@ryikemen: #wonbin #riize

️
Open In TikTok:
Region: TH
Monday 06 July 2026 14:03:11 GMT
66078
20787
23
9731

Music

Download

Comments

itiswotitiss
simmy :
โดนคนนี้ทิ้งผมนอนร้องไห้
2026-07-07 03:20:04
247
lovelitchijung
lovelitchijung :
แล้วโต้งรู้ไหมว่าเค้าคิดยังไงกับโต้ง
2026-07-06 14:10:33
161
rudyjenand
ชิ :
เค้าชอบโต้งมากอ่ะ
2026-07-06 16:23:41
30
cinderblurdaisy
𝒷 :
อาจจะฟังดูคลิเช่นะ แต่โต้งคิดยังไงกับเค้าหรอ
2026-07-07 14:18:26
19
floeyldup
gwen :
แล้วโต้งคิดยังไงกับเค้า
2026-07-07 06:46:33
9
uerblu
carrot hater :
งือ
2026-07-07 17:02:17
1
evenmarch
꒰🫐꒱ :
แล้วพี่คิดยังไงกับเค้า
2026-07-07 03:15:36
7
ariiichandesu404
aeriichandesu :
เค้ารักโต้งนะ
2026-07-07 09:12:26
1
sunnnyafternoon
sunnnyafternoon :
ผู้ชายที่ทำให้เราร้องไห้
2026-07-07 08:31:07
2
wuu_uuu._
nadnidnud :
hy ganteng
2026-07-11 22:24:11
0
justlikettc
ㅌㅊ :
สามีของพวกเราหล่อมากเลย
2026-07-09 05:07:12
0
weiieuu
dunkfod :
ผมยอม
2026-07-09 03:34:31
0
itsmevernal
พีมมุ่ :
ใครจะไปวิ่งแลกไก่กับผมบ้าง
2026-07-07 10:07:33
3
cloudiopal
Gู โoปอ :
@anuay
2026-07-07 14:04:42
0
pimnapa139
￴￴ ￴￴ :
@Sanflower hunya
2026-07-10 11:03:50
0
To see more videos from user @ryikemen, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

በከተማዋ በቅንጅት በመሰራቱ ከተማዋን ለቱሪስት መዳረሻ በማድረግ በርካታ ሁነቶች ያለ ምንም የጸጥታ ችግር ማከናወን መቻሉ ተገለፀ          07/11/2018 ዓ.ም          ****አዲስ አባባ**** በበጀት አመቱ የሰላም፣ጸጥታና ደህንነት ስራዎች በመሰራቱ በከተማዋ  ትላልቅ ሐይማኖታዊና ባህላዊ የአደባባይ ኩነቶች በሠላም መጠናቀቃቸውን በመግለጽ ከተማ አቀፍ እና ሀገር አቀፍ ሁነቶች ያለ ምንም የጸጥታ ችግር እንዲያልፉ  በቅንጅት ተሰርቶ ከተማዋን ለቱሪስት መዳረሻና የስበት ማእከል ማድረግ መቻሉን የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሀላፊ ክብርት ሊዲያ ግርማ ገለፁ። በበጀት ዓመቱ የተቋም ግንባታ ሥራዎችን በማጠናከር የአመለካከትና የክህሎት ስልጠና በመስጠት ሁለንተናዊና  መዋቅራዊ ሥራዎች በትኩረት  የተሰሩበት ዓመት መሆኑን የቢሮ ኃላፊዋ ገልፀው ፣ የተቋሙን ራዕይና ተልዕኮ የሚረዳና የአገልግሎት አሰጣጥን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ  የሚያቀላጥፍ ሰራተኛ በመፍጠር ረገድ በዓመቱ ስኬታማ ሥራ መሠራቱ  ተገልጿል። የጸጥታ መዋቅሩ ከህዝቡና ከአጎራባች ከተሞች ጋር በቅንጅት መስራት በመቻሉ አዲስ አበባ ከተማ ፍጹም ሰላማዊ እንድትሆንና  የደንብ መተላለፎችና ወንጀል ምጣኔን  በመቀነስ ህዝቦቿ በሰላም ወጥተው እንዲገቡ ማስቻል ተችሏል ብለዋል። ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ እንዳሉት  በ2018 በጀት ዓመት የተከናወኑ የፀጥታ ስራዎች በስኬት የታጀቡና በከተማዋ የተካሄዱ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንሶች፣ የአደባባይ በዓላትና ሌሎች ዝግጅቶች በሰላም መጠናቀቃቸው ተናግረዋል። በተቋም ግንባታ ስራ የደንብ መተላለፎች ለመቆጣጠር  ብቁ የሆነ አመራርና ሰራተኛ ማፍራት መቻሉን አንስተው ተቋሙ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ የተደገፈ በማድረግ ውጤታማ ስራዎችን መሰራቱን ገልፀው አክለውም በደንብ ማስከበርና የደንብ ጥሰቶን ከመመከት አኳያ መሬት የያዘ ተጨባጭ  ስራ መሰራቱን አብራርተዋል። ህብረተሰቡን የሰላም ባለቤት በማድረግ በሁለቱም ተቋማት በበጀት አመቱ በእቅድ የተያዙ ተግባራትን በመከወን የደንብ ጥሰትን የሚጸየፍ ህብረተሰብ  መፍጠር መቻሉና የተቋም ግንባታ ስራ ላይ በልዩ ትኩረት በመሰራቱ አገልግሎት አሰጣጡን ማሻሻል መቻሉ  ፤ የህግ የበላይነትና ወንጀል መከላከል ስራዎችን ፈር በማስያዝ የህገ-ወጥ መሬት ወረራ፣ ህገ-ወጥ ግንባታ  የደንብ ጥሰቶችን በከፍተኛ ሁኔታ  መቀነስ መቻሉ በቀረበው ሪፕርት ተመላክቷል። የመረጃን  እውነታ ከስሩ በማጥራት ብልሹ አሰራርን መከላከልና ወንጀልን አስቀድሞ ለመከላከል  ከተለያዩ የፀጥታ ተቋማት ጋር በቅንጅት በመስራት እንዲሁም ዘመናዊና ወቅቱን የዋጀ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ስኬታማ ሥራ የተሰራበት ዓመት እንደነበርም የመድረኩ  ተሳታፊዎች ተናግረዋል። በህዝብ አደረጃጀት ዘርፍ ህብረተሰቡን የሰላም ባለቤት በማድረግ በከተማው የሰላም ሰራዊት አደረጃጀት በተለያዩ ዙሮች በንድፈ ሀሳብና በመስክ የአካል ብቃት በማሰልጠን ዘላቂ ሰላም በመገንባት  በበጀት አመቱ 44ሺ አዲስ የሰላም ሰራዊት ብቁ በማድረግ ከነባሩ ጋር  በቅንጅት እንዲሰሩ ተደርጓል፤ መረጃው:-የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
በከተማዋ በቅንጅት በመሰራቱ ከተማዋን ለቱሪስት መዳረሻ በማድረግ በርካታ ሁነቶች ያለ ምንም የጸጥታ ችግር ማከናወን መቻሉ ተገለፀ 07/11/2018 ዓ.ም ****አዲስ አባባ**** በበጀት አመቱ የሰላም፣ጸጥታና ደህንነት ስራዎች በመሰራቱ በከተማዋ ትላልቅ ሐይማኖታዊና ባህላዊ የአደባባይ ኩነቶች በሠላም መጠናቀቃቸውን በመግለጽ ከተማ አቀፍ እና ሀገር አቀፍ ሁነቶች ያለ ምንም የጸጥታ ችግር እንዲያልፉ በቅንጅት ተሰርቶ ከተማዋን ለቱሪስት መዳረሻና የስበት ማእከል ማድረግ መቻሉን የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሀላፊ ክብርት ሊዲያ ግርማ ገለፁ። በበጀት ዓመቱ የተቋም ግንባታ ሥራዎችን በማጠናከር የአመለካከትና የክህሎት ስልጠና በመስጠት ሁለንተናዊና መዋቅራዊ ሥራዎች በትኩረት የተሰሩበት ዓመት መሆኑን የቢሮ ኃላፊዋ ገልፀው ፣ የተቋሙን ራዕይና ተልዕኮ የሚረዳና የአገልግሎት አሰጣጥን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የሚያቀላጥፍ ሰራተኛ በመፍጠር ረገድ በዓመቱ ስኬታማ ሥራ መሠራቱ ተገልጿል። የጸጥታ መዋቅሩ ከህዝቡና ከአጎራባች ከተሞች ጋር በቅንጅት መስራት በመቻሉ አዲስ አበባ ከተማ ፍጹም ሰላማዊ እንድትሆንና የደንብ መተላለፎችና ወንጀል ምጣኔን በመቀነስ ህዝቦቿ በሰላም ወጥተው እንዲገቡ ማስቻል ተችሏል ብለዋል። ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ እንዳሉት በ2018 በጀት ዓመት የተከናወኑ የፀጥታ ስራዎች በስኬት የታጀቡና በከተማዋ የተካሄዱ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንሶች፣ የአደባባይ በዓላትና ሌሎች ዝግጅቶች በሰላም መጠናቀቃቸው ተናግረዋል። በተቋም ግንባታ ስራ የደንብ መተላለፎች ለመቆጣጠር ብቁ የሆነ አመራርና ሰራተኛ ማፍራት መቻሉን አንስተው ተቋሙ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ የተደገፈ በማድረግ ውጤታማ ስራዎችን መሰራቱን ገልፀው አክለውም በደንብ ማስከበርና የደንብ ጥሰቶን ከመመከት አኳያ መሬት የያዘ ተጨባጭ ስራ መሰራቱን አብራርተዋል። ህብረተሰቡን የሰላም ባለቤት በማድረግ በሁለቱም ተቋማት በበጀት አመቱ በእቅድ የተያዙ ተግባራትን በመከወን የደንብ ጥሰትን የሚጸየፍ ህብረተሰብ መፍጠር መቻሉና የተቋም ግንባታ ስራ ላይ በልዩ ትኩረት በመሰራቱ አገልግሎት አሰጣጡን ማሻሻል መቻሉ ፤ የህግ የበላይነትና ወንጀል መከላከል ስራዎችን ፈር በማስያዝ የህገ-ወጥ መሬት ወረራ፣ ህገ-ወጥ ግንባታ የደንብ ጥሰቶችን በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ መቻሉ በቀረበው ሪፕርት ተመላክቷል። የመረጃን እውነታ ከስሩ በማጥራት ብልሹ አሰራርን መከላከልና ወንጀልን አስቀድሞ ለመከላከል ከተለያዩ የፀጥታ ተቋማት ጋር በቅንጅት በመስራት እንዲሁም ዘመናዊና ወቅቱን የዋጀ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ስኬታማ ሥራ የተሰራበት ዓመት እንደነበርም የመድረኩ ተሳታፊዎች ተናግረዋል። በህዝብ አደረጃጀት ዘርፍ ህብረተሰቡን የሰላም ባለቤት በማድረግ በከተማው የሰላም ሰራዊት አደረጃጀት በተለያዩ ዙሮች በንድፈ ሀሳብና በመስክ የአካል ብቃት በማሰልጠን ዘላቂ ሰላም በመገንባት በበጀት አመቱ 44ሺ አዲስ የሰላም ሰራዊት ብቁ በማድረግ ከነባሩ ጋር በቅንጅት እንዲሰሩ ተደርጓል፤ መረጃው:-የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።

About