@manovargas2688: Curveside service gucci store 😂😂 #viral #fyp #gucci #rodeodrive #jalisco

Meno
Meno
Open In TikTok:
Region: US
Tuesday 06 January 2026 03:49:57 GMT
61934
3411
12
181

Music

Download

Comments

luis.con.la.lombr
luis con la lombriz :
In the work truck 🦾
2026-01-06 18:15:14
231
moveltall
moveltall :
Arriba la empresa viejon esto no es pa todos 🪄
2026-01-07 19:54:46
83
kompa.risk
kompa.risk :
Thats righttt
2026-01-07 17:08:03
14
rawinyahoe
Rawinyahoe :
THAT GUY! 🫡😂😂
2026-01-06 20:38:23
15
invl061
invl :
Something bout picking up designer / flowers in a work truck 💯💯🇲🇽
2026-01-09 09:44:53
8
svtmunoz
Svtmunoz :
Ariba la compañía Rasic 👌🏻✌🏻
2026-01-07 02:30:02
19
evegj82
user1946813402171 :
😄😄😄
2026-01-07 15:46:26
4
carlostecun38
peso puma :
😂
2026-01-08 15:31:19
0
masteronie3
Rafael Fonseca🍀 :
Pucci 🤣
2026-01-07 22:27:10
1
daddypeter33
PeterIRL :
Chesss perriooo 🤟🏼
2026-01-10 18:09:27
0
To see more videos from user @manovargas2688, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የጥፋት እንጅ የዓላማ አንድነት የሌላቸው ሀይሎች የኢትዮጵያ ዳግም ስጋት እንዲሆኑ ዕድል ሊሰጣቸው አይገባም።         ጀኔራል አለምሸት ደግፌ  የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ወታደራዊ አማካሪ እና የተኩስ አመራር ሃላፊ ጄኔራል አለምሸት ደግፌ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መከላከያ ኮሌጅ ዓመታዊ ብሔራዊ የደህንነት ኮንፈረስን ሲያካሂድ ባስተላለፉት ቁልፍ መልዕክት የጥፋት እንጅ የዓላማ አንድነት የሌላቸው ሀይሎች የኢትዮጵያ ዳግም ስጋት እንዲሆኑ ዕድል አይሰጣቸውም ብለዋል።     አለማችን ከነጠላ ልዕለ ሃያል ወደ ብዙ ዋልታ የሽግግር ሂደት እንደምትገኝ የገለፁት ጀኔራል አለምሸት ሂደቱ ግን ብዙ ውስብስብና አስቸጋሪ የፀጥታ፣ የደህንነት ሁኔታዎችን አስከትሏል ነው ያሉት።  አሁናዊ የቀጠናውን ሁኔታ ስንመለከት እድልም ስጋትም ይዞ የመጣ በመሆኑ ፣ እኛም እንደ ሀገር ዕድሉን ለመጠቀምና ስጋት ሆነው ለሚመጡ ችግሮች ደግሞ ምላሽ ለመስጠት ዘመኑን የዋጀ ጠንካራ መከላከያ ሰራዊት እየገነባን ነው ሲሉም ገልፀዋል።  በተለይ እኛ በምንገኝበት የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ያለው የሃይል አሰላለፍ የመካከለኛ ሃይሎች ተፅዕኖ እየታየ ያለበት በመሆኑ ይህንን ከእኛ ብሔራዊ ጥቅም አኳያ አስታርቀን ለመሄድ በሳል የሆነ ስትራቴጅክ መከተል ይኖርብናል ሲሉ ብለዋል።  በኢትዮጵያዊያን የተባበረ ክንድ ተሰባብረው የነበሩ የሀገር ጠላቶች ዛሬም  ከብሔራዊ ጥቅሟ በተቃራኒ የቆሙ ሀይሎችን አሰባስበው ለዳግም የጥፍት ተልዕኮ እየተዘጋጁ ነው ያሉት ጀነራል አለምሸት ደግፌ ለእነዚህ ባዳና ባንዳ ሀይሎች ዕድል መሰጠት አይገባም ብለዋል።  ሰራዊታችን ይህንን እና ቀጠናውን ታሳቢ ያደረገ ሙሉ ወታደራዊ ዝግጅት በማድረግ የተለመደውን የጀግንነት ገድል ለመፈፀም በቂ አቅም እንደዳለውም ተናግረዋል።
የጥፋት እንጅ የዓላማ አንድነት የሌላቸው ሀይሎች የኢትዮጵያ ዳግም ስጋት እንዲሆኑ ዕድል ሊሰጣቸው አይገባም።         ጀኔራል አለምሸት ደግፌ የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ወታደራዊ አማካሪ እና የተኩስ አመራር ሃላፊ ጄኔራል አለምሸት ደግፌ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መከላከያ ኮሌጅ ዓመታዊ ብሔራዊ የደህንነት ኮንፈረስን ሲያካሂድ ባስተላለፉት ቁልፍ መልዕክት የጥፋት እንጅ የዓላማ አንድነት የሌላቸው ሀይሎች የኢትዮጵያ ዳግም ስጋት እንዲሆኑ ዕድል አይሰጣቸውም ብለዋል።   አለማችን ከነጠላ ልዕለ ሃያል ወደ ብዙ ዋልታ የሽግግር ሂደት እንደምትገኝ የገለፁት ጀኔራል አለምሸት ሂደቱ ግን ብዙ ውስብስብና አስቸጋሪ የፀጥታ፣ የደህንነት ሁኔታዎችን አስከትሏል ነው ያሉት። አሁናዊ የቀጠናውን ሁኔታ ስንመለከት እድልም ስጋትም ይዞ የመጣ በመሆኑ ፣ እኛም እንደ ሀገር ዕድሉን ለመጠቀምና ስጋት ሆነው ለሚመጡ ችግሮች ደግሞ ምላሽ ለመስጠት ዘመኑን የዋጀ ጠንካራ መከላከያ ሰራዊት እየገነባን ነው ሲሉም ገልፀዋል። በተለይ እኛ በምንገኝበት የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ያለው የሃይል አሰላለፍ የመካከለኛ ሃይሎች ተፅዕኖ እየታየ ያለበት በመሆኑ ይህንን ከእኛ ብሔራዊ ጥቅም አኳያ አስታርቀን ለመሄድ በሳል የሆነ ስትራቴጅክ መከተል ይኖርብናል ሲሉ ብለዋል። በኢትዮጵያዊያን የተባበረ ክንድ ተሰባብረው የነበሩ የሀገር ጠላቶች ዛሬም  ከብሔራዊ ጥቅሟ በተቃራኒ የቆሙ ሀይሎችን አሰባስበው ለዳግም የጥፍት ተልዕኮ እየተዘጋጁ ነው ያሉት ጀነራል አለምሸት ደግፌ ለእነዚህ ባዳና ባንዳ ሀይሎች ዕድል መሰጠት አይገባም ብለዋል። ሰራዊታችን ይህንን እና ቀጠናውን ታሳቢ ያደረገ ሙሉ ወታደራዊ ዝግጅት በማድረግ የተለመደውን የጀግንነት ገድል ለመፈፀም በቂ አቅም እንደዳለውም ተናግረዋል።

About