@truongxdv: Lâu rồi mới ngôi lên 🫣 #xuhuongtiktok #viral #gundambuildfighter

truongxdv
truongxdv
Open In TikTok:
Region: VN
Thursday 02 July 2026 07:23:08 GMT
29703
2625
78
432

Music

Download

Comments

cappyboiii00
Trọng phúc :
Pass lại nhiêu ah
2026-07-10 11:45:26
3
binh051109
tên đáy :
có còn ko ạ shoap
2026-07-03 04:12:00
1
haihaingongo109
haihaingongo109 :
Baonhiu vậy b
2026-07-03 05:45:22
2
tottenhamhotspurvdc2
taolatraidep :
st.. sta... star build strike
2026-07-05 09:00:53
4
cng.nguyn.lin.x
Cương Nguyễn :
nó tên gì vậy ông
2026-07-05 03:39:01
1
takhanhkk
Khánh Tạ. :
này sơn lại giáp ngoài hả ad
2026-07-03 09:50:55
1
k.huy121
Huy :
sơn từ mg bản rg hả🗿
2026-07-03 05:16:12
1
boneloicon
boneloicon :
RG SYSTEM 🫡
2026-07-15 07:00:33
3
nnd098765
nnd098765 :
"sei iori reiji star build strike tiến lên nào"
2026-07-06 12:18:55
2
transandy07
Trân-Sandy :
Ủa, mua cái balo riêng có cái đôi cánh à Ah
2026-07-05 10:27:23
1
c.s0_9
hcog sy :
con này tên j v ae
2026-07-18 04:41:59
1
nhblz18
codonkhiia🥀 :
có nhận k ạ
2026-07-03 06:32:28
1
phong.khuat3
kp :
shop mua ở đâu v shop
2026-07-02 07:52:12
2
ducngonnhumuc
Đức :
Tôi tưởng ông lên đồ đi biển:))
2026-07-03 07:03:25
2
truongxdv
truongxdv :
😳
2026-07-02 08:03:32
1
transandy07
Trân-Sandy :
2026-07-05 10:27:39
1
truongxdv
truongxdv :
Đẩy view ae ơi
2026-07-04 01:41:21
1
truongxdv
truongxdv :
2026-07-02 08:02:17
1
hr85050
hr :
a dung loại sơn nào cho giáp với khung xương v ạ
2026-07-25 03:32:58
1
ywddk
khốm :
đỉnh
2026-07-28 14:08:29
1
thien._nhan
thien nhan :
đẹp v
2026-07-03 09:07:58
1
To see more videos from user @truongxdv, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

✍️የቅድስት ድንግል ማርያም ፍልሰትና እርገት👇 የክብር፣ የትሕትናና የፍቅር ታሪክ 👉እስመ ርእየ ሕማማ ለአመቱ ናሁ እምይእዜሰ ያስተበፅዑኒ ኵሉ ትውልድ። “እነሆ ከዛሬ  ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል” (ሉቃስ 1፥48) ቅድስት ድንግል ማርያም በመላው የድኅነት ታሪክ ውስጥ የተመረጠች፣ የተቀደሰችና ለዓለም መድኃኒት የሆነውን ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን በሥጋ የወለደች የማይወሰን መለኮትን በሚወሰን ሥጋ ምላቱን ሳይለቅ! ዳሩ ግን በከዊን የወሰነች ! ልጇ ለአምላክነቱ ተቀዳሚ ተከታይ እንደሌለው እሷም ለእናትነቷ ተቀዳሚ ተከታይ የሌላት  እናት ናት። ሕይወቷ ከመጀመሪያው ጀምሮ በንጽሕና፣ በትሕትናና በፍጹም ታዛዥነት የተሞላ ነበር። ወላጆቿ ቅዱስ ኢያቄምና ቅድስት ሐና ሲሆኑ፤ ከልጅነቷ ጀምሮ ለእግዚአብሔር ተሰጥታ በቤተ መቅደስ በቅድስና አደገች። በዚያም በጸሎትና በትሕትና ኖራ ለታላቅ ምስጢር ተዘጋጀች። ከዚያም የመልአኩ ብሥራት ደረሰ፤ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል;;ወቦአ መልአክ ኀቤሃ ወይቤላ፦ “ተፈሥሒ ፍሥሕት፡ ኦ ምልእተ ጸጋ፤ እግዚአብሔር ምስሌኪ፤ ቡርክት አንቲ እምአንስት።”ጸጋ የተሞላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ” (ሉቃስ 1፥28) ብሎ አበሰራት። እርሷም በትሕትና “እነሆ የጌታ ባሪያቱ ነኝ፤ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ” በማለት ለእግዚአብሔር ፈቃድ ታዘዘች። ከእርሷ የተወለደው ጌታችን ለዓለም መድኃኒት ሆነ። ድንግል ማርያምም በልጇ ሕይወት ሁሉ አብራ ቆመች፤ በልደቱ፣ በመከራው፣ በመስቀሉ እና በትንሣኤው ምስክር ሆነች። ጌታችን በመስቀል ላይ ሳለ “እነሆ ልጅሽ” ብሎ እናቱን ለቅዱስ ዮሐንስ አደራ ሰጠ (ዮሐንስ 19፥26-27)። ከዚያም በኋላ በጸሎትና በቅድስና ኖረች። ✍️የእመቤታችን ፍልሰት!!! የእመቤታችን የዚህ ዓለም ጉዞ ሲፈጸም በታላቅ ክብርና ሰላም አረፈች። ሐዋርያትም በመላው ዓለም ወንጌልን ሲያስተምሩ ነበር፤ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፈቃድ ተሰብስበው የእመቤታችንን ዕረፍት አከበሩ። የእርሷ ፍልሰት የመጨረሻ መጥፋት ሳይሆን ወደ ሰማያዊ ክብር መሻገር ነው። ሞት በክርስቶስ የተሸነፈ ስለሆነ፤ የእመቤታችንም ዕረፍት የተስፋ መልእክት ሆነ። ያ ብቻ ሳይሆን የሰው ልጅ የተነገረውን ተስፋና በቃል የተማረውን የትንሳኤ-ሙታን አምላካዊ ቃል የሚያረጋግጥ ቀዳሚ የማለዳ ጐኅ ሆነ  ። 👉እርገቷ!! ከዕረፍቷ በኋላ እመቤታችን በክርስቶስ ፊት በክብር ተገኘች በርግጥ የበለጠውን ለመግለጽ እንጂ ያልከበረችበት ጊዜ የለም መመረጧ ከእናቷ ማህጸን ጀምሮ ነውና። በቤተ ክርስቲያን የተላለፈው ትውፊት እንደሚያስተምረን ልጇ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እናቱን በክብር ተቀብሎ ወደ ሰማያዊ ክብር አስገባት(አሳረጋት)። ይህም ለእኛ ታላቅ ተስፋ ነው፤ ሰው በእምነት፣ በቅድስናና በታዛዥነት ቢኖር ወደ ዘላለማዊ ክብር እንደሚደርስ ያስተምረናል። ስለዚህ ጾመ ፍልሰታ የምንጾመው የእመቤታችንን ታሪክ ለማሰብ ብቻ ሳይሆን፤ እንደ እርሷ በንጽሕና፣ በትሕትናና በፍቅር ለመኖር ነው። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምልጃዋንና በረከቷን ታድለን። አሜን። ቀን 30 11 2018 ዓ'ም 🙏  መምህር ኤፍሬም ምናለ✍️
✍️የቅድስት ድንግል ማርያም ፍልሰትና እርገት👇 የክብር፣ የትሕትናና የፍቅር ታሪክ 👉እስመ ርእየ ሕማማ ለአመቱ ናሁ እምይእዜሰ ያስተበፅዑኒ ኵሉ ትውልድ። “እነሆ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል” (ሉቃስ 1፥48) ቅድስት ድንግል ማርያም በመላው የድኅነት ታሪክ ውስጥ የተመረጠች፣ የተቀደሰችና ለዓለም መድኃኒት የሆነውን ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን በሥጋ የወለደች የማይወሰን መለኮትን በሚወሰን ሥጋ ምላቱን ሳይለቅ! ዳሩ ግን በከዊን የወሰነች ! ልጇ ለአምላክነቱ ተቀዳሚ ተከታይ እንደሌለው እሷም ለእናትነቷ ተቀዳሚ ተከታይ የሌላት እናት ናት። ሕይወቷ ከመጀመሪያው ጀምሮ በንጽሕና፣ በትሕትናና በፍጹም ታዛዥነት የተሞላ ነበር። ወላጆቿ ቅዱስ ኢያቄምና ቅድስት ሐና ሲሆኑ፤ ከልጅነቷ ጀምሮ ለእግዚአብሔር ተሰጥታ በቤተ መቅደስ በቅድስና አደገች። በዚያም በጸሎትና በትሕትና ኖራ ለታላቅ ምስጢር ተዘጋጀች። ከዚያም የመልአኩ ብሥራት ደረሰ፤ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል;;ወቦአ መልአክ ኀቤሃ ወይቤላ፦ “ተፈሥሒ ፍሥሕት፡ ኦ ምልእተ ጸጋ፤ እግዚአብሔር ምስሌኪ፤ ቡርክት አንቲ እምአንስት።”ጸጋ የተሞላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ” (ሉቃስ 1፥28) ብሎ አበሰራት። እርሷም በትሕትና “እነሆ የጌታ ባሪያቱ ነኝ፤ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ” በማለት ለእግዚአብሔር ፈቃድ ታዘዘች። ከእርሷ የተወለደው ጌታችን ለዓለም መድኃኒት ሆነ። ድንግል ማርያምም በልጇ ሕይወት ሁሉ አብራ ቆመች፤ በልደቱ፣ በመከራው፣ በመስቀሉ እና በትንሣኤው ምስክር ሆነች። ጌታችን በመስቀል ላይ ሳለ “እነሆ ልጅሽ” ብሎ እናቱን ለቅዱስ ዮሐንስ አደራ ሰጠ (ዮሐንስ 19፥26-27)። ከዚያም በኋላ በጸሎትና በቅድስና ኖረች። ✍️የእመቤታችን ፍልሰት!!! የእመቤታችን የዚህ ዓለም ጉዞ ሲፈጸም በታላቅ ክብርና ሰላም አረፈች። ሐዋርያትም በመላው ዓለም ወንጌልን ሲያስተምሩ ነበር፤ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፈቃድ ተሰብስበው የእመቤታችንን ዕረፍት አከበሩ። የእርሷ ፍልሰት የመጨረሻ መጥፋት ሳይሆን ወደ ሰማያዊ ክብር መሻገር ነው። ሞት በክርስቶስ የተሸነፈ ስለሆነ፤ የእመቤታችንም ዕረፍት የተስፋ መልእክት ሆነ። ያ ብቻ ሳይሆን የሰው ልጅ የተነገረውን ተስፋና በቃል የተማረውን የትንሳኤ-ሙታን አምላካዊ ቃል የሚያረጋግጥ ቀዳሚ የማለዳ ጐኅ ሆነ ። 👉እርገቷ!! ከዕረፍቷ በኋላ እመቤታችን በክርስቶስ ፊት በክብር ተገኘች በርግጥ የበለጠውን ለመግለጽ እንጂ ያልከበረችበት ጊዜ የለም መመረጧ ከእናቷ ማህጸን ጀምሮ ነውና። በቤተ ክርስቲያን የተላለፈው ትውፊት እንደሚያስተምረን ልጇ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እናቱን በክብር ተቀብሎ ወደ ሰማያዊ ክብር አስገባት(አሳረጋት)። ይህም ለእኛ ታላቅ ተስፋ ነው፤ ሰው በእምነት፣ በቅድስናና በታዛዥነት ቢኖር ወደ ዘላለማዊ ክብር እንደሚደርስ ያስተምረናል። ስለዚህ ጾመ ፍልሰታ የምንጾመው የእመቤታችንን ታሪክ ለማሰብ ብቻ ሳይሆን፤ እንደ እርሷ በንጽሕና፣ በትሕትናና በፍቅር ለመኖር ነው። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምልጃዋንና በረከቷን ታድለን። አሜን። ቀን 30 11 2018 ዓ'ም 🙏 መምህር ኤፍሬም ምናለ✍️

About