@iza.aliais: Finalmente uma dc difícil nesse 2026 #multidigital

iza aliais :)
iza aliais :)
Open In TikTok:
Region: BR
Sunday 31 May 2026 15:57:25 GMT
9964
785
12
10

Music

Download

Comments

ricardoliveira36
Ricardo :
Mas vc mandou bem Iza 😻🥰
2026-05-31 16:53:07
1
juliano_messa6
juliano_messa16 :
é como rever uma ex!
2026-05-31 16:09:14
3
kauander00
kauander rei 👑 :
rainha da Inglaterra amiga
2026-06-02 05:07:01
3
aliais.izaa
aliais.izaa :
arrasou amiga 👏👀
2026-05-31 18:01:47
1
marcus.antnio12
𝕄𝕒𝕣𝕔𝕦𝕤 𝔸𝕟𝕥ô𝕟𝕚𝕠 :
primeiro
2026-05-31 16:02:28
1
kinggeo23
kinggeo23 :
Beautiful
2026-05-31 18:18:41
1
kauanderaraujo7
kauander :
você está preparada começar a copa do Mundo 🌎 🤝😂
2026-05-31 20:38:03
2
santoz_519
Brina👑 :
acho q se ela dançar "please me" fica bonito
2026-07-09 20:31:23
0
mksan.ksan
Marcelo :
😘😘😘
2026-06-01 01:19:16
1
mlima60
mlima60 :
🤌🏼🤤
2026-05-31 18:49:58
1
_maxwellsousa
MAXWELL :
😍
2026-05-31 18:37:49
1
mlima60
mlima60 :
.
2026-06-06 10:41:31
1
To see more videos from user @iza.aliais, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#በሰሜን ሸዋ ጻድቃኔ ማርያም ገዳም በመሬት መንሸራተት አደጋ የ14 ሰዎች ሕይወት አለፈ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ስር በሚገኘው ታሪካዊው የጻድቃኔ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ገዳም በደረሰ ድንገተኛ የመሬት መንሸራተትና ርዕደ መሬት የ14 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ፣ በ5 ሰዎች ላይ ደግሞ የከባድና ቀላል አካል ጉዳት መድረሱ ተገለጸ። አደጋው የተከሰተው ከክረምቱ ወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት ሲሆን፣ በወቅቱ  * ለጸበል፣  * ለሱባኤና  * ለንግስ ከአራቱም አቅጣጫዎች በገዳሙ ተገኝተው በነበሩ ምዕመናን ላይ ጉዳቱ መድረሱ ታውቋል። የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ በአደጋው ስፍራ በአካል በመገኘት ለሕይወታቸው ያለፉት ጸሎተ ፍትሐት ያደረሱ ሲሆን፣ ለተጎዱትና ለተጨነቁት ምዕመናንም አባታዊ ቃለ በረከትና የማጽናኛ ትምህርተ ወንጌል ሰጥተዋል። ሀገረ ስብከቱ በደረሰው ድንገተኛ የመርዶ አደጋ ጥልቅና መሪር ኀዘን የተሰማው መሆኑን ገልጾ፣ ለሞቱት ዕረፍተ ነፍስን፣ ለተጎዱት ፈጣን ፈውስን እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው መጽናናትን ተመኝቷል። ልዑል እግዚአብሔር አምላካችን በገዳሙ የተሰበሰቡትን ቅዱሳን አባቶችንና እናቶችን ጸሎት ተቀብሎ፣ ለሞቱት ወገኖቻችን በገነተ መንግሥቱ ዕረፍተ ነፍስን እንዲያድልልን፣  በሕክምና ላይ ለሚገኙት ተጎጂዎች አልጋቸውን አንስቶ ፈጣን የሕሊናና የሥጋ ፈውስን እንዲልክልን፣  እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸውና ለጠቅላላው የቤተክርስቲያን ልጆች የመንፈስ ቅዱስን መጽናናት እንዲያሳድርልን ከዕንባ ጋር በጸሎት እንለምናለን። መረጃው የሰሜን  ሽዋ ሀገረ ስብከት አቡቀለምሲስ ሚዲያ ነው:: via :  ጉርሻ page ....  መንገድ ጠራጊ
#በሰሜን ሸዋ ጻድቃኔ ማርያም ገዳም በመሬት መንሸራተት አደጋ የ14 ሰዎች ሕይወት አለፈ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ስር በሚገኘው ታሪካዊው የጻድቃኔ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ገዳም በደረሰ ድንገተኛ የመሬት መንሸራተትና ርዕደ መሬት የ14 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ፣ በ5 ሰዎች ላይ ደግሞ የከባድና ቀላል አካል ጉዳት መድረሱ ተገለጸ። አደጋው የተከሰተው ከክረምቱ ወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ምክንያት ሲሆን፣ በወቅቱ * ለጸበል፣ * ለሱባኤና * ለንግስ ከአራቱም አቅጣጫዎች በገዳሙ ተገኝተው በነበሩ ምዕመናን ላይ ጉዳቱ መድረሱ ታውቋል። የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ በአደጋው ስፍራ በአካል በመገኘት ለሕይወታቸው ያለፉት ጸሎተ ፍትሐት ያደረሱ ሲሆን፣ ለተጎዱትና ለተጨነቁት ምዕመናንም አባታዊ ቃለ በረከትና የማጽናኛ ትምህርተ ወንጌል ሰጥተዋል። ሀገረ ስብከቱ በደረሰው ድንገተኛ የመርዶ አደጋ ጥልቅና መሪር ኀዘን የተሰማው መሆኑን ገልጾ፣ ለሞቱት ዕረፍተ ነፍስን፣ ለተጎዱት ፈጣን ፈውስን እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው መጽናናትን ተመኝቷል። ልዑል እግዚአብሔር አምላካችን በገዳሙ የተሰበሰቡትን ቅዱሳን አባቶችንና እናቶችን ጸሎት ተቀብሎ፣ ለሞቱት ወገኖቻችን በገነተ መንግሥቱ ዕረፍተ ነፍስን እንዲያድልልን፣ በሕክምና ላይ ለሚገኙት ተጎጂዎች አልጋቸውን አንስቶ ፈጣን የሕሊናና የሥጋ ፈውስን እንዲልክልን፣ እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸውና ለጠቅላላው የቤተክርስቲያን ልጆች የመንፈስ ቅዱስን መጽናናት እንዲያሳድርልን ከዕንባ ጋር በጸሎት እንለምናለን። መረጃው የሰሜን ሽዋ ሀገረ ስብከት አቡቀለምሲስ ሚዲያ ነው:: via : ጉርሻ page .... መንገድ ጠራጊ

About