@becadobecoo:

Beca do Beco
Beca do Beco
Open In TikTok:
Region: BR
Tuesday 07 July 2026 23:33:20 GMT
1820593
508231
765
17524

Music

Download

Comments

heoebu
￴￴￴ ￴ ￴ ￴ ￴ ￴ ￴ ￴￴ ￴ ￴ ￴￴ ￴ :
ela fez progressiva?? 😭😭
2026-07-08 00:04:26
2900
glienke1
lilice_com_maravilhas⚡️💋 :
eu não consigo ouvir esse sou sem lembrar do "na flor da idaaaaaa ai que susto " kkkkk
2026-07-08 04:48:38
15616
ariellen.cristina0
Duda :
“Q susto bixaaa”
2026-07-08 20:46:08
3512
gnabnahc_34
gio.vanna :
eu n consigo escutar essa música sem o grito
2026-07-08 13:49:06
1716
t.menezeszz
🇮🇹 :
A mãe dela sendo a mais diva q o mt conhece
2026-07-08 04:54:36
487
ser.not.found0
🎀 :
adoro quando o tkt faz isso
2026-07-09 04:16:52
72
user4950271625526
Manu :
quando viralizar me chama
2026-07-07 23:36:05
156
jhullyluz2
Cris Luz 🏳️‍🌈 :
minha mãe "vivendo" mais q eu, eu tô igual obra da prefeitura kkk
2026-07-09 14:56:42
17
lice18832
Ali 💯 express :
eu achei que a mãe dela era a keira💔
2026-07-07 23:48:53
35
samara.pd
sami :
ela me lembrou alguém..
2026-07-08 15:33:16
82
wis3801
꧁✿ éaWis✿❤️‍🔥🥷🏾 :
a minha sendo assim!!!!
2026-07-08 13:41:19
6
_3vyf
Ellyn :
A minha mãe que me incentiva
2026-07-08 12:28:42
169
leniskurlis
leniskurlis :
eu esperando ela fazer "E eu tô na flor da iDAAde"
2026-07-08 01:06:32
11
To see more videos from user @becadobecoo, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ከ2010-15 ዓ.ም ከዲግሪ-PhD የተመረቁ የመውጫ ፈተና ካልወሰዱ ዶክመንታቸው ጥቅም አይኖረውም !! በቀድሞው ዲፕሎማ ወይም ከ12+2 ወይም ከ10+3 የተመረቁና ትክክለኛነቱ የተረጋገጠ የትምህርት ማስረጃ ኖሯቸው ነገር ግን የደረጃ ስድስት የብቃት ማዕቀፍ ሳይኖራቸው በመጀመሪያ ዲግሪ ተምረው የተመረቁ ተማሪዎችን የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጥ የሚያስችል መመሪያ ሊዘጋጅ ነው፡፡  ትምህርት ሚኒስቴር አስተያየት እንዲሰጥበት ይፋ ባደረገው የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫና የአቻ ግመታ መመሪያ ማሻሻያ ላይ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁና የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፉ ተማሪዎች የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑም ተጠቁሟል፡፡  እንዲሁም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ የሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ተማሪዎች ሚኒስትሩ በሚያወጣው የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው እንደሚሆነም አስፍሯል፡፡  ይህ ማሻሻያ መመሪያ የትምህርት ማስረጃ ሰነድ ማረጋገጫ ሂደቶችን በአስፈላጊነቱ አገልግሎት ለመስጠትና ለማሻሻል አስፈላጊ በመሆኑ የተዘጋጀ መሆኑንም ተገልጿል፡፡  የማሻሻያ መመሪያው በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስትና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተመረቁ ተማሪዎች ላይ የሚተገበር ነው፡፡  እንዲሁም በዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ ስድስት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፤ ወይም በዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ ስድስት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና የወሰዱትን ተመራቂዎች የሚያጠቃልል ነው፡፡
ከ2010-15 ዓ.ም ከዲግሪ-PhD የተመረቁ የመውጫ ፈተና ካልወሰዱ ዶክመንታቸው ጥቅም አይኖረውም !! በቀድሞው ዲፕሎማ ወይም ከ12+2 ወይም ከ10+3 የተመረቁና ትክክለኛነቱ የተረጋገጠ የትምህርት ማስረጃ ኖሯቸው ነገር ግን የደረጃ ስድስት የብቃት ማዕቀፍ ሳይኖራቸው በመጀመሪያ ዲግሪ ተምረው የተመረቁ ተማሪዎችን የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጥ የሚያስችል መመሪያ ሊዘጋጅ ነው፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር አስተያየት እንዲሰጥበት ይፋ ባደረገው የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫና የአቻ ግመታ መመሪያ ማሻሻያ ላይ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁና የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፉ ተማሪዎች የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑም ተጠቁሟል፡፡ እንዲሁም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ የሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም የሦስተኛ ዲግሪ የያዙ ተማሪዎች ሚኒስትሩ በሚያወጣው የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው እንደሚሆነም አስፍሯል፡፡ ይህ ማሻሻያ መመሪያ የትምህርት ማስረጃ ሰነድ ማረጋገጫ ሂደቶችን በአስፈላጊነቱ አገልግሎት ለመስጠትና ለማሻሻል አስፈላጊ በመሆኑ የተዘጋጀ መሆኑንም ተገልጿል፡፡ የማሻሻያ መመሪያው በኢትዮጵያ ውስጥ በሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የመንግስትና የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተመረቁ ተማሪዎች ላይ የሚተገበር ነው፡፡ እንዲሁም በዲግሪ መግቢያ መስፈርት የተቀመጠውን የደረጃ ስድስት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ሳይወስዱ ዲግሪ ተምረው የተመረቁትን፤ ወይም በዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የደረጃ ስድስት የብቃት ማረጋገጫ ፈተና የወሰዱትን ተመራቂዎች የሚያጠቃልል ነው፡፡

About