@mightyheidi2008: Ce @jkt48.heidi__ sampe jengkang sama kejedot gitu sih? 😭 [MV REACTION ] Bagai Cinta Pertama - JKT48 TRAINEE Sumber : YT JKT48 TV.

mightyheidi2008
mightyheidi2008
Open In TikTok:
Region: ID
Friday 11 September 2026 11:00:00 GMT
3178
318
10
0

Music

Download

Comments

what_anaaacore
ciia🌻🦊 :
kenapa teriak
2026-09-18 10:05:04
1
orbit.48ofc
Orbit48 :
kenapa tuh ci Heidi sampai gitu😭
2026-09-12 18:05:51
2
rforrenzz1
Renszz :
liat mereka reaction di mna?
2026-09-11 14:53:02
1
signraf
RAF :
yang mereka tonton
2026-09-11 13:32:32
1
To see more videos from user @mightyheidi2008, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ሁሉም ነገር Balance ሊኖረው ያስፈልጋል። ጉዳቱ እንዳለ ሆኖ ከዛ ጉዳት ተነስተን በምንናገራቸው እና በምናደርጋቸው ነገሮች የእግዚአብሔር መንግስት እና ቀጣይ generation ላይ አላስፈላጊ ተፅዕኖ እንዳንፈጥር መጠንቀቅ ይኖርብናል። በVideo ላይ የተጠቀሰው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል 👇  1. እኔ ነጻ አይደለሁምን? ሐዋርያስ አይደለሁምን? ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስንስ አላየሁትምን? እናንተስ በጌታ ሥራዬ አይደላችሁምን? 2. የሐዋርያነቴ ማኅተም በጌታ እናንተ ናችሁና ለሌሎች ሐዋርያ ባልሆን ለእናንተስ ምንም ቢሆን ሐዋርያ ነኝ። 3-4. ለሚመረምሩኝ መልሴ ይህ ነው። ልንበላና ልንጠጣ መብት የለንምን? 5. እንደ ሌሎቹ ሐዋርያትና እንደ ጌታ ወንድሞች እንደ ኬፋም፥ እኅት ሚስታችንን ይዘን ልንዞር መብት የለንምን? 6. ወይስ ሥራን ለመተው መብት የሌለን እኔና በርናባስ ብቻ ነን? 7. ከቶ በገዛ ገንዘቡ በወታደርነት የሚያገለግል ማን ነው? ወይስ ወይን ተክሎ ፍሬውን የማይበላ ማን ነው? ወይስ መንጋ እየጠበቀ ከመንጋው ወተት የማይጠጣ ማን ነው? 8. ይህን በሰው ሥልጣን ብቻ እላለሁን? 9. ሕግስ ደግሞ ያን አይልምን? የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር ተብሎ በሙሴ ሕግ ተጽፎአልና። እግዚአብሔርስ ስለ በሬዎች ይገደዋልን? 10. ይህን የሚለው ፈጽሞ ስለ እኛ አይደለምን? የሚያርስ በተስፋ ሊያርስ የሚያበራይም እንዲካፈል በተስፋ ሊያበራይ ስለሚገባው በእውነት ስለ እኛ ተጽፎአል። 11. እኛ መንፈሳዊን ነገር የዘራንላችሁ ከሆንን የእናንተን የሥጋዊን ነገር እኛ ብናጭድ ትልቅ ነገር ነውን? 12. ሌሎች በእናንተ ላይ ይህን መብት የሚካፈሉ ከሆኑ እኛማ ይልቁን እንዴታ? ነገር ግን የክርስቶስን ወንጌል እንዳንከለክል በሁሉ እንታገሣለን እንጂ በዚህ መብት አልተጠቀምንም። 13. በመቅደስ ነገር የሚያገለግሉ ከመቅደስ የሆነውን ነገርን እንዲመገቡ፥ በመሠዊያውም የሚጸኑ ከመሠዊያው እንዲካፈሉ አታውቁምን? 14. እንዲሁ ደግሞ ወንጌልን የሚሰብኩ ከወንጌል ቀለብ እንዲቀበሉ ጌታ ደንግጎአል። 15. እኔ ግን ከእነዚህ ሁሉ ምንም አልተጠቀምሁም። እንዲህ እንዲሆንልኝ ይህን አልጽፍም፤ ማንም ትምክህቴን ከንቱ ከሚያደርግብኝ ሞት ይሻለኛልና። 1 ቆሮንቶስ 9:1-15
ሁሉም ነገር Balance ሊኖረው ያስፈልጋል። ጉዳቱ እንዳለ ሆኖ ከዛ ጉዳት ተነስተን በምንናገራቸው እና በምናደርጋቸው ነገሮች የእግዚአብሔር መንግስት እና ቀጣይ generation ላይ አላስፈላጊ ተፅዕኖ እንዳንፈጥር መጠንቀቅ ይኖርብናል። በVideo ላይ የተጠቀሰው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል 👇 1. እኔ ነጻ አይደለሁምን? ሐዋርያስ አይደለሁምን? ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስንስ አላየሁትምን? እናንተስ በጌታ ሥራዬ አይደላችሁምን? 2. የሐዋርያነቴ ማኅተም በጌታ እናንተ ናችሁና ለሌሎች ሐዋርያ ባልሆን ለእናንተስ ምንም ቢሆን ሐዋርያ ነኝ። 3-4. ለሚመረምሩኝ መልሴ ይህ ነው። ልንበላና ልንጠጣ መብት የለንምን? 5. እንደ ሌሎቹ ሐዋርያትና እንደ ጌታ ወንድሞች እንደ ኬፋም፥ እኅት ሚስታችንን ይዘን ልንዞር መብት የለንምን? 6. ወይስ ሥራን ለመተው መብት የሌለን እኔና በርናባስ ብቻ ነን? 7. ከቶ በገዛ ገንዘቡ በወታደርነት የሚያገለግል ማን ነው? ወይስ ወይን ተክሎ ፍሬውን የማይበላ ማን ነው? ወይስ መንጋ እየጠበቀ ከመንጋው ወተት የማይጠጣ ማን ነው? 8. ይህን በሰው ሥልጣን ብቻ እላለሁን? 9. ሕግስ ደግሞ ያን አይልምን? የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር ተብሎ በሙሴ ሕግ ተጽፎአልና። እግዚአብሔርስ ስለ በሬዎች ይገደዋልን? 10. ይህን የሚለው ፈጽሞ ስለ እኛ አይደለምን? የሚያርስ በተስፋ ሊያርስ የሚያበራይም እንዲካፈል በተስፋ ሊያበራይ ስለሚገባው በእውነት ስለ እኛ ተጽፎአል። 11. እኛ መንፈሳዊን ነገር የዘራንላችሁ ከሆንን የእናንተን የሥጋዊን ነገር እኛ ብናጭድ ትልቅ ነገር ነውን? 12. ሌሎች በእናንተ ላይ ይህን መብት የሚካፈሉ ከሆኑ እኛማ ይልቁን እንዴታ? ነገር ግን የክርስቶስን ወንጌል እንዳንከለክል በሁሉ እንታገሣለን እንጂ በዚህ መብት አልተጠቀምንም። 13. በመቅደስ ነገር የሚያገለግሉ ከመቅደስ የሆነውን ነገርን እንዲመገቡ፥ በመሠዊያውም የሚጸኑ ከመሠዊያው እንዲካፈሉ አታውቁምን? 14. እንዲሁ ደግሞ ወንጌልን የሚሰብኩ ከወንጌል ቀለብ እንዲቀበሉ ጌታ ደንግጎአል። 15. እኔ ግን ከእነዚህ ሁሉ ምንም አልተጠቀምሁም። እንዲህ እንዲሆንልኝ ይህን አልጽፍም፤ ማንም ትምክህቴን ከንቱ ከሚያደርግብኝ ሞት ይሻለኛልና። 1 ቆሮንቶስ 9:1-15 "protestant content" "ፕሮቴስታንት ኮንተንት" "This video speaks directly to the Protestant community, exploring our shared faith and the core truths that unite us all. Watch to reflect on the beauty of our spiritual journey together."

About