@z_oz_33:

ذيــــاد|1427هـَ
ذيــــاد|1427هـَ
Open In TikTok:
Region: EG
Saturday 27 June 2026 10:17:12 GMT
76916
5125
13
87

Music

Download

Comments

hoir091
✵ 𝙷𝙾𝙾𝚁 𝙼𝙷𝙼𝙾𝙳 𓆙 :
والله العظيم تلاته انتا فنان 😌💔
2026-06-28 20:08:18
1
amer37810
(мerw مِــــــــيـــــــّروُ) :
😁😁😁
2026-06-27 10:54:50
1
user9922700217663
سوسو ❤️‍🩹 :
🥰🥰
2026-07-09 13:24:06
0
elsyedesmail
📌𝑬𝒍𝒔𝒂𝒚𝒆𝒅//الــســيـد :
💔💔
2026-06-27 12:34:09
0
user714412303
... :
😔😔😔
2026-06-29 09:22:03
0
user66107376184378
مهند جمعة :
😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😭😭😭😭😭😭😭😭
2026-06-27 20:00:56
0
leolaleola11
لولو💫 :
💔💔
2026-06-27 17:00:23
0
r5359519
jojo 🍂🥀 :
🥺🥺🥺
2026-06-29 12:01:55
0
elsyedesmail
📌𝑬𝒍𝒔𝒂𝒚𝒆𝒅//الــســيـد :
🥰🥰🥰
2026-06-27 12:33:51
0
saifzaid46
🫆🫂🔑غــَامـَـَض 💯💔 :
😞😞😞
2026-06-27 10:27:22
0
h0567178
المجهول ☠️. :
♥️♥️♥️
2026-06-27 10:21:00
0
user77037587003920
ابو كيان :
❤️❤️❤️
2026-07-11 17:16:55
0
To see more videos from user @z_oz_33, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ዜና እረፍት ጥልቅ የሀዘን መግለጫ የእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ የሚሊሻ ጽ/ቤት ኃላፊ 10 አለቃ ተ/አረጋይ ጌታቸው በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ህይወታቸው አልፏል ። 10 አለቀ ተ/አረጋይ ጌታቸው ባለትዳር እና የአንድ ሴትና የአራት ወንድ አባት ነበሩ ። 10 አለቃ ተ/አረጋይ በ1990--1993 በኢትዮ-ኤርትራ ዘምተው ለሀገር መፅዋት የከፈሉና በቦርድ የተሰናበቱ፣ከ2005 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ/ም በደብረብርሃን ከተማ ህዝባዊ ሚሊሻነት ህዝብን ያገለገሉ ናቸው። በ2013-2014 ዓ/ም ሀገር ችግር ውስጥ በገጠማት ወቅት በሰሜኑ ጦርነት ከ4 ጊዜ በላይ የሰላም አስከባሪና ሚሊሻን ይዘው በጀግንነት ተዋግተዋል።  ከ25/01/2016 ዓ/ም የእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ ሰላም አስከባሪ ባለሙያ ሆኖ ያገለገለ። ከ05/10/2016ዓ/ም የእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ የሚሊሻ ጽ/ቤት ፀጥታ ስምሪት ቡድን መሪ ሆኖ የሰራ። ከ16/11/2017ዓ/ም አስከ ህይወታቸው እስከ አለፈበት ሰዓት ድረስ የህዝብን አደራ ተወጥተዋል ። እንደ አንድ የህዝብ አደራ እንደተቀበለ አመራር እና እንደ ተወላጅ ከተማዋ የሚገባትን እድገትና ማዕረግ እንድታገኝ እንዲሁም ነዋሪዎቿ ሁሉን አቀፍ ተጠቃሚነታቸው እንዲረጋገጥ በከፍተኛ ቁጭት እየሰሩ የሚገኙ ወጣት አመራር ነበሩ ። 10 አለቃ ተ/አረጋይ ጌታቸው ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት እንዲያኖርልን ፤ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለቤተሰቦቹ መጽናናትን ከልብ እንመኛለን። ቀብሩም በእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6 ስዓት ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት የስርአተ ቀብራቸው ተፈፅሟል።።#viralvideo
ዜና እረፍት ጥልቅ የሀዘን መግለጫ የእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ የሚሊሻ ጽ/ቤት ኃላፊ 10 አለቃ ተ/አረጋይ ጌታቸው በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ህይወታቸው አልፏል ። 10 አለቀ ተ/አረጋይ ጌታቸው ባለትዳር እና የአንድ ሴትና የአራት ወንድ አባት ነበሩ ። 10 አለቃ ተ/አረጋይ በ1990--1993 በኢትዮ-ኤርትራ ዘምተው ለሀገር መፅዋት የከፈሉና በቦርድ የተሰናበቱ፣ከ2005 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ/ም በደብረብርሃን ከተማ ህዝባዊ ሚሊሻነት ህዝብን ያገለገሉ ናቸው። በ2013-2014 ዓ/ም ሀገር ችግር ውስጥ በገጠማት ወቅት በሰሜኑ ጦርነት ከ4 ጊዜ በላይ የሰላም አስከባሪና ሚሊሻን ይዘው በጀግንነት ተዋግተዋል። ከ25/01/2016 ዓ/ም የእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ ሰላም አስከባሪ ባለሙያ ሆኖ ያገለገለ። ከ05/10/2016ዓ/ም የእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ የሚሊሻ ጽ/ቤት ፀጥታ ስምሪት ቡድን መሪ ሆኖ የሰራ። ከ16/11/2017ዓ/ም አስከ ህይወታቸው እስከ አለፈበት ሰዓት ድረስ የህዝብን አደራ ተወጥተዋል ። እንደ አንድ የህዝብ አደራ እንደተቀበለ አመራር እና እንደ ተወላጅ ከተማዋ የሚገባትን እድገትና ማዕረግ እንድታገኝ እንዲሁም ነዋሪዎቿ ሁሉን አቀፍ ተጠቃሚነታቸው እንዲረጋገጥ በከፍተኛ ቁጭት እየሰሩ የሚገኙ ወጣት አመራር ነበሩ ። 10 አለቃ ተ/አረጋይ ጌታቸው ነፍሳቸውን በአጸደ ገነት እንዲያኖርልን ፤ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለቤተሰቦቹ መጽናናትን ከልብ እንመኛለን። ቀብሩም በእቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6 ስዓት ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት የስርአተ ቀብራቸው ተፈፅሟል።።#viralvideo

About