል። ከእስልምና እምነት ተከታዩ ጋር ጆኒ የተባለ ክርስትና እምነት ተከታይ መሳይ ያደረገውን የአብሮነት የስጋ ማዕድ ልጁ ክርስትናን ስለማይወክል ወጣቱና ምዕመንም ከእንደዚህ ዓይነት ሥርዓተ- አልባ ድርጊቶች እንዲጠበቅ እናስጠነቅቃለን። ​3. ለእስልምና እምነት ተከታዮች የተ አስተላለፈ መልእክት እኛ ክርስቲያኖች በእምነታችን ጽኑ መተማመን ያለን እንጂ በስፖርታዊ ውድድር (በቦክስ) እምነታችንን እንድታሸንፍልን የጠየቅነው ግለሰብ የለም። በመሆኑም በየማህበራዊ ሚዲያው የሚደረጉ አላስፈላጊ ውዝግቦች እና ያልተገቡ ንግግሮች ከወዲሁ እንዲቆሙ እናሳስባለን። ​4. ለክርስቲያን ወጣቶች የተሰጠ ጥሪ በመንግሥት አካላት አዘጋጅነትና ቡራኬ የሚካሄዱት እነዚህ የቦክስ ውድድሮች የስፖርት ዓላማን አልፈው ወደ ሌላ እምነትን የማዳከም አቅጣጫ እያመሩ በመሆናቸው፣ የክርስቲያን ወጣቶች ከእንደዚህ ባሉ ውድድሮች እጃችሁን እንድታጠፉ እና እራሳችሁን እንድታገለሉ በጥብቅ እንመክራለን። ​እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያናችንን እና ሀገራችንን ይጠብቅ!አሜን
📌​ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ምዕመናን የተሰጠ መግለጫ ቀን፦ 02/13/2018 ዓ.ም. ​የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን፦ ​ለአራት ሺሕ ዓመታት ያህል ከአባቶቻችን የወረስናትን ቤተ ክርስቲያናችንን እና ውድ ሀገራችንን ለመጠበቅ የምናደርገው ተጋድሎ ቀጣይ ነው። ቀደም ሲል በነበሩ የታሪክ አጋጣሚዎች ሀገራችን እምነት በሌላቸው መሪዎች (እንደ ደርግ የሶሻሊስት ሥርዓት ዘመን) ፈተናዎች እንደገጠሟት ሁሉ፣ ዛሬም የጠለቀ የመጽሐፍ ቅዱስ እውቀት የሌላቸውን ደካማ ምዕመናን በመለየት፣ እምነት አልባነትን ለማስፋፋት እና በእምነቶች መካከል ግጭት ለመፍጠር የሚሰሩ እቅዶችን ምዕመናን ሲያከሽፉና ሲያጋልጡ አምስት ዓመታት ተቆጥረዋል። ​ዛሬም መጪው ትውልድ ከእምነት ውጭ ከሆኑ አስተሳሰቦች ይድን ዘንድ፣ በስፖርታዊ ውድድሮች ሽፋን የሚደረጉ አላስፈላጊ ድርጊቶችንና ንግግሮችን አስመልክቶ ለሃይማኖት አባቶቻችን እና ለምዕመናን ጥሪአችንን እናቀርባለን፦ ​1. የቦክስ ተወዳዳሪ አቶ ንቃተ ሕሊናን በተመለከተ ይህ ግለሰብ የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት የሚቃወሙ ንግግሮችን ሲደግፍ መቆየቱ ይታወቃል። በቅርቡ ደግሞ «ኢየሱስን 2,000 ዓመታት ይመጣል ብላችሁ አትጠብቁ፤ እምነት ለሰው ልጅ አያስፈልገውም» በማለት በእምነቱ እና በጌታችን ላይ የስድብ ንግግር ሰንዝሯል። በመሆኑም ምዕመናን ከዚህ ግለሰብ የተሳሳተ ትምህርት እና አካሄድ እራሳቸውን እንዲጠብቁ እና አስፈላጊውን የሃይማኖት አቋም እንዲይዙ እንጠይቃለን። ​2. በቦክሰኞች (ጆኒ እና ሴዶ) እንቅስቃሴ ላይ የተሰጠ ማሳሰቢያ እነዚህ ግለሰቦች ከውድድር መልስ በሚያሳዩት ተንቀሳቃሽ ምስል፣ በኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት በጥብቅ የተከለከለውን የጥሬ (ቁርጥ) ሥጋ አብረው ሲመገቡ ታይተዋል። ከእስልምና እምነት ተከታዩ ጋር ጆኒ የተባለ ክርስትና እምነት ተከታይ መሳይ ያደረገውን የአብሮነት የስጋ ማዕድ ልጁ ክርስትናን ስለማይወክል ወጣቱና ምዕመንም ከእንደዚህ ዓይነት ሥርዓተ- አልባ ድርጊቶች እንዲጠበቅ እናስጠነቅቃለን። ​3. ለእስልምና እምነት ተከታዮች የተ አስተላለፈ መልእክት እኛ ክርስቲያኖች በእምነታችን ጽኑ መተማመን ያለን እንጂ በስፖርታዊ ውድድር (በቦክስ) እምነታችንን እንድታሸንፍልን የጠየቅነው ግለሰብ የለም። በመሆኑም በየማህበራዊ ሚዲያው የሚደረጉ አላስፈላጊ ውዝግቦች እና ያልተገቡ ንግግሮች ከወዲሁ እንዲቆሙ እናሳስባለን። ​4. ለክርስቲያን ወጣቶች የተሰጠ ጥሪ በመንግሥት አካላት አዘጋጅነትና ቡራኬ የሚካሄዱት እነዚህ የቦክስ ውድድሮች የስፖርት ዓላማን አልፈው ወደ ሌላ እምነትን የማዳከም አቅጣጫ እያመሩ በመሆናቸው፣ የክርስቲያን ወጣቶች ከእንደዚህ ባሉ ውድድሮች እጃችሁን እንድታጠፉ እና እራሳችሁን እንድታገለሉ በጥብቅ እንመክራለን። ​እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያናችንን እና ሀገራችንን ይጠብቅ!አሜን

About