@_pyycutewa.14th9_: Đà Lạt 2026❤️#pyy #xuhuong #đàlạt

kthuy 🦥
kthuy 🦥
Open In TikTok:
Region: VN
Sunday 12 July 2026 05:06:37 GMT
527
22
7
4

Music

Download

Comments

ngph.innnhi
yen nhi :
quà quà quàa
2026-07-12 13:09:24
1
nomoneynoshoppe
psicvx :
b oi chữ đà lạt ở đâu v ạ
2026-07-12 09:47:01
1
To see more videos from user @_pyycutewa.14th9_, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

እኔም እኔ ሆኘ ፡ ጦቢያ ተወልጀ ፤ የጦቢያ ዕጣ ሆኖ ፡ ሁሉን ማለት በጀ ፤ ከትናንት እስከ አሁን ፡ ምናልባትም ነገ ፤ ሀቁ እንደዚህ ቢሆን ፡ ሕዝብን ያልታደገ ፤ ጦቢያ ስትወለድ ፡ ኢትዮጵያዊ ሆነህ ፤ ከሞት የመረረ ፡ አንድ ዕዳ አለብህ ፤ ኃላፊነት ይዞህ ፡ ሀገር ወገን ስትመርጥ ፤ ክፉ አገዛዝን ፡ ልትታገል በዓመጥ ፤ አንተን የሚከተል ፡ አሳር መከራ አለ ፤ ተስፋህን የሚቆርጥ ፡ ከሾተል የሳለ ።  ምን አገባኝ ብለህ ፡ ለራሴ ልሁን ካልክ ፤ ሕሊናህን መሸጥ ፡ መጣላትም ከአምላክ ፤ ግድ ይሆንብሃል ፡ የሕይዎት ዘመን ፍርድ ፤ እስክትባል ሞተ ፡ መቃብር እስክትወርድ ።  እናማ! ፡ እናማ ሀገሬ ፤ በምድር ብቻ ሳይሆን ፡ የሰማዩም ክብሬ ፤ በነፍስ የምወርስሽ ፡ የጽድቅ ዐፅመ ርስቴ ፤ ከአምላክ የታደልኩሽ ፡ ስጦታ መክሊቴ ፤ ያንች በመሆኔ ፡ ለአምላክ አኮቴቴ ፤ የሥጋና የነፍስ ፡ ኑሮየ ሕይዎቴ ፤ የቅዱሳን ዓሥራት ፡ የድል አክሊላቸው ፤ የሚጋደሉላት ፡ በነፍስ በሥጋቸው ፤ የጀግና መከራ ፡ የእነ ቴዎድሮስ ፍዳ ፤ ቁም ስቅል ፈተና ፡ ደንታቢስ ባለ ዕዳ ፤ የእሾህ አሜኬሎች ፡ የቅጥረኞች ምንዳ ፤ ለሆኑባት ጠላት ፡ ለሆኑባት ባንዳ ።  እናም ለዚህ ነበር ፡ በከንቱ የቀረሁት ፤ ሀገር ላንችው ስል ነው ፡ ያላልኩ ጎጆና ሚስት ፤ ሀገርና ሃይማኖት ፡ ከእናት አባት ጋር ፤ እናም ለራስ ሕይዎት ፡ ማሰብ ብሎ ነገር ፤ ከቶ አይታሰብም ፡ መምረጥ ግድ ይሆናል ፤ ከሀገርና ሃይማኖት ፡ ከራስ ከወላጅ መሀል ።  እንዴት እንደሁ ሳላውቅ ፡ መቸ እንደመረጥኩኝ ፤ መቸ አወዳድሬ ፡ መቸ እንደወሰንኩኝ ፤ ለካ እምነት ሀገሬን ፡ መርጫቸው ኖሯል ፤ ቀን ላወጣላቸው ፡ ላበቃቸው ለድል ፤ ወላጅና እራሴን ፡ ጨርሶ እረስቸ ፤ ሀገር ብየ ቀረሁ ፡ ቢጤዎች አጥቸ ፤ እምነት ብየ ቀረሁ ፡ በመንጋው ተትቸ ፤ ውድ እናት አባቴን ፡ ሳላውቅ እረድቸ ።  ምን ነበረ ቢቻል ፡ ሀገርን ወላጅን ፤ እኔ እራሴን እና ፡ አንዲት ሃይማኖትን ፤ እኩል መውደድ ቢቻል ፡ እኩልም ማገልገል ? መምረጥ ግድ ባይሆን ፡ አንድ ወዶ አንድ መጣል ፤ ሀገሬን እምነቴን ፡ ሲባል ጫር በአገዛዝ ፤ ምን ነበረ ባይኖር ፡ ቢቻል ሁሉን መያዝ ።  የእኔ የሞት ሞቴ ፡ ኪሳራ ወዮታ ፤ ሳላይ ከቀረሁ ነው ፡ ሀገሬ ተነሥታ ፤ ሳላይ ከቀረሁ ነው ፡ ሕዝቧ እንባው ታብሶ ፤ ቤተክርስቲያን ላይም ፡ እሾሁ ተነቅሶ ።  ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው  ሐምሌ 4, 2016ዓ.ም. አዲስ አበባ #ethiopian_tik_tok #tiktokviral #orthodox #tewahdo #amharatiktok💚💛❤️
እኔም እኔ ሆኘ ፡ ጦቢያ ተወልጀ ፤ የጦቢያ ዕጣ ሆኖ ፡ ሁሉን ማለት በጀ ፤ ከትናንት እስከ አሁን ፡ ምናልባትም ነገ ፤ ሀቁ እንደዚህ ቢሆን ፡ ሕዝብን ያልታደገ ፤ ጦቢያ ስትወለድ ፡ ኢትዮጵያዊ ሆነህ ፤ ከሞት የመረረ ፡ አንድ ዕዳ አለብህ ፤ ኃላፊነት ይዞህ ፡ ሀገር ወገን ስትመርጥ ፤ ክፉ አገዛዝን ፡ ልትታገል በዓመጥ ፤ አንተን የሚከተል ፡ አሳር መከራ አለ ፤ ተስፋህን የሚቆርጥ ፡ ከሾተል የሳለ ። ምን አገባኝ ብለህ ፡ ለራሴ ልሁን ካልክ ፤ ሕሊናህን መሸጥ ፡ መጣላትም ከአምላክ ፤ ግድ ይሆንብሃል ፡ የሕይዎት ዘመን ፍርድ ፤ እስክትባል ሞተ ፡ መቃብር እስክትወርድ ። እናማ! ፡ እናማ ሀገሬ ፤ በምድር ብቻ ሳይሆን ፡ የሰማዩም ክብሬ ፤ በነፍስ የምወርስሽ ፡ የጽድቅ ዐፅመ ርስቴ ፤ ከአምላክ የታደልኩሽ ፡ ስጦታ መክሊቴ ፤ ያንች በመሆኔ ፡ ለአምላክ አኮቴቴ ፤ የሥጋና የነፍስ ፡ ኑሮየ ሕይዎቴ ፤ የቅዱሳን ዓሥራት ፡ የድል አክሊላቸው ፤ የሚጋደሉላት ፡ በነፍስ በሥጋቸው ፤ የጀግና መከራ ፡ የእነ ቴዎድሮስ ፍዳ ፤ ቁም ስቅል ፈተና ፡ ደንታቢስ ባለ ዕዳ ፤ የእሾህ አሜኬሎች ፡ የቅጥረኞች ምንዳ ፤ ለሆኑባት ጠላት ፡ ለሆኑባት ባንዳ ። እናም ለዚህ ነበር ፡ በከንቱ የቀረሁት ፤ ሀገር ላንችው ስል ነው ፡ ያላልኩ ጎጆና ሚስት ፤ ሀገርና ሃይማኖት ፡ ከእናት አባት ጋር ፤ እናም ለራስ ሕይዎት ፡ ማሰብ ብሎ ነገር ፤ ከቶ አይታሰብም ፡ መምረጥ ግድ ይሆናል ፤ ከሀገርና ሃይማኖት ፡ ከራስ ከወላጅ መሀል ። እንዴት እንደሁ ሳላውቅ ፡ መቸ እንደመረጥኩኝ ፤ መቸ አወዳድሬ ፡ መቸ እንደወሰንኩኝ ፤ ለካ እምነት ሀገሬን ፡ መርጫቸው ኖሯል ፤ ቀን ላወጣላቸው ፡ ላበቃቸው ለድል ፤ ወላጅና እራሴን ፡ ጨርሶ እረስቸ ፤ ሀገር ብየ ቀረሁ ፡ ቢጤዎች አጥቸ ፤ እምነት ብየ ቀረሁ ፡ በመንጋው ተትቸ ፤ ውድ እናት አባቴን ፡ ሳላውቅ እረድቸ ። ምን ነበረ ቢቻል ፡ ሀገርን ወላጅን ፤ እኔ እራሴን እና ፡ አንዲት ሃይማኖትን ፤ እኩል መውደድ ቢቻል ፡ እኩልም ማገልገል ? መምረጥ ግድ ባይሆን ፡ አንድ ወዶ አንድ መጣል ፤ ሀገሬን እምነቴን ፡ ሲባል ጫር በአገዛዝ ፤ ምን ነበረ ባይኖር ፡ ቢቻል ሁሉን መያዝ ። የእኔ የሞት ሞቴ ፡ ኪሳራ ወዮታ ፤ ሳላይ ከቀረሁ ነው ፡ ሀገሬ ተነሥታ ፤ ሳላይ ከቀረሁ ነው ፡ ሕዝቧ እንባው ታብሶ ፤ ቤተክርስቲያን ላይም ፡ እሾሁ ተነቅሶ ። ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው ሐምሌ 4, 2016ዓ.ም. አዲስ አበባ #ethiopian_tik_tok #tiktokviral #orthodox #tewahdo #amharatiktok💚💛❤️

About