@.c8574: kam qoldi mon uzb#may #mon #uzb

A_K_A_X_O_N(_S_A_M_)
A_K_A_X_O_N(_S_A_M_)
Open In TikTok:
Region: UZ
Tuesday 09 June 2026 18:44:11 GMT
5362
150
3
6

Music

Download

Comments

user40160179615301
мусурмон!!! :
😎
2026-06-11 05:29:08
1
To see more videos from user @.c8574, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

40  ዘመን  የደከምኩበትን ትምህርት አበላሽቸዋለሁ።  ስህተቱ  የኔ   ነው።  የኔታ ፬ዐይና ቆሞስ አባ ገብረ ማርያም ጌጡ፤  የመ/ስ/ል/ለማርያም ቤ/ያን   የ፬ቱ ጉባኤያት ትርጓሜ ምስክር መምህር እና  የቅኔ፥የአቋቋም፥ የዝማሬ መዋሥዕት፥ የቅዳሴ  መምህር።  ሕዝቡን ሁለት ጊዜ አስተማሩት። ትናንተ ሰው ሁኖ መሳሳት መኖርን፤ ዛሬ  በትሕትና ከስህተት መመለስን አስተማሩን።  በኢትዮጵያውያን ሁሉ ፊት  ለአርአያነት የቀረበ የታላቅ አባት ትሕትና ። ይቅርታን እና ትሕትናን ተሳስቶ ማመንን  ለኛ ለወጣቶች፥ ለጳጳሳተት፥ ለመነኮት፥ ለሊቃውንት ለሁም ዛሬ አስተምረዋል።   ሀሳብ መስጠት ፈልጌ ነበረ  ግን   ለማን?  ያልኩት ለዚያ ነው።   40 ዓመት  በሙሉ የተማሩት ትምህርት ዛሬ በተግባር ተተርጒሟል።  እውቀትንማ  ቃላትንማ  ሚሞሪም ካሴትም ይሸከሙታል።  ግን እንዲህ ትሕትናን በሕይወት መገለጥ አይችሉም። ቃለ  ሕይወት ያሰማልን።    ከስህተት መማርን ተመልሶ ማስተማርን  ከእርሳቸው   እንማር።  የኔታ ፬ ዐይና  በሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ፊት ትሕትናዎትን እና የቤተ ክርስቲያኗ እውነተኛ ልጅ መሆነዎትን አስመስክረዋል።
40 ዘመን የደከምኩበትን ትምህርት አበላሽቸዋለሁ። ስህተቱ የኔ ነው። የኔታ ፬ዐይና ቆሞስ አባ ገብረ ማርያም ጌጡ፤ የመ/ስ/ል/ለማርያም ቤ/ያን የ፬ቱ ጉባኤያት ትርጓሜ ምስክር መምህር እና የቅኔ፥የአቋቋም፥ የዝማሬ መዋሥዕት፥ የቅዳሴ መምህር። ሕዝቡን ሁለት ጊዜ አስተማሩት። ትናንተ ሰው ሁኖ መሳሳት መኖርን፤ ዛሬ በትሕትና ከስህተት መመለስን አስተማሩን። በኢትዮጵያውያን ሁሉ ፊት ለአርአያነት የቀረበ የታላቅ አባት ትሕትና ። ይቅርታን እና ትሕትናን ተሳስቶ ማመንን ለኛ ለወጣቶች፥ ለጳጳሳተት፥ ለመነኮት፥ ለሊቃውንት ለሁም ዛሬ አስተምረዋል። ሀሳብ መስጠት ፈልጌ ነበረ ግን ለማን? ያልኩት ለዚያ ነው። 40 ዓመት በሙሉ የተማሩት ትምህርት ዛሬ በተግባር ተተርጒሟል። እውቀትንማ ቃላትንማ ሚሞሪም ካሴትም ይሸከሙታል። ግን እንዲህ ትሕትናን በሕይወት መገለጥ አይችሉም። ቃለ ሕይወት ያሰማልን። ከስህተት መማርን ተመልሶ ማስተማርን ከእርሳቸው እንማር። የኔታ ፬ ዐይና በሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ፊት ትሕትናዎትን እና የቤተ ክርስቲያኗ እውነተኛ ልጅ መሆነዎትን አስመስክረዋል።

About