@saniacollection05: for other WhatsApp numbar in Bio 03480551326#sale #suit #onlinestore #foryoupage #foryoupage

Sania collection
Sania collection
Open In TikTok:
Region: PK
Sunday 14 June 2026 10:28:01 GMT
22842
572
0
74

Music

Download

Comments

There are no more comments for this video.
To see more videos from user @saniacollection05, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

• የመነኮሳይት የድሮን ጭፍጨፋ ዜና… • 2 እናቶች ወዲያው ሞተዋል • ከ8 በላዩ በጽኑ ቆስለዋል
• የመነኮሳይት የድሮን ጭፍጨፋ ዜና… • 2 እናቶች ወዲያው ሞተዋል • ከ8 በላዩ በጽኑ ቆስለዋል "…እንደተለመደው አረመኔው እና ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶው አቢይ አሕመድ አሊ ፈርሞ ትእዛዝ ሰጥቶ በሚያስተኩሰው ድሮን አማካኝነት በዛሬው ዕለት በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በፈጸመው የድሮን ጥቃት ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚኖሩ ሴት መነኮሳይት ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙ ተሰምቷል። "…ከሥፍራው ደውዬ ባረጋገጥኩት መሠረት የድሮን ድብደባው የተፈጸመው ጠዋት በግምት 4:30 አካባቢ ሲሆን ጭፍጨፋው የተፈጸመባቸው እናቶችም የዕለቱን መቁኑን በማዘጋጀት በማዕድ ቤት ወይም በተግባር ቤት በነበሩ መነኮሳይት እናቶች ላይ መሆኑን ነው ያረጋገጥኩት። "…ከድሮኑ ቦንብ ፍንዳታ በኋላ እዚያም እዚህም የወደቁት እናቶችን ለማንሳት በተደረገው ጥረት ሁለት መነኮሳይት እናቶች ወዲያው ሲሞቱ ከ8 በላይ የሆኑትን ትራንስፖርት ባይኖርም በባጃጅ ወደ ወደ ወረዳው መካነ ሰላም ጤና ጣቢያ መወሰዳቸውንም ለማረጋገጥ ችያለሁ። የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ ጉዳት ከደረሰባቸው እናቶች መካከል አብዛኛዎቹ የመትረፍ ዕድላቸው ዝቅተኛ መሆኑ ነው የሚናገሩት። • ፀረ ኦርቶዶክሱ የብልፅግና ወንጌል እና የኦሮሞ ወሀቢያ እስላሙ አገዛዝ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የጀመረውን ጭፍጨፋ የሚቃወም እና የሚቀለብስ ኃይል እና ትውልድ እስካልተፈጠረ ድረስ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ይሄ ማሳያ ነው። ከአሩሲ ጭፍጨፋ ወደ ወሎ መካነሰላም ገዳም ተዘዋውሯል። • ቤተ ክህነቱም፣ ሲኖዶሱም ዝም፣ ጭጭ። ሕዝቡም ድንዝዝ፣ ፍዝዝ፣ ተራ በተራ ማለቅ፣ መጨፍጨፍ ነው የተያዘው። ለምን እንጨፈጨፋለን የሚል ሰው እንዴት ይጠፋል? • ከምር ምንም ማድረግ እንዳለመቻል የሚበሰጭ ነገር የለም።

About