@gazbiyyah_:

na🌛
na🌛
Open In TikTok:
Region: ID
Wednesday 01 July 2026 15:12:59 GMT
3419
662
0
26

Music

Download

Comments

There are no more comments for this video.
To see more videos from user @gazbiyyah_, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#ዛሬ_እኮ_ቅዱስ_መርቆርዮስ_ነው_25♥ ገድልህን የጻፈና ያነበበውን ስሙን በሕይወት መጽሐፍ እጽፈዋለሁ:: “በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።” ዮሓ 16፡33 በረከቱ በሁላችን ሕዝበ ክርስቲያን ይደርብንና የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤል ለቅዱስ መርቆርዮስ ሰይፍ እንደሰጠው የሚናገር ተኣምር ይህ ነው። ቅዱስ መርቆርዮስ በጦርነት ውስጥ ሣለ የእግዚኣብሔር መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ተገልጾ ሰይፍ ሰጠውና በዚህ ጠላቶችህን ቅጣበት እግዚአብሔር የአሸናፊነትን ኃይል ሰጥቶሃልና ጠላቶችህን ነገ ድል ታደርጋቸዋለህ አለው። ዳግመኛም ንጉሱ ዳኬዎስ የክርስቲያንን ሃይማኖት ትቶ ለጣዖት ሰገደ አንተ ግን በሕግ ተጠብቀህ አባቶችህ ባስተማሩህ ሃይማኖት ፀንተህ ኑር ብሎ ነግሮት ከሱ ተሰወረ። ቅዱስ ገብርኤል ሆይ በነደ እሳት የተጌጥህ ውጊያን በጀመረ ጊዜ ከጠላቶቹ ጋር ወዳጅህ፤ ሀብትና ጸጋን የተመላ ለሮሙ መርቆርዮስ የረዳህ ሞትን የማይፈራ ረዳትነትህ፤ ጻድቅም ቢሆን ሰማዕት አይገኝም ከወዲም ከወዲያም። የክርስቲያን ጠባቂ ቅዱስ መርቆርዮስ ሆይ ከአሕዛብና ከመናፍቃን ክርስቲያንንና ቤተ ክርስቲያንን ጠብቅልን። ጸሎቱና ቃል ኪዳኑ በረከቱ ከሕዝበ ክርስቲያን ጋር ይኑር ለዘለአለሙ አሜን። “በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤”ኤፌሶን 6:18 በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ፥ ፊቴንም ቢፈግሉ፥ ከክፉ መንገዳቸውም ቢመለሱ፥ በሰማይ ሆኜ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥ ምድራቸውንም እፈውሳለሁ።2ኛ ዜና መዋዕል 7:14 የሰማዕቱ መርቆሪዎስ  በረከት ይደርብን አሜን🙏
#ዛሬ_እኮ_ቅዱስ_መርቆርዮስ_ነው_25♥ ገድልህን የጻፈና ያነበበውን ስሙን በሕይወት መጽሐፍ እጽፈዋለሁ:: “በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።” ዮሓ 16፡33 በረከቱ በሁላችን ሕዝበ ክርስቲያን ይደርብንና የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤል ለቅዱስ መርቆርዮስ ሰይፍ እንደሰጠው የሚናገር ተኣምር ይህ ነው። ቅዱስ መርቆርዮስ በጦርነት ውስጥ ሣለ የእግዚኣብሔር መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ተገልጾ ሰይፍ ሰጠውና በዚህ ጠላቶችህን ቅጣበት እግዚአብሔር የአሸናፊነትን ኃይል ሰጥቶሃልና ጠላቶችህን ነገ ድል ታደርጋቸዋለህ አለው። ዳግመኛም ንጉሱ ዳኬዎስ የክርስቲያንን ሃይማኖት ትቶ ለጣዖት ሰገደ አንተ ግን በሕግ ተጠብቀህ አባቶችህ ባስተማሩህ ሃይማኖት ፀንተህ ኑር ብሎ ነግሮት ከሱ ተሰወረ። ቅዱስ ገብርኤል ሆይ በነደ እሳት የተጌጥህ ውጊያን በጀመረ ጊዜ ከጠላቶቹ ጋር ወዳጅህ፤ ሀብትና ጸጋን የተመላ ለሮሙ መርቆርዮስ የረዳህ ሞትን የማይፈራ ረዳትነትህ፤ ጻድቅም ቢሆን ሰማዕት አይገኝም ከወዲም ከወዲያም። የክርስቲያን ጠባቂ ቅዱስ መርቆርዮስ ሆይ ከአሕዛብና ከመናፍቃን ክርስቲያንንና ቤተ ክርስቲያንን ጠብቅልን። ጸሎቱና ቃል ኪዳኑ በረከቱ ከሕዝበ ክርስቲያን ጋር ይኑር ለዘለአለሙ አሜን። “በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤”ኤፌሶን 6:18 በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ፥ ፊቴንም ቢፈግሉ፥ ከክፉ መንገዳቸውም ቢመለሱ፥ በሰማይ ሆኜ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥ ምድራቸውንም እፈውሳለሁ።2ኛ ዜና መዋዕል 7:14 የሰማዕቱ መርቆሪዎስ በረከት ይደርብን አሜን🙏

About