@aensys:

athena
athena
Open In TikTok:
Region: ID
Thursday 23 January 2025 07:55:48 GMT
39516
483
19
25

Music

Download

Comments

axsmys
maybee :
gimana kak kakinya udah sehat kah?
2025-01-24 04:14:37
9
heii_maheza
Bunga🌷 :
kaaa udah sembuh kakinya ?🥺
2025-01-23 14:06:36
1
keicazahra4
keicazahra4 :
😁
2025-02-02 04:38:50
0
v_ryfxcy
ѕ/α📌 || ᖭི༏ᖫྀ :
🥰
2025-03-15 18:46:54
0
feiasomasow
￴ ￴ ￴ ￴ ￴ ￴ ￴ ￴ ￴ ￴ :
😭
2025-03-07 08:51:54
0
meldakhofifah7
BUNGA :
🥰
2025-03-03 21:52:59
0
imperatrice123456789
imperatrice :
🥰
2025-02-16 15:19:32
0
gyl1411
Gyl :
🤣
2025-02-10 22:20:31
0
nenyy47
Nenyy :
😁
2025-02-09 14:56:27
0
nitaaaaaaaa_1102
n i t a. :
🤲
2025-02-07 20:46:12
0
redvelvet_887
✨ :
😁
2025-02-06 12:43:41
0
mshlaalma
malika :
😞
2025-02-03 00:07:37
0
glxsyy.cvye
yzwii 👧🏻🤍 :
pertamaaaa
2025-01-23 08:40:51
0
etlykelyombar_
Etly Kelyombar :
😁
2025-02-02 00:38:30
0
1forgotten_
Fajar__ :
😁
2025-01-28 02:38:56
0
krammmm040
kramm :
Udh sembuh blom kakinya
2025-01-27 15:56:25
0
cloudyxnow_
liorxz :
kakak bitha cangtip bangetttt
2025-01-25 17:08:39
0
taksa_saguna
taksa_saguna :
ini mah di chat senin dibales kalau ganteng;(
2025-01-24 09:51:20
0
mokondo_skip
Bila_ :
😁
2025-01-23 11:32:09
0
To see more videos from user @aensys, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ከባህር ዳር ራቅ ብሎ እንሰማቸው የነበሩ በታጣቂ ሀይሎች የተደራጁ ዝርፊያዎች አሁን ላይ በሁሉም አቅጣጫ በከተማችን በእያንዳንዳችን በር ላይ መድረሳቸውን አመላካች ክስተቶች በተደጋጋሚ እየሰማን እና እያየን እንገኛለን።  ባህር ዳር ከተማ ውስጥ ከምሽቱ 4:00 በሁዋላ ምንም አይነት ወንጀል ሊፈፀም የሚችልባት ስርዓት አልባ ከተማ ሆናለች።ለአብነት ያህል በእሳለፍነው በዚህ ሳምንት እንኳን ሁለት ትላልቅ የፊት ጭንብል በለበሱ የተደራጁ ታጣቂ ሀይሎች ዝርፊያዎች ተካሂደዋል።እነዚህም:-  1ኛ.በቀበሌ 12 ከፓፒረስ ሆቴል ፊት ለፊት የሚገኙ የአካባቢውን የጥበቃ ሰዎችን በማፈን የቡና መጋዘን በሌሊት በመክፈት በርካታ ኩንታል ቡና በመኪና ጭነው ወስደዋል።ይህ ሲሆን የመንግስት የፀጥታ አካል ቢሰማም ምላሽ ለመስጠት እና ድርጊቱን ለማስቆም ወኔ ሳያገኙ ቀርተዋል።  2ኛ.በቀበሌ 14 አቡነሀራ ገበያ አካባቢ የሚገኙ ወፍጮ ቤቶችን በመስበር  ከአስር (10) ያላነሱ የወፍጮ ቤት ሚዛኖችን በፍራ ሞተር መኪና በመጫን ሲወስዱ አሁንም የመንግስት የፀጥታ አካላት በአካባቢው በታጣቂዎች የታፈኑት ጥበቃዎች አማካኝነት መረጃ ቢደርሳቸውም በቦታው ለመገኘትና እና ተፍልሞ ሌቦችን ለመያዝ እና ንብረቱን ለማስመለስ ሙከራ ሳይደረግ ቀርቷል።  ስለሆነም የከተማው ነዋሪ በባህር ዳር ከተማ በምሽት  ማንም ከማንም ቤት በፈለገው ሰዓት በመግባት የፈለገውን ነገር አድርጎ መሄድ እንደሚችል ህዝቡ በተደጋጋሚ አረጋግጧል፤ ስለሆነም ማነኛውም የከተማው ማህበረሰብ መንግስት ይጠብቀኛል ብሎ ሳይዘናጋ  የእራሱን እና የቤተሰቡን ህልውና ከእነዚህ የተደራጁ ዙራፊ ቡድኖች በንቃት ሊጠብቅ ይገባል ሲሉ ለሰፊው ህዝብ በዳሞት ፖስት ሚዲያ አሳስበዋል።  ለበለጠና ወቅታዊ መረጃ ዳሞት ፖስትን ይከተሉ!
ከባህር ዳር ራቅ ብሎ እንሰማቸው የነበሩ በታጣቂ ሀይሎች የተደራጁ ዝርፊያዎች አሁን ላይ በሁሉም አቅጣጫ በከተማችን በእያንዳንዳችን በር ላይ መድረሳቸውን አመላካች ክስተቶች በተደጋጋሚ እየሰማን እና እያየን እንገኛለን። ባህር ዳር ከተማ ውስጥ ከምሽቱ 4:00 በሁዋላ ምንም አይነት ወንጀል ሊፈፀም የሚችልባት ስርዓት አልባ ከተማ ሆናለች።ለአብነት ያህል በእሳለፍነው በዚህ ሳምንት እንኳን ሁለት ትላልቅ የፊት ጭንብል በለበሱ የተደራጁ ታጣቂ ሀይሎች ዝርፊያዎች ተካሂደዋል።እነዚህም:- 1ኛ.በቀበሌ 12 ከፓፒረስ ሆቴል ፊት ለፊት የሚገኙ የአካባቢውን የጥበቃ ሰዎችን በማፈን የቡና መጋዘን በሌሊት በመክፈት በርካታ ኩንታል ቡና በመኪና ጭነው ወስደዋል።ይህ ሲሆን የመንግስት የፀጥታ አካል ቢሰማም ምላሽ ለመስጠት እና ድርጊቱን ለማስቆም ወኔ ሳያገኙ ቀርተዋል። 2ኛ.በቀበሌ 14 አቡነሀራ ገበያ አካባቢ የሚገኙ ወፍጮ ቤቶችን በመስበር  ከአስር (10) ያላነሱ የወፍጮ ቤት ሚዛኖችን በፍራ ሞተር መኪና በመጫን ሲወስዱ አሁንም የመንግስት የፀጥታ አካላት በአካባቢው በታጣቂዎች የታፈኑት ጥበቃዎች አማካኝነት መረጃ ቢደርሳቸውም በቦታው ለመገኘትና እና ተፍልሞ ሌቦችን ለመያዝ እና ንብረቱን ለማስመለስ ሙከራ ሳይደረግ ቀርቷል። ስለሆነም የከተማው ነዋሪ በባህር ዳር ከተማ በምሽት  ማንም ከማንም ቤት በፈለገው ሰዓት በመግባት የፈለገውን ነገር አድርጎ መሄድ እንደሚችል ህዝቡ በተደጋጋሚ አረጋግጧል፤ ስለሆነም ማነኛውም የከተማው ማህበረሰብ መንግስት ይጠብቀኛል ብሎ ሳይዘናጋ  የእራሱን እና የቤተሰቡን ህልውና ከእነዚህ የተደራጁ ዙራፊ ቡድኖች በንቃት ሊጠብቅ ይገባል ሲሉ ለሰፊው ህዝብ በዳሞት ፖስት ሚዲያ አሳስበዋል። ለበለጠና ወቅታዊ መረጃ ዳሞት ፖስትን ይከተሉ!

About