@deliverybox29: สวัสดีค่ะคุณลูกค้า! กำลังมองหากล่องคุณภาพดีอยู่หรือเปล่าคะ? 📦✨ ' ให้ Delivery box เป็นเบื้องหลังความสำเร็จของคุณนะคะ! โรงงานเราผลิตเอง ไม่ผ่านคนกลาง สต็อกแน่น พร้อมส่งตลอด จัดออเดอร์ใหญ่แค่ไหนก็รวดเร็วทันใจ ได้กล่องพรีเมียมคุณภาพสูงแน่นอนค่ะ 🤝 สนใจสอบถามโปรโมชั่นพิเศษเดือนนี้ ทักแชทหาเราได้เลยนะคะ 👇 💬 Inbox: phokorn36 หรือเพจ โกดัง สติ๊กเกอร์ แบรนด์#กล่อง #กล่องพัสดุ #กล่องส่งของ

พี่ต้อม วีดราก้อน🇮🇱
พี่ต้อม วีดราก้อน🇮🇱
Open In TikTok:
Region: TH
Saturday 13 June 2026 09:17:34 GMT
586
2
0
1

Music

Download

Comments

There are no more comments for this video.
To see more videos from user @deliverybox29, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

በነገሌ ቦረና ቤት ተቆልፎ ይውል ለነበረው ሕፃን ተስፋ ሰጪ ድጋፍ መደረግ ተጀመረ:: ነገሌ ቦረና (ምስራቅ ቦረና) — በምስራቅ ቦረና ዞን ነገሌ ቦረና ከተማ፣ አባ ገፈርሳ ቀበሌ (የከብቶች ገበያ ሰፈር) ቤት ተቆልፎበት ቀኑን ሙሉ ብቻውን ይውል የነበረው ሕፃን ጉዳይ በማህበራዊ ሚዲያ ይፋ መደረጉን ተከተሎ፣ ልዩ ልዩ እገዛዎች እየተደረጉለት እንደሚገኝ ታወቀ። እንደ መረጃዎች ገለጻ፣ የሕፃኑ እናት በአእምሮ ህመም ምክንያት በቂ እንክብካቤ ማድረግ የማይችሉ ሲሆን፣ አባቱ ደግሞ በዘበኝነት ሥራ ምክንያት ሌሊት ወጥተው ማታ ስለሚመለሱ ሕፃኑ ቀኑን ሙሉ በቤት ውስጥ ተቆልፎበት፣ ያለ በቂ ምግብና አልባሳት ብቻውን ለማሳለፍ ይገደድ ነበር። ጉዳዩ በማህበራዊ ሚዲያ ሰፊ ትኩረት ካገኘ በኋላ የመንግሥት አካላትና አጋሮች ፈጣን ምላሽ መስጠት ጀምረዋል። የምስራቅ ቦረና ዞን አስተዳዳሪ አቶ አብዱራዛቅ ሁሴን ለሕፃኑ የሁለት ዓመት ሙሉ የትምህርት ክፍያ ከመሸፈናቸውም በላይ፣ ሙሉ የልብስና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገውለታል። የሕፃናት መብት ተሟጋቾችና የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚገልጹት፣ ከተደረገው የትምህርትና የአልባሳት ድጋፍ ባሻገር የሕፃኑ ቀጣይ ደህንነት፣ የምግብና የጤና አጠባበቅ ዘላቂነት ባለው መልኩ ሊከታተል ይገባል።  በተጨማሪም ለወላጆቹ ተገቢው የስነ-ልቦና፣ የሕክምና እና የማህበራዊ ድጋፍ ካልተደረገ የችግሩ ዘላቂ መፍትሔ እንደማይሆን አሳስበዋል። የሕፃኑን ምስልና መረጃ በማሰራጨት ድምፅ ለሆኑና ፈጣን እርዳታ እንዲያገኝ ላስተባበሩ ወገኖች በሙሉ ምስጋና ቀርቧል። 📷ፎቶው ከነገሌ ቦረና ከተማ ኮሙኒኬሽን ነው  ጉርሻ page
በነገሌ ቦረና ቤት ተቆልፎ ይውል ለነበረው ሕፃን ተስፋ ሰጪ ድጋፍ መደረግ ተጀመረ:: ነገሌ ቦረና (ምስራቅ ቦረና) — በምስራቅ ቦረና ዞን ነገሌ ቦረና ከተማ፣ አባ ገፈርሳ ቀበሌ (የከብቶች ገበያ ሰፈር) ቤት ተቆልፎበት ቀኑን ሙሉ ብቻውን ይውል የነበረው ሕፃን ጉዳይ በማህበራዊ ሚዲያ ይፋ መደረጉን ተከተሎ፣ ልዩ ልዩ እገዛዎች እየተደረጉለት እንደሚገኝ ታወቀ። እንደ መረጃዎች ገለጻ፣ የሕፃኑ እናት በአእምሮ ህመም ምክንያት በቂ እንክብካቤ ማድረግ የማይችሉ ሲሆን፣ አባቱ ደግሞ በዘበኝነት ሥራ ምክንያት ሌሊት ወጥተው ማታ ስለሚመለሱ ሕፃኑ ቀኑን ሙሉ በቤት ውስጥ ተቆልፎበት፣ ያለ በቂ ምግብና አልባሳት ብቻውን ለማሳለፍ ይገደድ ነበር። ጉዳዩ በማህበራዊ ሚዲያ ሰፊ ትኩረት ካገኘ በኋላ የመንግሥት አካላትና አጋሮች ፈጣን ምላሽ መስጠት ጀምረዋል። የምስራቅ ቦረና ዞን አስተዳዳሪ አቶ አብዱራዛቅ ሁሴን ለሕፃኑ የሁለት ዓመት ሙሉ የትምህርት ክፍያ ከመሸፈናቸውም በላይ፣ ሙሉ የልብስና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገውለታል። የሕፃናት መብት ተሟጋቾችና የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚገልጹት፣ ከተደረገው የትምህርትና የአልባሳት ድጋፍ ባሻገር የሕፃኑ ቀጣይ ደህንነት፣ የምግብና የጤና አጠባበቅ ዘላቂነት ባለው መልኩ ሊከታተል ይገባል። በተጨማሪም ለወላጆቹ ተገቢው የስነ-ልቦና፣ የሕክምና እና የማህበራዊ ድጋፍ ካልተደረገ የችግሩ ዘላቂ መፍትሔ እንደማይሆን አሳስበዋል። የሕፃኑን ምስልና መረጃ በማሰራጨት ድምፅ ለሆኑና ፈጣን እርዳታ እንዲያገኝ ላስተባበሩ ወገኖች በሙሉ ምስጋና ቀርቧል። 📷ፎቶው ከነገሌ ቦረና ከተማ ኮሙኒኬሽን ነው ጉርሻ page

About