@restless182: #Inverted

Restless182
Restless182
Open In TikTok:
Region: US
Sunday 21 November 2021 03:35:19 GMT
230
32
2
1

Music

Download

Comments

casuall0g
Log :
hairlwss cat
2021-11-21 17:29:53
1
ghost_nerd66
Hey :
Hey ig
2021-11-21 05:19:03
0
To see more videos from user @restless182, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

በአዲስ አበባ ከተማ አዲሱ የተሽከርካሪዎች መለያ ሰሌዳ (ታርጋ) ዋጋ ስንት ነው ? ዛሬ በአዲስ አበባ ከዚህ ቀደም ለተመዘገቡና ወረፋ እየጠበቁ ላሉ አዲስ መኪና ለገዙ ተገልጋዮች አዲሱ ታርጋ መሰጠት ተጀምሯል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለአዲሱ ታርጋ የተተመነውን ታሪፍ ዶክመንት ተመልክቷል። የነዳጅ (የፊትና የኋላ ታርጋዎችን ጨምሮ) እንዲሁም የኤሌክትሪክ እና የተፈጥሮ ጋዝ ተሽከርካሪዎች ታሪፍ በየደረጃው በዝርዝር ተቀምጧል። በዚህም ፥  - የከተማና የሃገር አቋራጭ አውቶቡሶች፣  - የአካል ጉዳተኞች (PD) ተሽከርካሪዎች፣  - የመንግሥት ተሽከርካሪዎች፣ - ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎች (ባጃጅ) የሰሌዳ ዋጋ ለነዳጅ 9,400 ብር ሲሆን፣ ለኤሌክትሪክና ተፈጥሮ ጋዝ ደግሞ 7,100 ብር ሆኖ ታሪፍ ወጥቶለታል። ለሕዝብ ታክሲ ትራንስፖርት ለነዳጅ 11,700 ብር ለኤሌክትሪክ ደግሞ 9,400 ብር ክፍያ ተቆርጦለታል። በከፍተኛው የዋጋ ተመን የተመደቡት ፦ - የግል መገልገያ፣  - የንግድ፣ - የዲፕሎማቶች፣  - የዕርዳታ ድርጅቶች፣  - ዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ ድርጅቶች እንዲሁም የልዩ ተንቀሳቃሽ ተሽከርካሪዎች ሰሌዳዎች ሲሆኑ ለእነዚህ ዘርፎች ለነዳጅ ታርጋ ዋጋ 56,000 ብር፣ ለኤሌክትሪክና ተፈጥሮ ጋዝ ታርጋ ዋጋ ደግሞ 44,500 ብር ተቆርጧል። በተጨማሪም የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች የነዳጅ ሰሌዳ 28,500 ብር ፣ የኤሌክትሪክ ሰሌዳ 15,200 ብር ታሪፍ ተቆርጦላቸዋል። ዝቅተኛው የዋጋ ተመን የተቆረጠው ለባለ ሁለት እግር (ሞተር ሳይክል) ተሽከርካሪዎች ሲሆን ዋጋውም ለነዳጅ 4,700 ብር እንዲሁም ለኤሌክትሪክ 3,550 ብር መሆኑ ታውቋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ አዲሱ የተሽከርካሪዎች መለያ ሰሌዳ (ታርጋ) ዋጋ ስንት ነው ? ዛሬ በአዲስ አበባ ከዚህ ቀደም ለተመዘገቡና ወረፋ እየጠበቁ ላሉ አዲስ መኪና ለገዙ ተገልጋዮች አዲሱ ታርጋ መሰጠት ተጀምሯል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለአዲሱ ታርጋ የተተመነውን ታሪፍ ዶክመንት ተመልክቷል። የነዳጅ (የፊትና የኋላ ታርጋዎችን ጨምሮ) እንዲሁም የኤሌክትሪክ እና የተፈጥሮ ጋዝ ተሽከርካሪዎች ታሪፍ በየደረጃው በዝርዝር ተቀምጧል። በዚህም ፥ - የከተማና የሃገር አቋራጭ አውቶቡሶች፣ - የአካል ጉዳተኞች (PD) ተሽከርካሪዎች፣ - የመንግሥት ተሽከርካሪዎች፣ - ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎች (ባጃጅ) የሰሌዳ ዋጋ ለነዳጅ 9,400 ብር ሲሆን፣ ለኤሌክትሪክና ተፈጥሮ ጋዝ ደግሞ 7,100 ብር ሆኖ ታሪፍ ወጥቶለታል። ለሕዝብ ታክሲ ትራንስፖርት ለነዳጅ 11,700 ብር ለኤሌክትሪክ ደግሞ 9,400 ብር ክፍያ ተቆርጦለታል። በከፍተኛው የዋጋ ተመን የተመደቡት ፦ - የግል መገልገያ፣ - የንግድ፣ - የዲፕሎማቶች፣ - የዕርዳታ ድርጅቶች፣ - ዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ ድርጅቶች እንዲሁም የልዩ ተንቀሳቃሽ ተሽከርካሪዎች ሰሌዳዎች ሲሆኑ ለእነዚህ ዘርፎች ለነዳጅ ታርጋ ዋጋ 56,000 ብር፣ ለኤሌክትሪክና ተፈጥሮ ጋዝ ታርጋ ዋጋ ደግሞ 44,500 ብር ተቆርጧል። በተጨማሪም የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች የነዳጅ ሰሌዳ 28,500 ብር ፣ የኤሌክትሪክ ሰሌዳ 15,200 ብር ታሪፍ ተቆርጦላቸዋል። ዝቅተኛው የዋጋ ተመን የተቆረጠው ለባለ ሁለት እግር (ሞተር ሳይክል) ተሽከርካሪዎች ሲሆን ዋጋውም ለነዳጅ 4,700 ብር እንዲሁም ለኤሌክትሪክ 3,550 ብር መሆኑ ታውቋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

About