@hanaahoneysa: عسل السدر الذهبي البلدي .. الذ .. افيد .. افضل انواع العسل🐝💛 ##مناحل_هناء_الالمعي #explore #ابها #الرياض #fyp #fypシ #جدة #مكة #السعودية #دبي #الجمعة

Hanaa Honey | عسل هناء
Hanaa Honey | عسل هناء
Open In TikTok:
Region: SA
Friday 28 July 2023 10:52:38 GMT
8605
138
7
17

Music

Download

Comments

m_ost00
moo7705 :
جربت من عندهم عسل السدر ممتاز
2024-01-21 06:18:58
1
mo..alzhrani5
moـAl-Zahrani🚑 :
كم الكيلو
2023-07-28 15:03:47
1
user39777423397337
الله خير حافظ :
ماشاءالله تبارك الله الله يزيدك من فضله
2023-11-11 08:49:20
0
msjz07
محمد :
كم سعر الكيلو
2023-11-12 10:49:09
0
ssaaee98
Saeed :
ماشاءالله تبارك الله
2023-08-04 11:18:16
0
502sultan1
‼️ابو تركي ‼️ :
كيف التواصل معكم
2023-10-20 17:13:32
0
To see more videos from user @hanaahoneysa, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

በዓለ ደብረ ታቦር በአዳማ ደብረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ካቴድራል በታላቅ ድምቀት ተከበረ ​ዛሬ ነሐሴ 12 ቀን 2018 ዓ.ም የአዳማ ደብረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ካቴድራል ምእመናን የደብረ ታቦርን በዓል በአውደ ምሕረቱ ላይ በታላቅ መንፈሳዊ ደስታና ድምቀት አክብረዋል። ​በዕለቱ የካቴድራሉ የመጻሕፍት ትርጓሜ መምህር ሊቀ ማዕምራን ተርቢኖስ ቶለሳ  እነሆ፥ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት» (ማቴ. 17፥5) በሚል ኃይለ ቃል መነሻነት ትምህርተ ወንጌል አስተላልፈዋል። መምህሩ በትምህርታቸው የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አብራርተዋል፦ ​«በእርሱ ደስ የሚለኝ» ያለው ለምንድን ነው? ​«ልጄ» ብሎ መጥራቱ ለምን አስፈለገ? ​የክብሩ መገለጥ ለምን በተራራ ላይ ሆነ? ​በመቀጠል የካቴድራሉ ዋና አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃናት ቆሞስ አባ ማርቆስ ብርሃኑ «በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው» በሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል ላይ ተመስርተው ባአስተላለፉት መልእክት፤ ምሥጢረ ሥላሴና ምሥጢረ ሥጋዌ በሚነገርባት፣ ፍጹማን ምእመናን በሚሰበሰቡባት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዘወትር መገኘት እንደሚገባን አሳስበዋል። ​መልአከ ብርሃናት አባ ማርቆስ አክለውም ጸሎተ ወንጌል ካደረሱ በኋላ፣ የብርሃነ መለኮቱ ምሳሌ የሆነውን ችቦ አብርተው ሕዝበ ክርስቲያኑን ባርከዋል፤ በዚህም የዕለቱ መንፈሳዊ መርሐ ግብር በጸሎትና በበረከት ተጠናቋል። ​ለዚህ ቀን ላደረሰን ለአምላካችን ክብርና ምስጋና ይሁን! #Dabra_Tsahaay_Media #ኪዳነምህረትእናቴ #የአዳማ_ደብረ_ፀሐይ_ቅድስት_ማርያም_ካቴድራል_ሚዲያ #ኪዳነምህረት_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ትጠብቃላችሁ #ደብረፀሐይሚዲያ
በዓለ ደብረ ታቦር በአዳማ ደብረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ካቴድራል በታላቅ ድምቀት ተከበረ ​ዛሬ ነሐሴ 12 ቀን 2018 ዓ.ም የአዳማ ደብረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም ካቴድራል ምእመናን የደብረ ታቦርን በዓል በአውደ ምሕረቱ ላይ በታላቅ መንፈሳዊ ደስታና ድምቀት አክብረዋል። ​በዕለቱ የካቴድራሉ የመጻሕፍት ትርጓሜ መምህር ሊቀ ማዕምራን ተርቢኖስ ቶለሳ  እነሆ፥ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት» (ማቴ. 17፥5) በሚል ኃይለ ቃል መነሻነት ትምህርተ ወንጌል አስተላልፈዋል። መምህሩ በትምህርታቸው የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አብራርተዋል፦ ​«በእርሱ ደስ የሚለኝ» ያለው ለምንድን ነው? ​«ልጄ» ብሎ መጥራቱ ለምን አስፈለገ? ​የክብሩ መገለጥ ለምን በተራራ ላይ ሆነ? ​በመቀጠል የካቴድራሉ ዋና አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃናት ቆሞስ አባ ማርቆስ ብርሃኑ «በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው» በሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል ላይ ተመስርተው ባአስተላለፉት መልእክት፤ ምሥጢረ ሥላሴና ምሥጢረ ሥጋዌ በሚነገርባት፣ ፍጹማን ምእመናን በሚሰበሰቡባት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ዘወትር መገኘት እንደሚገባን አሳስበዋል። ​መልአከ ብርሃናት አባ ማርቆስ አክለውም ጸሎተ ወንጌል ካደረሱ በኋላ፣ የብርሃነ መለኮቱ ምሳሌ የሆነውን ችቦ አብርተው ሕዝበ ክርስቲያኑን ባርከዋል፤ በዚህም የዕለቱ መንፈሳዊ መርሐ ግብር በጸሎትና በበረከት ተጠናቋል። ​ለዚህ ቀን ላደረሰን ለአምላካችን ክብርና ምስጋና ይሁን! #Dabra_Tsahaay_Media #ኪዳነምህረትእናቴ #የአዳማ_ደብረ_ፀሐይ_ቅድስት_ማርያም_ካቴድራል_ሚዲያ #ኪዳነምህረት_ከክፉ_ነገር_ሁሉ_ትጠብቃላችሁ #ደብረፀሐይሚዲያ

About