@shiaestics_14: Dua Joshan kabir/ دعائے جوشن کبیر Part8 dua joshan kabir full #part8 #dua_joshan_kabir #duajoshankabir #videoviralitiktok #foryou

🦋⃟𝑯𝒖𝒔𝒂𝒊𝒏𝒊𝐆𝐢𝐫𝐥.𓂃✍︎
🦋⃟𝑯𝒖𝒔𝒂𝒊𝒏𝒊𝐆𝐢𝐫𝐥.𓂃✍︎
Open In TikTok:
Region: PK
Thursday 19 February 2026 22:35:20 GMT
1355
179
4
25

Music

Download

Comments

namelesssoldier313
⚔️انامجنون الحسینٔ⚔️ :
💞💞💞
2026-02-21 00:35:15
1
namelesssoldier313
⚔️انامجنون الحسینٔ⚔️ :
💞💞💞
2026-02-21 00:35:10
1
iqbal5razazaidi
$y€d Îqßàl ®åzå :
😭😭😭
2026-02-28 17:25:56
1
namelesssoldier313
⚔️انامجنون الحسینٔ⚔️ :
❤️❤️❤️
2026-02-21 00:35:13
1
To see more videos from user @shiaestics_14, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የመንግስት ጥብቅ የተፈጥሮ ደን ዛፍ ቆርጠው ተሸክመው ሲሄዱ እጅ ከፍንጅ የተያዙ አካላት በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ  አርባምንጭ ፣ነሐሴ 13/2018 ዓ፣ም(አርባ ምንጭ ከተማ መ/ኮሚዩኒኬሽን)  የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በዛሬው ዕለት በዋለው ችሎት በአርባምንጭ ከተማ በመንግስት ይዞታ ጥብቅ የተፈጥሮ ደን ውስጥ የደን ዛፍ ቆርጠው ተሸክመው ሲሄዱ እጅ ከፍንጅ የተያዙ አካላት ላይ የእስራትና የገንዘብ ቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል።  የአርባምንጭ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ተከሳሾች የኢ.ፌ.ድ.ሪ.ወ.ህግ አንቀጽ 32(1)(ሀ) እና የደን ልማት ጥበቃ እና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 1065/2010 አንቀጽ 25(4) (ሀ) እና  (ሠ ) 26(1) የተደነገገዉን በመተላለፋቸው አንድ ዓመት ከስድስት ወር  እስራት እና በ10,000 ( አስር ሺ ) ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል ።  ተከሳሾች በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን በቀን ዐ8/12/2018 ዓ/ም በግምት ከምሽቱ 1፡30 ሰዓት በሚሆንበት ጊዜ ያለፈቃድ በህገወጥ መንገድ ወደ አርባምንጭ ጥብቅ ደን ውስጥ በመግባት ተጠብቆና ተከልሎ ካለው ደን የማገዶ እንጨት በመቁረጥ እያንዳንዳቸው አንዳንድ ሸክም በድምሩ 12 ሸክም በጀርባቸው እንደተሸከሙ እጅ ፍንጅ በመያዛቸው በፈጸሙት የደን ውጤት የሆነውን እንጨት ይዞ በመገኘት ወንጀል ተከሰዋል።  ወንጀሉን የፈጸሙት ግለሰቦቹ 1ኛ አልማዝ ድርሳ፣ 2ኛ/ ማርታ ማዣ፣3ኛ ዓይናለም ባቤና፣ 4ኛ/ ገነት አባ ፣5ኛ/ ገነት ኡፎ ፣ 6ኛ/ መቅደስ ጠጆ፣ 7ኛ/ ዓለም አበበ ፣ 8ኛ/ ኩንታሬ ኩካ ፣ 9ኛ/ ሴጌቴ ሳቦ ፣ 10ኛ/ አማረች ዝዳ ፣ 11ኛ/ ትዕግስት ሹርካ እና 12ኛ/ አንዷለም አብይ እንደሆኑ የክሱ መዝገብ ያሳያል።  የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ውሳኔው የኢ.ፌ.ድ.ሪ.ወ.ህግ አንቀጽ 32(1)(ሀ) እና የደን ልማት ጥበቃ እና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 1065/2010 አንቀጽ 25(4) ሠ) እና 26(1) የተደነገገዉን ድንጋጌ በመተላለፍ የቀረበ መሆኑን የገለፀ ሲሆን ሌሎችን ከመሰል የወንጀል ድርጊቶች ለማስተማር የተላለፈ ውሳኔ እንደሆነም አመላክቷል።  የአርባምንጭ ከተማ ፍትህ መምሪያ በበኩሉ ውሳኔው በተደጋጋሚ እየተፈፀመ የሚገኘውን ወንጀል ለማስቆም ፈጣንና ፍትሃዊ መሆኑን ገልፆ በተለይም የበርካታ ብዝኃ ሕይወት መገኛና ውድ ሥነ-ምህዳርን በታቀፈው ነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክና የአርባምንጭ  የተፈጥሮ ደን ላይ የሚደርስ ጉዳትን ለማስቀረት የሚያግዝ እንደሆነም አስታውቋል። በአሰፋ ጪሻ #behajanews #ethiopiannews #እናቶች #ችግኝ #አርባምንጭ
የመንግስት ጥብቅ የተፈጥሮ ደን ዛፍ ቆርጠው ተሸክመው ሲሄዱ እጅ ከፍንጅ የተያዙ አካላት በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ አርባምንጭ ፣ነሐሴ 13/2018 ዓ፣ም(አርባ ምንጭ ከተማ መ/ኮሚዩኒኬሽን) የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በዛሬው ዕለት በዋለው ችሎት በአርባምንጭ ከተማ በመንግስት ይዞታ ጥብቅ የተፈጥሮ ደን ውስጥ የደን ዛፍ ቆርጠው ተሸክመው ሲሄዱ እጅ ከፍንጅ የተያዙ አካላት ላይ የእስራትና የገንዘብ ቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል። የአርባምንጭ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ተከሳሾች የኢ.ፌ.ድ.ሪ.ወ.ህግ አንቀጽ 32(1)(ሀ) እና የደን ልማት ጥበቃ እና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 1065/2010 አንቀጽ 25(4) (ሀ) እና (ሠ ) 26(1) የተደነገገዉን በመተላለፋቸው አንድ ዓመት ከስድስት ወር እስራት እና በ10,000 ( አስር ሺ ) ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል ። ተከሳሾች በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን በቀን ዐ8/12/2018 ዓ/ም በግምት ከምሽቱ 1፡30 ሰዓት በሚሆንበት ጊዜ ያለፈቃድ በህገወጥ መንገድ ወደ አርባምንጭ ጥብቅ ደን ውስጥ በመግባት ተጠብቆና ተከልሎ ካለው ደን የማገዶ እንጨት በመቁረጥ እያንዳንዳቸው አንዳንድ ሸክም በድምሩ 12 ሸክም በጀርባቸው እንደተሸከሙ እጅ ፍንጅ በመያዛቸው በፈጸሙት የደን ውጤት የሆነውን እንጨት ይዞ በመገኘት ወንጀል ተከሰዋል። ወንጀሉን የፈጸሙት ግለሰቦቹ 1ኛ አልማዝ ድርሳ፣ 2ኛ/ ማርታ ማዣ፣3ኛ ዓይናለም ባቤና፣ 4ኛ/ ገነት አባ ፣5ኛ/ ገነት ኡፎ ፣ 6ኛ/ መቅደስ ጠጆ፣ 7ኛ/ ዓለም አበበ ፣ 8ኛ/ ኩንታሬ ኩካ ፣ 9ኛ/ ሴጌቴ ሳቦ ፣ 10ኛ/ አማረች ዝዳ ፣ 11ኛ/ ትዕግስት ሹርካ እና 12ኛ/ አንዷለም አብይ እንደሆኑ የክሱ መዝገብ ያሳያል። የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ውሳኔው የኢ.ፌ.ድ.ሪ.ወ.ህግ አንቀጽ 32(1)(ሀ) እና የደን ልማት ጥበቃ እና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 1065/2010 አንቀጽ 25(4) ሠ) እና 26(1) የተደነገገዉን ድንጋጌ በመተላለፍ የቀረበ መሆኑን የገለፀ ሲሆን ሌሎችን ከመሰል የወንጀል ድርጊቶች ለማስተማር የተላለፈ ውሳኔ እንደሆነም አመላክቷል። የአርባምንጭ ከተማ ፍትህ መምሪያ በበኩሉ ውሳኔው በተደጋጋሚ እየተፈፀመ የሚገኘውን ወንጀል ለማስቆም ፈጣንና ፍትሃዊ መሆኑን ገልፆ በተለይም የበርካታ ብዝኃ ሕይወት መገኛና ውድ ሥነ-ምህዳርን በታቀፈው ነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክና የአርባምንጭ የተፈጥሮ ደን ላይ የሚደርስ ጉዳትን ለማስቀረት የሚያግዝ እንደሆነም አስታውቋል። በአሰፋ ጪሻ #behajanews #ethiopiannews #እናቶች #ችግኝ #አርባምንጭ

About