@typshanaz: En till från gårdagen🤗

Shanaz💗
Shanaz💗
Open In TikTok:
Region: SE
Saturday 01 August 2026 10:35:05 GMT
807
113
1
0

Music

Download

Comments

jacob_lind
JacobLind_XXXL :
Vackra du 😉😉❤️
2026-08-01 14:39:06
0
To see more videos from user @typshanaz, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የመንገድ ግብር ሊጣል ነው‼ በመንግስት በተገነቡ መንገዶች ላይ በሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች አዲስ አመታዊ ግብር ሊጣልባቸው መሆኑ ተገለጸ። ይህ ግብር ከመደበኛው የተሽከርካሪ አመታዊ ምርመራ ቦሎ ጋር ተያይዞ የሚከፈል ሲሆን፣ አጣጣሉ እንደ ተሽከርካሪዎቹ ዓይነት እና እንደሚያመነጩት የካርቦን ጭስ መጠን ሊለያይ እንደሚችል ተመልክቷል። ​በዚህ መሰረት ብዙ ጭስ የሚያወጡ ቆዩ ተሽከርካሪዎች ከፍተኛ ግብር ሲከፍሉ፣ አዳዲሶቹ ደግሞ ዝቅተኛ ግብር እንዲከፍሉ ይደረጋል ተብሏል። ​በተለያዩ ሀገራት የተለመደ ነው የተባለው ይህ አሰራር፣ መንግስት ለመንገድ ጥገና የሚሆን ተጨማሪ ገቢ እንዲያገኝ እና የአካባቢው መስተዳድሮች የልማት በጀታቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳል ተብሏል። ​የታክስ ፕሮፖዛሉ በአሁን ወቅት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ተዘጋጅቶ ለምክር ቤቱ ለመቅረብ ዝግጅት እየተደረገበት የሚገኝ ሲሆን፣ ከዚህ ግብር የሚገኘው ገቢ ከአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት 0.2 በመቶ ድርሻ ይኖረዋል ተብሎ ይገመታል። #breakingnews #WasuMohammed #tiktok #foryoupage #foryou
የመንገድ ግብር ሊጣል ነው‼ በመንግስት በተገነቡ መንገዶች ላይ በሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች አዲስ አመታዊ ግብር ሊጣልባቸው መሆኑ ተገለጸ። ይህ ግብር ከመደበኛው የተሽከርካሪ አመታዊ ምርመራ ቦሎ ጋር ተያይዞ የሚከፈል ሲሆን፣ አጣጣሉ እንደ ተሽከርካሪዎቹ ዓይነት እና እንደሚያመነጩት የካርቦን ጭስ መጠን ሊለያይ እንደሚችል ተመልክቷል። ​በዚህ መሰረት ብዙ ጭስ የሚያወጡ ቆዩ ተሽከርካሪዎች ከፍተኛ ግብር ሲከፍሉ፣ አዳዲሶቹ ደግሞ ዝቅተኛ ግብር እንዲከፍሉ ይደረጋል ተብሏል። ​በተለያዩ ሀገራት የተለመደ ነው የተባለው ይህ አሰራር፣ መንግስት ለመንገድ ጥገና የሚሆን ተጨማሪ ገቢ እንዲያገኝ እና የአካባቢው መስተዳድሮች የልማት በጀታቸውን እንዲያሳድጉ ይረዳል ተብሏል። ​የታክስ ፕሮፖዛሉ በአሁን ወቅት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ተዘጋጅቶ ለምክር ቤቱ ለመቅረብ ዝግጅት እየተደረገበት የሚገኝ ሲሆን፣ ከዚህ ግብር የሚገኘው ገቢ ከአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት 0.2 በመቶ ድርሻ ይኖረዋል ተብሎ ይገመታል። #breakingnews #WasuMohammed #tiktok #foryoupage #foryou

About