@isamarptel: ❤️

Isamar Pimentel
Isamar Pimentel
Open In TikTok:
Region: US
Friday 27 March 2026 01:32:03 GMT
1262
103
6
0

Music

Download

Comments

odrixxixi
odrixxixi :
Waooo😍
2026-03-27 14:00:12
0
amaliaeisabella
amaliaeisabella :
Y esa nenaaa waooo🤪😍
2026-03-27 04:10:20
0
jonairialedxa
Aledxaa :
😍😍
2026-03-27 14:42:14
0
lelaespinal
lelaespinal :
😍😍😍😍😍
2026-03-27 21:43:14
0
lazzary8
lazzary :
😍😍😍
2026-03-27 03:07:53
0
sucetpimentel
sucet pimentel :
❤️❤️❤️
2026-03-29 06:26:41
0
To see more videos from user @isamarptel, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

አቶ አያሌው ጎበዜ እና አቶ ገዱ አንዳርጋቸው  በኢህአደግ ዘመን አማራ ክልልን በፕሬዘዳንነት መርተዋል።በተለያየ ጊዜ እና በተለያየ ስርዓት የተገፉ ቢሆንም ሁለቱም ተመሳሳይ የሕይወት ዕጣፋንታ ያጋጠማቸው ይመስላል።እንደስልጣን ዘመን ቅደም ተከተላቸው እንመልከት፦  --------___--------__---____------_____----_ 📌የቀድሞው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አያሌው ጎበዜ ስልጣናቸውን በራሳቸው ፍቃድ አስረክበው ወደ ቱርክ በአምባሳደርነት ተልከው ሃገራቸውን ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ከሃላፊነት መነሳታቸው ይታወቃል። ከሃላፊነት ተመልሰው ወደ ሃገር ቤት ከገቡ በኋላ ግን መኪና አልተሰጣቸውም፣ ቤት የላቸውም፣ ጥበቃም አልተመደበላቸውም።  በአዲስ አበባ ከተማ ከልጆቻቸው ጋር በኪራይ ቤት እየተሰቃዩ እንደሆነ፣ በርእሰ መስተዳድርነት እና አምባሳደርነት ሃገራቸውን ላገለገሉበት የሚገባቸውን ጥቅማጥቅም እንዳልተሰጣቸው በአንድ ወቅት በማህበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር ተመልክቼ ነበር።አሁን ምን ላይ እንዳሉ አላውቅም። 📌አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት፣የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣የጠቅላይ ሚኒስተሩ ብሔራዊ መረጃ እና ደሕንነት አማካሪ በመሆን በከፍተኛ የስልጣን እረከኖች ሀገራቸውን አገልግለዋል። አቶ ገዱ ከሕወሓት ጋር ተናንቀው ያመጡት ለውጥ በእምብርት የለሹ ኦህዴድ ከተሰለቀጠ በኋላ የፓርላማ አባል ሆነው ለሕዝባቸው ደምፅ ለመሆን ሞክረዋል። በመጨረሻም ኦህዴድ/ብልፅግና/ በአማራ ሕዝብ ላይ ስርዓት መር ጭፍጨፋ እያካሄደ መሆኑን በቀጥታ የቴሌቪን ስርጭት በሚተላለፍ የፓርላማ ጉባኤ  ላይ ሞግተው ከሀገር ወጥተዋል። ከሀገር ከወጡ በኋላ በፖለቲካው ገባ ወጣ የማለት አዝማሚያ ቢታይባቸው አልፎ አልፎ ብቅ እያሉ ለአማራ ሕዝብ የሚጠቅም ያሉትን ሀሳብ ሲያዋጡ ተስተውለዋል። አሁን ላይ ከክልል ፕሬዝዳንትነት አስከ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት በከፍተኛ የስልጣን እርከን ያገለገሉት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የመኪና ማቆሚያ/ፓርኪንግ/ውስጥ እየሰሩ ነው የሚል ተንቀሳቃሽ ምስል ተለቋል። እኔ ከምስሉ የተረዳሁት ነገር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በእውነት እና በታማኝነት ሀገራቸውን ሲያገለግሉ የነበሩ መሆናቸውን ነው።እንዴውም በትንሹም ቢሆን በአቶ ገዱ ላይ የነበረኝ ቅሬታ ጠፍቶ በተቃራኒው እንድኮራባቸው አድርጎኛል። ሌላ ከተንቀሳቃሽ ምስሉ የተረዳሁት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ልክ እንደአቶ አያሌው ጎበዜ በስልጣን ዘመናቸው በፍፁም ታማኝነት ያገለገሉ መሆናቸውን ነው።አሁን ሁለቱም የቀድሞ ከፍተኛ ባለስልጣኖች በከባድ የሕይወት ውጣውረድ ላይ ይገኛሉ።ቤት የላቸውም ያካበቱት ሀብት ንብረት የላቸውም። 📌የኦህዴድ እና የሕወሓት ባላስልጣናትስ? ንጉሥ ተክለሃይማኖት #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #amharatiktok💚💛❤️
አቶ አያሌው ጎበዜ እና አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢህአደግ ዘመን አማራ ክልልን በፕሬዘዳንነት መርተዋል።በተለያየ ጊዜ እና በተለያየ ስርዓት የተገፉ ቢሆንም ሁለቱም ተመሳሳይ የሕይወት ዕጣፋንታ ያጋጠማቸው ይመስላል።እንደስልጣን ዘመን ቅደም ተከተላቸው እንመልከት፦ --------___--------__---____------_____----_ 📌የቀድሞው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አያሌው ጎበዜ ስልጣናቸውን በራሳቸው ፍቃድ አስረክበው ወደ ቱርክ በአምባሳደርነት ተልከው ሃገራቸውን ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ከሃላፊነት መነሳታቸው ይታወቃል። ከሃላፊነት ተመልሰው ወደ ሃገር ቤት ከገቡ በኋላ ግን መኪና አልተሰጣቸውም፣ ቤት የላቸውም፣ ጥበቃም አልተመደበላቸውም። በአዲስ አበባ ከተማ ከልጆቻቸው ጋር በኪራይ ቤት እየተሰቃዩ እንደሆነ፣ በርእሰ መስተዳድርነት እና አምባሳደርነት ሃገራቸውን ላገለገሉበት የሚገባቸውን ጥቅማጥቅም እንዳልተሰጣቸው በአንድ ወቅት በማህበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር ተመልክቼ ነበር።አሁን ምን ላይ እንዳሉ አላውቅም። 📌አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት፣የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣የጠቅላይ ሚኒስተሩ ብሔራዊ መረጃ እና ደሕንነት አማካሪ በመሆን በከፍተኛ የስልጣን እረከኖች ሀገራቸውን አገልግለዋል። አቶ ገዱ ከሕወሓት ጋር ተናንቀው ያመጡት ለውጥ በእምብርት የለሹ ኦህዴድ ከተሰለቀጠ በኋላ የፓርላማ አባል ሆነው ለሕዝባቸው ደምፅ ለመሆን ሞክረዋል። በመጨረሻም ኦህዴድ/ብልፅግና/ በአማራ ሕዝብ ላይ ስርዓት መር ጭፍጨፋ እያካሄደ መሆኑን በቀጥታ የቴሌቪን ስርጭት በሚተላለፍ የፓርላማ ጉባኤ ላይ ሞግተው ከሀገር ወጥተዋል። ከሀገር ከወጡ በኋላ በፖለቲካው ገባ ወጣ የማለት አዝማሚያ ቢታይባቸው አልፎ አልፎ ብቅ እያሉ ለአማራ ሕዝብ የሚጠቅም ያሉትን ሀሳብ ሲያዋጡ ተስተውለዋል። አሁን ላይ ከክልል ፕሬዝዳንትነት አስከ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት በከፍተኛ የስልጣን እርከን ያገለገሉት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የመኪና ማቆሚያ/ፓርኪንግ/ውስጥ እየሰሩ ነው የሚል ተንቀሳቃሽ ምስል ተለቋል። እኔ ከምስሉ የተረዳሁት ነገር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በእውነት እና በታማኝነት ሀገራቸውን ሲያገለግሉ የነበሩ መሆናቸውን ነው።እንዴውም በትንሹም ቢሆን በአቶ ገዱ ላይ የነበረኝ ቅሬታ ጠፍቶ በተቃራኒው እንድኮራባቸው አድርጎኛል። ሌላ ከተንቀሳቃሽ ምስሉ የተረዳሁት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ልክ እንደአቶ አያሌው ጎበዜ በስልጣን ዘመናቸው በፍፁም ታማኝነት ያገለገሉ መሆናቸውን ነው።አሁን ሁለቱም የቀድሞ ከፍተኛ ባለስልጣኖች በከባድ የሕይወት ውጣውረድ ላይ ይገኛሉ።ቤት የላቸውም ያካበቱት ሀብት ንብረት የላቸውም። 📌የኦህዴድ እና የሕወሓት ባላስልጣናትስ? ንጉሥ ተክለሃይማኖት #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #amharatiktok💚💛❤️

About