@idris.andalusi: La historia no siempre coincide con el relato popular. El islam no se expandió por la espada, sino por el comercio, la convivencia, el conocimiento y la influencia cultural de siglos enteros. #Islam #espada #quran #Cristiano #viral

idris.andalusi
idris.andalusi
Open In TikTok:
Region: ES
Friday 08 May 2026 10:13:12 GMT
1205
141
9
4

Music

Download

Comments

nesusecaust
Nesu 🍒 :
Barak Allahou fik hermano
2026-05-08 15:03:44
1
manuelzuritagarcia
Moha Zurita Garcia :
machallah
2026-05-09 07:11:41
0
kathen331
💕 Katherin 💕 :
hermano Idris Asalamu alaikum
2026-05-08 23:18:36
1
emmanuel.mm5
Emmanuel MM :
Macho que eres de Albacete
2026-05-08 16:56:34
0
marinho_986
Subzerosinelzero :
💪💪💪
2026-05-08 10:42:04
1
samraa3200
Samraa20سمراء 🫶📖🕋🕌 :
🥰🥰🥰
2026-05-08 11:08:46
1
deltaforcespa
deltaforcespa :
hablamos de la conquista de hispania visigoda, arrianos 713, Mérida resistió unos 16 meses de asedio hasta caer en manos de los musulmanes bajo el mando de Musa ibn Nusair.(711‑716) muchas ciudades importantes como Toledo, Córdoba, Sevilla, Zaragoza y Barcelona cayeron tras pactos o breves bloqueos, más que tras largos asedios clásicos.organizaron frecuentes algaras (razzias) contra León, Asturias, Galicia y tierras de limes de Castilla,campañas de Abd al‑Rahman I, Idris I y otros omeyas contra Oviedo, León o las zonas de Castilla, con incendios y saqueos más que con asedios estables. En 901, el omeya Ibn al‑Qitt sitia la ciudad de Zamora durante unos días, intentando asalto directo, pero es rechazado.(Alarcos 1195, Las Navas de Tolosa 1212) y tomas rápidas de plazas, más que largos asedios musulmanes a núcleos cristianos organizados. breve resumen de lo que hacían musulmanes en al andalus. ya los tenemos a 800 km, en Mali, los salafistas. 💪💪💪
2026-05-08 22:22:43
0
To see more videos from user @idris.andalusi, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

DW Radio ሳሙኤል በቀለ ይባላል። ሳሙኤል አዲስ አበባ ውስጥ ጎፋ መብራት ኃይል  ኮንዶሚኒየም የሚባል ቦታ ቡና አፍልቶ መሸጥ ከጀመረ አንድ ዓመት ሆኖታል። የአንድ ሱቅ በራፍ ላይ  ከፕላስቲክ የተሰራ ትንሽዬ ረከቦት ላይ ጥቂት ስኒዎችን ደርድሮ ፤ በጀበና ቡና አፍልቶ ይሸጣል።  ከፊቱ ጥቂት ከፕላስቲክ የተሰሩ መቀመጫዎችን አዘጋጅቷል። “ሰዎች ስለእኔ ብዙ ይላሉ” ይላል ሳሙኤል፤ አፍልቶ የሚሸጠው ቡና ጥሩ ስለሆነ ወይስ ወንድ ሆኖ በረንዳ ላይ ቡና በማፍላቱ? ”መንገድ ዳር ሆኜ እንደዚህ ስለሰራሁ፤ እነሱ ሌላ ነገር አሰቡ።እንደሴት ነው የምትሄደው፤ እንደ ሴት ነው የምትሰራው፤ ምናምን ይላሉ። ምን ማድረግ እችላለሁ? ስድቡን ቻልኩት በቃ! እኔ ስራዬን ብቻ መረጥኩ፤ ምክንያቱም መንገድ ዳር ወጥቼ ብለምን ማንም ዳቦ የሚገዛልኝ ሰው ስለሌለ! ” ይላል። ሳሙኤል ወደዚህ ስራ ከመግባቱም በፊት ጎዳና ላይ ሊወድቅ እንደነበረ  እና ስራ እንዳልነበረው ገልፆልናል።  “መሄጃ ስላልነበረኝ፤ስራም ስላልነበረኝ ነው ስራውን የጀመርኩት። እንድጀምር ያደረገችኝ አንዲት እናት ናት፤ ደንበኛዬ ነበረች። ቡና ቤት ተቀጥሬ ስሰራ ፤ስራዬን አይታ ስለነበር ፤ እንደራስህ ስራ ነው የምትሰራው፤ ጎበዝ ነህ ብላ  ለእኔ ስላዘነች ብር አግዛኝ ነው  በእሷ ብር ይህን ስራ የጀመርኩት። እኔ አምስት ሳንቲም አልነበረኝም። እቃ አብራኝ ገዝታ ይቺን ስራ አስጀመረችኝ።  ” ቦረና ውስጥ ዘመድ ቤት ይኖር እንደነበር የሚናገረው ሳሙኤል ምንም እንኳን ወላጆች ቢኖሩትም፤ በማናቸውም ዘንድ ልጆች ማግኘት ያለባቸውን ፍቅር እና እንክብካቤ አግኝቶ እንዳላደገ ይናገራል፤”ምንም ተደስቼ አላውቅም። ከልጅነቴ አንስቶ እስካሁን ድረስ በስራ ነው ያደኩት።ተቸግሬ፤ በርሃብ፤ ልብስ እና ጫማ የሚገዛልኝ አልነበረም። ካፌ ላይም ስሰራ ነበር። አጎቴ ቤት በነበርኩበት ጊዜ  የቤት ወጪ ሸፍን ተብዬ እቃ እገዛለሁ። በልጅነቴ ነው እነሱ ጋር የመጣሁት። ወላጆቼ በህይወት አሉ፤ ግን ምንም ለእኔ የሚያደርጉት ነገር የለም።  (ዘመድ ጋር )ከመጣሁም በኋላ እንደቤት ሰራተኛ  ነው ያደኩት። ጨርሶ ትምህርት ቤት ሄጄ አላውቅም። ”
DW Radio ሳሙኤል በቀለ ይባላል። ሳሙኤል አዲስ አበባ ውስጥ ጎፋ መብራት ኃይል  ኮንዶሚኒየም የሚባል ቦታ ቡና አፍልቶ መሸጥ ከጀመረ አንድ ዓመት ሆኖታል። የአንድ ሱቅ በራፍ ላይ  ከፕላስቲክ የተሰራ ትንሽዬ ረከቦት ላይ ጥቂት ስኒዎችን ደርድሮ ፤ በጀበና ቡና አፍልቶ ይሸጣል።  ከፊቱ ጥቂት ከፕላስቲክ የተሰሩ መቀመጫዎችን አዘጋጅቷል። “ሰዎች ስለእኔ ብዙ ይላሉ” ይላል ሳሙኤል፤ አፍልቶ የሚሸጠው ቡና ጥሩ ስለሆነ ወይስ ወንድ ሆኖ በረንዳ ላይ ቡና በማፍላቱ? ”መንገድ ዳር ሆኜ እንደዚህ ስለሰራሁ፤ እነሱ ሌላ ነገር አሰቡ።እንደሴት ነው የምትሄደው፤ እንደ ሴት ነው የምትሰራው፤ ምናምን ይላሉ። ምን ማድረግ እችላለሁ? ስድቡን ቻልኩት በቃ! እኔ ስራዬን ብቻ መረጥኩ፤ ምክንያቱም መንገድ ዳር ወጥቼ ብለምን ማንም ዳቦ የሚገዛልኝ ሰው ስለሌለ! ” ይላል። ሳሙኤል ወደዚህ ስራ ከመግባቱም በፊት ጎዳና ላይ ሊወድቅ እንደነበረ  እና ስራ እንዳልነበረው ገልፆልናል።  “መሄጃ ስላልነበረኝ፤ስራም ስላልነበረኝ ነው ስራውን የጀመርኩት። እንድጀምር ያደረገችኝ አንዲት እናት ናት፤ ደንበኛዬ ነበረች። ቡና ቤት ተቀጥሬ ስሰራ ፤ስራዬን አይታ ስለነበር ፤ እንደራስህ ስራ ነው የምትሰራው፤ ጎበዝ ነህ ብላ  ለእኔ ስላዘነች ብር አግዛኝ ነው  በእሷ ብር ይህን ስራ የጀመርኩት። እኔ አምስት ሳንቲም አልነበረኝም። እቃ አብራኝ ገዝታ ይቺን ስራ አስጀመረችኝ።  ” ቦረና ውስጥ ዘመድ ቤት ይኖር እንደነበር የሚናገረው ሳሙኤል ምንም እንኳን ወላጆች ቢኖሩትም፤ በማናቸውም ዘንድ ልጆች ማግኘት ያለባቸውን ፍቅር እና እንክብካቤ አግኝቶ እንዳላደገ ይናገራል፤”ምንም ተደስቼ አላውቅም። ከልጅነቴ አንስቶ እስካሁን ድረስ በስራ ነው ያደኩት።ተቸግሬ፤ በርሃብ፤ ልብስ እና ጫማ የሚገዛልኝ አልነበረም። ካፌ ላይም ስሰራ ነበር። አጎቴ ቤት በነበርኩበት ጊዜ  የቤት ወጪ ሸፍን ተብዬ እቃ እገዛለሁ። በልጅነቴ ነው እነሱ ጋር የመጣሁት። ወላጆቼ በህይወት አሉ፤ ግን ምንም ለእኔ የሚያደርጉት ነገር የለም።  (ዘመድ ጋር )ከመጣሁም በኋላ እንደቤት ሰራተኛ  ነው ያደኩት። ጨርሶ ትምህርት ቤት ሄጄ አላውቅም። ”

About