@affanalfiansyah3: Kaconggg @DA7.Valen 🔥 #fyp #valenda7 #dband #sahabatvalen

Affan
Affan
Open In TikTok:
Region: ID
Sunday 13 September 2026 15:14:45 GMT
5619
687
17
10

Music

Download

Comments

_mega_wati
🇮🇩🥰dedeazril🇸🇦😘 :
duuh idola gue🔥🔥
2026-09-13 15:21:53
7
sita6835
🌻sita...🦀🥑 :
padahal aku dah nonton tadi di live tapi masih nyari,,di toktok😂
2026-09-13 16:01:16
7
aizakirana15
Pelangi🌈 :
Aduhhhh ganteng bgtttt idolah gw☺️
2026-09-13 15:26:41
4
jihan.fajiraa8
Jihan Fajiraa :
besstt bngt Ade gueh
2026-09-13 16:05:49
3
matus_786
👉PRODUK BESUKI🤘🦾 :
asik kacong
2026-09-13 15:20:11
2
safitri12385
safitri123 :
kacongg bestt🔥🔥
2026-09-13 15:17:40
1
akuptek1
alvin umam :
valennnnnnnn
2026-09-13 15:48:22
1
rikarohmah
rikarohmah :
Masyaallah kesayangan aku😍😍
2026-09-13 16:05:43
1
ririnartika28
Ririn artika :
Ini dband kapan istrahat senin uda di indosiar
2026-09-13 16:07:10
1
memey1345
meyca :
seru banget
2026-09-13 16:09:22
1
timukti04
Muktiiiii :
jauh kan alen dri jule maryame😭😂
2026-09-13 16:17:47
1
user37831561312446
humaira :
maa syaa alloh
2026-09-13 16:45:21
1
bragas277
bragas🤪 :
🥰🥰🥰
2026-09-13 15:34:54
0
salsajailani
salsa lija 4422 :
calon suami ni
2026-09-13 16:27:15
0
To see more videos from user @affanalfiansyah3, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

በ4 ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ (ፍቁረ እግዚእ)   የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ተወዳጅ ደቀ መዝሙር የሆነው ቅዱስ ዮሐንስ ከዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ ሲሆን፣ በቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ በልዩ ፍቅሩና በምስጢር ተመልካችነቱ ይታወቃል። ታሪኩ ባጭሩ  ቤተሰቡ፡  አባቱ ዘብዴዎስ፣ እናቱ ደግሞ ማርያም ባውፍልያ (ሰሎሜ) ይባላሉ።  ታላቁ  ወንድሙ ያዕቆብ ነው።  ሙያው፡  ከመጠራቱ በፊት ከወንድሙና ከአባቱ ጋር የገሊላ ባሕር ዓሣ አጥማጅ ነበር።  ልዩ ስሙ፡ ጌታችን
በ4 ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ (ፍቁረ እግዚእ) የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ተወዳጅ ደቀ መዝሙር የሆነው ቅዱስ ዮሐንስ ከዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ ሲሆን፣ በቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ በልዩ ፍቅሩና በምስጢር ተመልካችነቱ ይታወቃል። ታሪኩ ባጭሩ ቤተሰቡ፡ አባቱ ዘብዴዎስ፣ እናቱ ደግሞ ማርያም ባውፍልያ (ሰሎሜ) ይባላሉ። ታላቁ ወንድሙ ያዕቆብ ነው። ሙያው፡ ከመጠራቱ በፊት ከወንድሙና ከአባቱ ጋር የገሊላ ባሕር ዓሣ አጥማጅ ነበር። ልዩ ስሙ፡ ጌታችን "የነጎድጓድ ልጆች" ብሎ ከጠራቸው ወንድማማቾች አንዱ ነው። ከጌታ ጋር የነበረው ቅርበት ዮሐንስ ከጴጥሮስና ከያዕቆብ ጋር በመሆን በጌታችን ሕይወት ውስጥ ዋና ዋና በሚባሉ ምስጢራት (ለምሳሌ በደብረ ታቦርና በጌቴሴማኒ) አብሮ ነበር። ፍቁረ እግዚእ፡ በወንጌል ላይ "ጌታ ይወደው የነበረው ደቀ መዝሙር" ተብሎ ተገልጿል። በመስቀል ሥር፡ ጌታችን በተሰቀለ ጊዜ እስከ መጨረሻው ያልተለየው ብቸኛው ሐዋርያ እርሱ ነው። በዚያም ጌታችን እናቱን ቅድስት ድንግል ማርያምን "እነኋት እናትህ" ብሎ በአደራ ሰጥቶታል(ዮሐ 19፥26)። ስብከቱና ተጋድሎው ከጌታ ዕርገት በኋላ በኢየሩሳሌምና በኤፌሶን (ቱርክ) በስፋት ወንጌልን አስተምሯል። መከራው፡በሮማው ንጉሥ በዶሚቲያን ዘመን በሚፈላ ዘይት ውስጥ ተጥሎ ሳይቃጠል በተአምራት ወጥቷል። ስደት፡በኋላም ወደ ፍጥሞ ደሴት ተሰዶ በዚያ ቆይቷል። የደረሳቸው መጻሕፍት ቅዱስ ዮሐንስ በአጠቃላይ አምስት መጻሕፍትን በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ጽፏል፦ 1. የዮሐንስ ወንጌል፡ የክርስቶስን አምላክነት (መለኮት) በጥልቀት የሚያስተምር። 2. ሦስት የዮሐንስ መልእክታት፡ ስለ ፍቅርና ስለ እውነት የሚሰብኩ። 3. የዮሐንስ ራእይ፡ በፍጥሞ ደሴት ሳለ ያየውና ስለ ዓለም ፍጻሜ የሚናገር። ቅዱስ ዮሐንስ በቤተክርስቲያን "ታዎሎጎስ" (ነባቤ መለኮት) በመባል ይጠራል። ሐዋርያቱ ሁሉ በሰማዕትነት ሲያልፉ፣ እርሱ ግን በስተርጅና እንደ ሄኖክና እንደ ኤልያስ "ሳይሞት ተሰውሯል"። የቅዱስ ዮሐንስ ምልጃውና በረከቱ ከሁላችን ጋር ይሁን! አሜን! #ቅዱስ #ዮሐንስ #ወንጌላዊ #ኦርቶዶክስለዘለዓለምትኑር #ኦርቶዶክተዋህዶ

About