@schkrabemanuelztxx: #round6 fundo verde pra vcs usarem

RAYMAN.DA.🅱️7️⃣
RAYMAN.DA.🅱️7️⃣
Open In TikTok:
Region: BR
Sunday 29 June 2025 07:53:54 GMT
8687
46
2
107

Music

Download

Comments

kazukiedits1
𝙆𝙖𝙯𝙪𝙠𝙞 💥 :
obrigado aí man😃
2025-11-16 01:44:55
0
To see more videos from user @schkrabemanuelztxx, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

በሕይወትና በሰላም እንዲመለስ ጸሎትና ፍለጋው ቀጥሏል!! እሮብ እለት ከቀኑ 11፡30 አካባቢ በጀሞ 3 ገብርኤል አካባቢ በጎርፍ የተወሰደው የ11 ዓመት ወንድ ልጅ እስካሁን አለመገኘቱ ተገልጿል። ዛሬ ከቤተሰቦቹ ያገኘነው አዲስ መረጃ እንደሚያመላክተው፦ “ልጃችን እስካሁን አልተገኘም፤ እኛም በከፍተኛ ጭንቀትና ስቃይ ውስጥ እንገኛለን፤ ነገር ግን በሕይወትና በሰላም ይመለሳል የሚለውን ተስፋ ሳንቆርጥ ፍለጋውን ዛሬም አጠናክረን ቀጥለናል” ብለዋል። አደጋው ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ በአካባቢውና በወንዝ ዳርቻዎች ሁሉ የማያቋርጥ ፍለጋ ቢደረግም ህፃኑ እስካሁን አለመገኘቱ የቤተሰቡን ጭንቅ አብዝቶታል። ዋናው ትኩረታችንና ጸሎታችን፦ ህፃኑ በሕይወት፣ በጤና እና በሰላም ወደ ተጨነቁት ቤተሰቦቹ እንዲመለስ ሁላችንም በፍለጋውና በጸሎታችን ከጎናቸው እንቁም። ማንኛውም አጠራጣሪ ፍንጭ ወይም መረጃ ያለው ሰው በአስቸቋይ በሚከተለው ስልክ ቁጥር ይደውሉ፦ ስልክ ቂጥር 09 አሥር 37 ሰማንያ አምሥት 50 ይህ መልእክት በፍጥነት ለብዙ ሰዎች ደርሶ ፍለጋው እንዲፋጠን እና ሕፃኑ በሕይወትና በሰላም ወደ ቤቱ እንዲመለስ እባካችሁ ሼር በማድረግ ተባበሩ!!
በሕይወትና በሰላም እንዲመለስ ጸሎትና ፍለጋው ቀጥሏል!! እሮብ እለት ከቀኑ 11፡30 አካባቢ በጀሞ 3 ገብርኤል አካባቢ በጎርፍ የተወሰደው የ11 ዓመት ወንድ ልጅ እስካሁን አለመገኘቱ ተገልጿል። ዛሬ ከቤተሰቦቹ ያገኘነው አዲስ መረጃ እንደሚያመላክተው፦ “ልጃችን እስካሁን አልተገኘም፤ እኛም በከፍተኛ ጭንቀትና ስቃይ ውስጥ እንገኛለን፤ ነገር ግን በሕይወትና በሰላም ይመለሳል የሚለውን ተስፋ ሳንቆርጥ ፍለጋውን ዛሬም አጠናክረን ቀጥለናል” ብለዋል። አደጋው ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ በአካባቢውና በወንዝ ዳርቻዎች ሁሉ የማያቋርጥ ፍለጋ ቢደረግም ህፃኑ እስካሁን አለመገኘቱ የቤተሰቡን ጭንቅ አብዝቶታል። ዋናው ትኩረታችንና ጸሎታችን፦ ህፃኑ በሕይወት፣ በጤና እና በሰላም ወደ ተጨነቁት ቤተሰቦቹ እንዲመለስ ሁላችንም በፍለጋውና በጸሎታችን ከጎናቸው እንቁም። ማንኛውም አጠራጣሪ ፍንጭ ወይም መረጃ ያለው ሰው በአስቸቋይ በሚከተለው ስልክ ቁጥር ይደውሉ፦ ስልክ ቂጥር 09 አሥር 37 ሰማንያ አምሥት 50 ይህ መልእክት በፍጥነት ለብዙ ሰዎች ደርሶ ፍለጋው እንዲፋጠን እና ሕፃኑ በሕይወትና በሰላም ወደ ቤቱ እንዲመለስ እባካችሁ ሼር በማድረግ ተባበሩ!!

About