Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
API
Home
How To Use
Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
Home
Detail
@gg.af2: #ادم🦅⭐️
⭐️🦅 ادم
Open In TikTok:
Region: IQ
Friday 19 June 2026 12:59:03 GMT
5713
398
8
10
Music
Download
No Watermark .mp4 (
2.73MB
)
No Watermark(HD) .mp4 (
2.73MB
)
Watermark .mp4 (
5MB
)
Music .mp3
Comments
رائد المشهداني⭐️🇮🇶 :
حرفيا صح لسانك
2026-06-21 01:49:12
1
❔ :
اي والله
2026-06-20 05:52:15
0
أســـراء :
اوف.
2026-06-19 20:46:15
0
🌸 :
اولل
2026-06-19 13:02:40
0
لصمتي حكايه 🦋 :
الله 🩵
2026-06-20 07:33:57
0
مَـريم :
والله قديم 😂
2026-06-23 23:05:30
0
-✨ :
♥️♥️♥️
2026-06-19 13:04:18
0
"szzx"🦋 :
💔
2026-06-19 16:48:44
0
To see more videos from user @gg.af2, please go to the Tikwm homepage.
Other Videos
ব্রাজিলের পতাকা উড়ার view😊❤️🩹 #trending #song #unfreezemyacount
🫠💗#creatorsearchinsight #unfrezzmyaccount #novela #tiktok
#مذهله❤️🔥 #محمد_عبده #شعبيات#اغاني #اكـــــexploreسبلور
❤አባ ገሪማ (ይስሐቅ ) ማን ናቸዉ። ✍️ወር በገባ በ17 የአባ ገሪማ ዘመደራ ወርኀዊ መታሰቢያ በዓላቸው ነው:: ✍️አባ ገሪማ (ይስሐቅ) ዘመደራ አቡነ ገሪማ የተወለዱት በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን ሮም ውስጥ ነው:: ✍️ ወላጆቻቸው መስፍንያኖስና ሰፍንግያ እግዚአብሔርን የሚወዱ የሮም ከተማ ንጉሥና ንግሥት ነበሩ:: ልጅ በማጣታቸው እመቤታችንን ለመኑ:: ✍️እመ ብርሃንም ደግ ፍሬ ሰጠቻቸው:: ስሙን ይስሐቅ ብለው አሳደጉት:: ገና በልጅነቱ አባቱ ድንገት በመሞቱ ይስሐቅ በዙፋኑ ተተክቶ ነገሠ:: ለ7 ዓመታት ሕዝቡን በፍትሕ እያስተዳደረ : መጻሕፍትንም እያጠና ኑሯል:: ✍️አንድ ቀን ግን ከግብፅ በርሃ የተላከ ደብዳቤ ደረሰው:: ላኪው አባ_ዸንጠሌዎን ሲሆኑ መልዕክቱ "ምድራዊ ንግሥና ምን ያደርግልሃል? ይልቁኑስ በሰማይ ለዘለዓለም እንድትነግሥ ወደ በርሃ ና" የሚል ነበር:: ✍️ንጉሥ ይስሐቅ አላመነታም ሌሊት ተነስቶ ወደ ፈጣሪው ጸልዮ በለበሳት ልብስ ብቻ ዙፋኑን ጥሎ መነነ:: ድንገት ግን ቅዱስ_ገብርኤል ደርሶ በቀኝ ክንፉ ነጥቆ ግብፅ አባ ዸንጠሌዎን በዓት ላይ አኖረው:: ✍️እርሳቸውም ተቀብለው ፍኖተ አበውን አስተምረው አመነኮሱትና ዘጠኝ ሁነው ወደ ኢትዮዽያ መጡ:: ተስዓቱ ቅዱሳን በሃገራችን ብዙ ሲሰሩ አንዱና ታላቁ አባ ይስሐቅ (ገሪማ) ናቸው:: ሰውነታቸውን በገድል ቀጥቅጠውት ቆዳና አጥንታቸው ተጣብቆ ነበር:: ✍️አንድ ቀን አባ ይስሐቅ በልቶ ቀደሰ ብለው ነግረዋቸው አባ ዸንጠሌዎን አዘኑ:: ልምከር ብለው "ልጄ ይስሐቅ የሰማውብህ ነገር አለና ሰዎችን አርቅልኝ" አሉ:: አባ ይስሐቅ ግን "ሰዎች ብቻ አይደሉም:: ዛፉም እንጨቱም ገለል ይበል" ቢሉ የቤተ ክርስቲያኑ አጸድ አንድ ምዕራፍ ተጠራርጎ ሸሸ:: ✍️ይሕንን የተመለከቱት አባ ዸንጠሌዎን "ወልድየ ይስሐቅ ገረምከኒ" (ልጄ ይስሐቅ ገረምከኝ) አሏቸው:: ከዚያ ጊዜ ጀምሮም "አቡነ_ገሪማ" ተብለው ቀሩ:: ✍️አቡነ ገሪማ ወደ መደራ ሲሔዱ እነዚያ የሸሹ ዛፍና ድንጋዮች "ገሪማ ለእኛም ግሩም ነህ" እያሉ በዝማሬ ተከትለዋቸዋል:: ይህም የተደረገው በዚህች ቀን (መስከረም 30) ነው:: ✍️ጻድቁ ወንጌልን : ገዳማትን ከማስፋፋት ባለፈ ብዙ ተአምራትን ሰርተዋል:- 1ኛ.ስንዴ ጠዋት ዘርተውት በ9 ሰዓት ያፈራ ነበር:: ነግሃ ይዘርዕ ኪነቶ:: ወሠርከ የዓርር ገራኅቶ::" እንዲል:: 2ኛ ጧት የተከሉት ወይን በ9 ሰዓት ያፈራ ነበር:: 3ኛ አንድ ቀን ምራቃቸው ቢወድቅ ጸበል ሆኖ ዛሬም አለ:: 4ኛ.ብዕራቸው ወድቃ አብባ አፍርታለች:: 5ኛ.አንድ ቀን ድርሳን እያደረሱ (ወንጌለ ዮሐንስን ሲጽፉ) ሊመሽ በመሆኑ ፀሐይን አቁመዋታል:: ✍️ከእነዚህ ሁሉ ዘመናት በሁዋላ ጌታችን ተገልጦ በማይዋሽ ንጹሕ አንደበቱ ቃል ኪዳን ሰጣቸው:: "ስምሕን የጠራ : መታሰቢያህን ያደረገ : እስከ 12 ትውልድ እምርልሃለሁ:: አንተ ግን ሞትን አትቀምስም" ብሏቸው ተሰወረ:: ያን ጊዜ መላእክቱ በሠረገላ ጭነው እየዘመሩ ብሔረ_ሕያዋን አድርሰዋቸዋል:: ✍️ቸሩ አምላካችን ከታላቁ ቅዱስ ጸጋ በረከት ይክፈለን:: በምልጃቸውም ይቅር ይበለን:: ✍️ለእግዚአብሔር ክብርን ስጡ:: ግርማው በእሥራኤል ላይ : ኃይሉም በደመናት ላይ ነው:: ✍️እግዚአብሔር በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው::የእሥራኤል አምላክ እርሱ ኃይልን : ብርታትንም ለሕዝቡ ይሰጣል:: እግዚአብሔርም ይመስገን:: (መዝ. 67:34) @ወስብሓት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክብር ይ..!አሜን
@BLUE SKY SMOOTHIES #กรีนสกรีน #blueskysmoothies #bluesky #ชีวิตติดคอนเท้น
About
Robot
API
Legal
Privacy Policy