@isadoravale25: #academia #treino

isadoravale25
isadoravale25
Open In TikTok:
Region: BR
Monday 15 June 2026 00:55:23 GMT
101679
14842
38
1726

Music

Download

Comments

usuariodottk762
Filho do Dono ✍️ :
Era duas pedaladas e a corrente caia
2026-06-17 03:28:48
4
msc19644
Mario Costa :
Que abertura fenomenal 🥰🥰
2026-06-15 19:45:17
7
renatorocha60
Renato Rocha :
deu até fome
2026-06-20 12:53:14
1
gabrielribeirog44
Gabriel :
gts😋😋
2026-06-15 10:05:25
3
isaque_.rp
isaque 240hz :
nossa vd
2026-06-21 04:05:31
2
david.luis980
DAVIZINHO🔁🌏 :
uiu
2026-06-26 19:30:17
0
luzielton55
luzielton :
linda
2026-06-15 16:01:03
3
canal.letra.a
canal.letra.a :
bom treino
2026-06-16 00:24:32
3
bobcorvadi0
bob ovodu :
k
2026-06-21 19:44:13
0
lucxs77k
Lucas :
Na minha cabeça eu aguento
2026-06-19 01:52:50
1
2391sebastiao
T :
Que coração lindo 🌹🥰
2026-06-17 01:44:37
0
mardoqueu.mattos
Mardoqueu Mattos :
caranba 😝😝
2026-06-15 04:07:26
1
tiago.espelocin.ny
Tiago Espelocin Nystron :
Vibra Diretora 🥰🙏
2026-06-16 17:49:29
0
user3018015106819
Zambra :
kikugostoso
2026-06-15 11:43:18
3
douglasmarinho284
douglasmarinho284 :
gata
2026-06-15 15:18:20
1
mozzi1109
🧠Mozzivc2🧠 :
Quem come passa muito bem .
2026-06-17 23:16:34
0
To see more videos from user @isadoravale25, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ሰውየው ተወላይ ለቃለ መጠይቁ ሰጥቶ የነበረው ርእስ ሳይቀር ነው ያስቀየረው። ቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ ርእሱ ስለ ጽምዶና ጽምዶ ስለፈጠረው ጫና የሚገልጽ ነበር። እንዲህ ዓይነት ዱላ ቀረሽ ውዝግብ ይገጥመኛል ብሎ አላሰበም። ነገሩ የተቀየረው ከዝግጅቱ 15 ደቂቃ በኃላ ነው። ስለ ጽምዶ በመቀባጠር የተጀመረው ዝግጅት የጽምዶ ህቡእ ሴራ ፍንትው አድርጎ በሚያሳይ መልኩ ተጠናቋል። ተወላይ ስለ አዲስ አበባ እውነቱን አይደለም በኦሮሞና በሌሎች ኢትዮጵያውያን እንዳይጠላ በማሰብ አቋሙን ሲደብቅ ታይቷል። ከተማዋ በኦሮሚያ ምድር የምትገኝ የእኛ የሁላችንም ኢትዮጵያውያን ብቻ ሳትሆን የአፍሪካውያን ጭምር ዋና መዲና ናት ብሎ በድፍረት መናገር አልቻለም። ይህን ካለ «የኦሮሚያ ብቻ ናት» ብለው በሚያስቡ ምን እንደሚገጥመው ያውቀዋል።  ልክ እንደ አዲስ አበባ ስሜቱን መደበቅ አልቻለበትም እንጂ አንዳንዴም «የትግራይና የአማራ ጉዳይ ከወልቃይትና ሁመራ በለይ ነው» ሲል ይደመጣል። የእኛ ነው የሚሉት አማራዎች ለማታለል መሆኑ ግልጽ ቢሆንም ለመታለል ራሳቸውን ያዘጋጁ ተቀብለው ሀሰቡን ያራግቡለታል። ሰሜኖች ያበሩ፣ የተባበሩ አድርገው የሚቀባጥሩ አሉ። «ጽምዶ» ሀገር ለመበተን ጨለማ ተገን አድርጎ (በሴራ ተደብቆ) የሚጓዝ ፀረ ኢትዮጵያና ሰለሟ የሚደረግ ያልተቀደሰ ጋብቻ ነው ስትላቸው እውነት መሆኑ እየገባቸውም አይቀበሉህም። ምክንያቱም ራሳቸውን አሳልፈው ለመሸጥ ተዘጋጅተዋልና። የሴራ ፖለቲካ (ጽምዶ) ልክ በዚህ ዝግጅት እንደታየው በትብብር ጀምሮ በጥላቻ የሚያልቅ ነው። ከ 35 ደቂቃ ያላነሰ ነው የተነታረኩት። ተቆርጦ የቀረው ሁሉም መለጠፍ ስለማይቻል ነው።
ሰውየው ተወላይ ለቃለ መጠይቁ ሰጥቶ የነበረው ርእስ ሳይቀር ነው ያስቀየረው። ቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ ርእሱ ስለ ጽምዶና ጽምዶ ስለፈጠረው ጫና የሚገልጽ ነበር። እንዲህ ዓይነት ዱላ ቀረሽ ውዝግብ ይገጥመኛል ብሎ አላሰበም። ነገሩ የተቀየረው ከዝግጅቱ 15 ደቂቃ በኃላ ነው። ስለ ጽምዶ በመቀባጠር የተጀመረው ዝግጅት የጽምዶ ህቡእ ሴራ ፍንትው አድርጎ በሚያሳይ መልኩ ተጠናቋል። ተወላይ ስለ አዲስ አበባ እውነቱን አይደለም በኦሮሞና በሌሎች ኢትዮጵያውያን እንዳይጠላ በማሰብ አቋሙን ሲደብቅ ታይቷል። ከተማዋ በኦሮሚያ ምድር የምትገኝ የእኛ የሁላችንም ኢትዮጵያውያን ብቻ ሳትሆን የአፍሪካውያን ጭምር ዋና መዲና ናት ብሎ በድፍረት መናገር አልቻለም። ይህን ካለ «የኦሮሚያ ብቻ ናት» ብለው በሚያስቡ ምን እንደሚገጥመው ያውቀዋል። ልክ እንደ አዲስ አበባ ስሜቱን መደበቅ አልቻለበትም እንጂ አንዳንዴም «የትግራይና የአማራ ጉዳይ ከወልቃይትና ሁመራ በለይ ነው» ሲል ይደመጣል። የእኛ ነው የሚሉት አማራዎች ለማታለል መሆኑ ግልጽ ቢሆንም ለመታለል ራሳቸውን ያዘጋጁ ተቀብለው ሀሰቡን ያራግቡለታል። ሰሜኖች ያበሩ፣ የተባበሩ አድርገው የሚቀባጥሩ አሉ። «ጽምዶ» ሀገር ለመበተን ጨለማ ተገን አድርጎ (በሴራ ተደብቆ) የሚጓዝ ፀረ ኢትዮጵያና ሰለሟ የሚደረግ ያልተቀደሰ ጋብቻ ነው ስትላቸው እውነት መሆኑ እየገባቸውም አይቀበሉህም። ምክንያቱም ራሳቸውን አሳልፈው ለመሸጥ ተዘጋጅተዋልና። የሴራ ፖለቲካ (ጽምዶ) ልክ በዚህ ዝግጅት እንደታየው በትብብር ጀምሮ በጥላቻ የሚያልቅ ነው። ከ 35 ደቂቃ ያላነሰ ነው የተነታረኩት። ተቆርጦ የቀረው ሁሉም መለጠፍ ስለማይቻል ነው።

About