@abebayehuassefatkursew: በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሚያቀርቧቸው ትምህርቶች እና ምርመራዎች የሚታወቁት ተወዳጁ መጋቢ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደስ ከወይዘሪት ሳምራዊት መላኩ ጋር ጋብቻቸውን በሃይማኖታዊ ሥርዓት ሊፈጽሙ እንደሆነ ተገለጸ። የተቀደሰው የጋብቻ ሥነ-ሥርዓት መስከረም 10 ቀን 2019 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ኤምባሲ አጠገብ በሚገኘው ቶታል ሰፈር ገነት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን እንደሚካሄድ ታውቋል። በቦታው በመገኘት ሥነ-ሥርዓቱን ማደመቅ ለሚፈልጉ ወዳጆች፣ አድናቂዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተጠቀሰው ቀን እና ቦታ ተገኝተው የደስታው ተካፋይ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።

ጥቁር ሰው ሚዲያ Tkursew ✅
ጥቁር ሰው ሚዲያ Tkursew ✅
Open In TikTok:
Region: ET
Wednesday 16 September 2026 20:54:00 GMT
23891
651
4
30

Music

Download

Comments

seliti54
selaam :
melkam gabicha!
2026-09-17 04:15:01
0
abebe.kolonele
Abebe kolonele :
🥰🥰🥰
2026-09-16 23:12:42
1
destab19
desta birhanu :
🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
2026-09-17 07:12:21
0
user3709615717595
alem@love :
🙏🙏🙏💞💞💞💞💞
2026-09-17 08:05:31
0
To see more videos from user @abebayehuassefatkursew, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos


About