@sinocare.id: Simak video ini untuk tau efek semangka ke gula darah kamu! 🥰 #HidupTanpaBatas #GoodbyeLimitsHelloLife #iCani6 #SinocareIndonesia

SinocareOfficialShop
SinocareOfficialShop
Open In TikTok:
Region: ID
Thursday 18 December 2025 15:15:18 GMT
5351
51
3
12

Music

Download

Comments

guns_mujaks
Mujacks :
bukany gula buah aman aj d banding gula olahan tebu (gula pasir)
2025-12-18 18:06:31
0
isengajesik
Bunfe :
coba dong ka minum kopi capucino
2025-12-19 08:56:59
0
To see more videos from user @sinocare.id, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የኢትዮጵያ ሰራዊት “በአማራ ሲቪሎች ላይ ያለ ልዩነት ግድያ እና ጥቃት ፈጽሟል”። ግሎብ ኤንድ ሜይል (The Globe and Mail) የፎቶ ጋዜጠኛ ሲግፍሪድ ሞዶላ ወደ ኢትዮጵያ አማራ ክልል በመጓዝ ለበርካታ ጋዜጠኞች በቀላሉ የማይደረስባቸው አካባቢዎችን በአካል በመገኘት የፎቶ ሀተታ አሳትሟል። አገኘሗቸው ካላቸው የሰው እና የ አከባቢ ሁኔታ ምስክሮች ጋዜጠኛው በአጠቃላይ በአማራ ክልል ስላለው ግፍ እና መከራ በሪፖርቱ ይህንን አስፍሯል የመከላከያ ሰራዊት «ወደ ከተሞች ሲገቡ ሲቪሎችን ይገድላሉ፤ ሰዎቻችንን አማራ በመሆናቸው ብቻ ያስሯቸዋል። ድሮኖቻቸው ትምህርት ቤቶችን፣ ሆስፒታሎችን እና ሃይማኖታዊ በዓላትን ኢላማ ያደርጋሉ» ብሏል። የፎቶ ድሰሳው ከአምስት ወር ከሃያ ቀናት በፊት (የካቲት 2018 ዓ.ም. ገደማ) በአካባቢዋ የድሮን ጥቃት በደረሰበት ወቅት ቤቷ የነበረችውን የ27 ዓመቷን ፍቅር አደላይነህ ታሪክ ያካተተ ነው። እሷም በከባድ ፍንዳታ ድምፅ መንቃቷን እና በዙሪያዋ ውድመትን ማየቷን ታስታውሳለች፤ ወንድሟም በጥቃቱ ህይወቱ ማለፉን ተናግራለች። ተጨማሪ ፎቶግራፎች በኢትዮጵያ ሰራዊት ተፈጽሟል በተባለ የድሮን ጥቃት በፋኖ ቁጥጥር ስር በሚገኝ ከተማ ውስጥ የወደመ ትምህርት ቤትን ያሳያሉ። ግጭቱ በአማራ ክልል የሚገኙ በርካታ ትምህርት ቤቶች እንዲወድሙ ወይም ለተፈናቀሉ ቤተሰቦች መጠለያነት እንዲያገለግሉ አድርጓል ሲሉ ሲግፍሪድ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች እንደነገሩት በፎቶ ሀተታው ጨምሮ ዘግቧል። #Ethiopia #Amhara #journalism
የኢትዮጵያ ሰራዊት “በአማራ ሲቪሎች ላይ ያለ ልዩነት ግድያ እና ጥቃት ፈጽሟል”። ግሎብ ኤንድ ሜይል (The Globe and Mail) የፎቶ ጋዜጠኛ ሲግፍሪድ ሞዶላ ወደ ኢትዮጵያ አማራ ክልል በመጓዝ ለበርካታ ጋዜጠኞች በቀላሉ የማይደረስባቸው አካባቢዎችን በአካል በመገኘት የፎቶ ሀተታ አሳትሟል። አገኘሗቸው ካላቸው የሰው እና የ አከባቢ ሁኔታ ምስክሮች ጋዜጠኛው በአጠቃላይ በአማራ ክልል ስላለው ግፍ እና መከራ በሪፖርቱ ይህንን አስፍሯል የመከላከያ ሰራዊት «ወደ ከተሞች ሲገቡ ሲቪሎችን ይገድላሉ፤ ሰዎቻችንን አማራ በመሆናቸው ብቻ ያስሯቸዋል። ድሮኖቻቸው ትምህርት ቤቶችን፣ ሆስፒታሎችን እና ሃይማኖታዊ በዓላትን ኢላማ ያደርጋሉ» ብሏል። የፎቶ ድሰሳው ከአምስት ወር ከሃያ ቀናት በፊት (የካቲት 2018 ዓ.ም. ገደማ) በአካባቢዋ የድሮን ጥቃት በደረሰበት ወቅት ቤቷ የነበረችውን የ27 ዓመቷን ፍቅር አደላይነህ ታሪክ ያካተተ ነው። እሷም በከባድ ፍንዳታ ድምፅ መንቃቷን እና በዙሪያዋ ውድመትን ማየቷን ታስታውሳለች፤ ወንድሟም በጥቃቱ ህይወቱ ማለፉን ተናግራለች። ተጨማሪ ፎቶግራፎች በኢትዮጵያ ሰራዊት ተፈጽሟል በተባለ የድሮን ጥቃት በፋኖ ቁጥጥር ስር በሚገኝ ከተማ ውስጥ የወደመ ትምህርት ቤትን ያሳያሉ። ግጭቱ በአማራ ክልል የሚገኙ በርካታ ትምህርት ቤቶች እንዲወድሙ ወይም ለተፈናቀሉ ቤተሰቦች መጠለያነት እንዲያገለግሉ አድርጓል ሲሉ ሲግፍሪድ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች እንደነገሩት በፎቶ ሀተታው ጨምሮ ዘግቧል። #Ethiopia #Amhara #journalism

About