@user2873186192291:

الهيثم
الهيثم
Open In TikTok:
Region: SA
Friday 03 July 2026 19:27:42 GMT
7748
221
18
1041

Music

Download

Comments

user67679905
القلب المجروح :
مساء الورد
2026-07-04 15:53:52
0
hana.hamze4
Hana Hamze :
🥰🥰🥰مسا النور
2026-07-04 14:56:11
0
mahraaldajah
مهره الدعجه :
مساااسعاده
2026-07-04 15:10:32
0
user8728810326772
ام نجيب القحطاني :
🥰🥰🥰🥰🥰🥰
2026-07-04 06:16:10
0
.3906864
ابو احمد جواهر3 :
😁😁😁
2026-07-03 22:18:16
0
imed.bensaad0
imedbensaad41 :
❤️❤️❤️
2026-07-04 12:15:27
0
sabihe.jarshi
sabihe jarshi :
❤️❤️❤️
2026-07-03 19:54:55
0
a_818a
♡ :
🥰🥰🥰
2026-07-03 19:35:21
0
user9342770345994
🫀 اسمهان 🫀 :
🥰🥰🥰🤭🤭🤭
2026-07-04 14:43:02
0
To see more videos from user @user2873186192291, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የጥፋት እንጅ የዓላማ አንድነት የሌላቸው ሀይሎች የኢትዮጵያ ዳግም ስጋት እንዲሆኑ ዕድል ሊሰጣቸው አይገባም።         ጀኔራል አለምሸት ደግፌ  የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ወታደራዊ አማካሪ እና የተኩስ አመራር ሃላፊ ጄኔራል አለምሸት ደግፌ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መከላከያ ኮሌጅ ዓመታዊ ብሔራዊ የደህንነት ኮንፈረስን ሲያካሂድ ባስተላለፉት ቁልፍ መልዕክት የጥፋት እንጅ የዓላማ አንድነት የሌላቸው ሀይሎች የኢትዮጵያ ዳግም ስጋት እንዲሆኑ ዕድል አይሰጣቸውም ብለዋል።     አለማችን ከነጠላ ልዕለ ሃያል ወደ ብዙ ዋልታ የሽግግር ሂደት እንደምትገኝ የገለፁት ጀኔራል አለምሸት ሂደቱ ግን ብዙ ውስብስብና አስቸጋሪ የፀጥታ፣ የደህንነት ሁኔታዎችን አስከትሏል ነው ያሉት።  አሁናዊ የቀጠናውን ሁኔታ ስንመለከት እድልም ስጋትም ይዞ የመጣ በመሆኑ ፣ እኛም እንደ ሀገር ዕድሉን ለመጠቀምና ስጋት ሆነው ለሚመጡ ችግሮች ደግሞ ምላሽ ለመስጠት ዘመኑን የዋጀ ጠንካራ መከላከያ ሰራዊት እየገነባን ነው ሲሉም ገልፀዋል።  በተለይ እኛ በምንገኝበት የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ያለው የሃይል አሰላለፍ የመካከለኛ ሃይሎች ተፅዕኖ እየታየ ያለበት በመሆኑ ይህንን ከእኛ ብሔራዊ ጥቅም አኳያ አስታርቀን ለመሄድ በሳል የሆነ ስትራቴጅክ መከተል ይኖርብናል ሲሉ ብለዋል።  በኢትዮጵያዊያን የተባበረ ክንድ ተሰባብረው የነበሩ የሀገር ጠላቶች ዛሬም  ከብሔራዊ ጥቅሟ በተቃራኒ የቆሙ ሀይሎችን አሰባስበው ለዳግም የጥፍት ተልዕኮ እየተዘጋጁ ነው ያሉት ጀነራል አለምሸት ደግፌ ለእነዚህ ባዳና ባንዳ ሀይሎች ዕድል መሰጠት አይገባም ብለዋል።  ሰራዊታችን ይህንን እና ቀጠናውን ታሳቢ ያደረገ ሙሉ ወታደራዊ ዝግጅት በማድረግ የተለመደውን የጀግንነት ገድል ለመፈፀም በቂ አቅም እንደዳለውም ተናግረዋል።
የጥፋት እንጅ የዓላማ አንድነት የሌላቸው ሀይሎች የኢትዮጵያ ዳግም ስጋት እንዲሆኑ ዕድል ሊሰጣቸው አይገባም።         ጀኔራል አለምሸት ደግፌ የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ወታደራዊ አማካሪ እና የተኩስ አመራር ሃላፊ ጄኔራል አለምሸት ደግፌ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መከላከያ ኮሌጅ ዓመታዊ ብሔራዊ የደህንነት ኮንፈረስን ሲያካሂድ ባስተላለፉት ቁልፍ መልዕክት የጥፋት እንጅ የዓላማ አንድነት የሌላቸው ሀይሎች የኢትዮጵያ ዳግም ስጋት እንዲሆኑ ዕድል አይሰጣቸውም ብለዋል።   አለማችን ከነጠላ ልዕለ ሃያል ወደ ብዙ ዋልታ የሽግግር ሂደት እንደምትገኝ የገለፁት ጀኔራል አለምሸት ሂደቱ ግን ብዙ ውስብስብና አስቸጋሪ የፀጥታ፣ የደህንነት ሁኔታዎችን አስከትሏል ነው ያሉት። አሁናዊ የቀጠናውን ሁኔታ ስንመለከት እድልም ስጋትም ይዞ የመጣ በመሆኑ ፣ እኛም እንደ ሀገር ዕድሉን ለመጠቀምና ስጋት ሆነው ለሚመጡ ችግሮች ደግሞ ምላሽ ለመስጠት ዘመኑን የዋጀ ጠንካራ መከላከያ ሰራዊት እየገነባን ነው ሲሉም ገልፀዋል። በተለይ እኛ በምንገኝበት የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ያለው የሃይል አሰላለፍ የመካከለኛ ሃይሎች ተፅዕኖ እየታየ ያለበት በመሆኑ ይህንን ከእኛ ብሔራዊ ጥቅም አኳያ አስታርቀን ለመሄድ በሳል የሆነ ስትራቴጅክ መከተል ይኖርብናል ሲሉ ብለዋል። በኢትዮጵያዊያን የተባበረ ክንድ ተሰባብረው የነበሩ የሀገር ጠላቶች ዛሬም  ከብሔራዊ ጥቅሟ በተቃራኒ የቆሙ ሀይሎችን አሰባስበው ለዳግም የጥፍት ተልዕኮ እየተዘጋጁ ነው ያሉት ጀነራል አለምሸት ደግፌ ለእነዚህ ባዳና ባንዳ ሀይሎች ዕድል መሰጠት አይገባም ብለዋል። ሰራዊታችን ይህንን እና ቀጠናውን ታሳቢ ያደረገ ሙሉ ወታደራዊ ዝግጅት በማድረግ የተለመደውን የጀግንነት ገድል ለመፈፀም በቂ አቅም እንደዳለውም ተናግረዋል።

About