@au_c4rnage: Did I ever tell you the definition of insanity? #farcry3 #CapCut #vaasmontenegroedit #farcry #farcryedit

CARNAGE
CARNAGE
Open In TikTok:
Region: GB
Sunday 02 August 2026 19:51:17 GMT
78525
8691
46
885

Music

Download

Comments

_qzlzz
Mine :
He reminds me of someone
2026-08-21 17:57:26
39
dmitropokoyo1337
bm6fun :
русская озвучка лучше
2026-08-03 12:27:27
99
xvmoq
o :
My favorite ps3 game
2026-08-20 05:18:27
9
josepggx22k
Joey rice :
2026-08-09 17:34:00
17
allhailsatan06
Johan liebert :
and he's still alive to this day btw
2026-08-30 16:24:43
1
k1a2y5o_zmt
T0rn1X :
почему у Васа в ориг озвучке голос 17 летнего подростка хриплого
2026-08-27 13:23:30
2
new_salen
Salo :
Константин Карасик ❤️
2026-08-15 11:16:23
3
prretzel3
владика :
здравствуйте
2026-08-15 10:26:09
2
elcahpoguzman6
elcahpoguzman6 :
Makarow 👑
2026-08-25 05:30:40
0
makhmutov14
ᴍᴀᴋʜᴍᴜᴛᴏᴠ :
Кого блядь ты выберешь
2026-09-05 07:23:27
0
ivan_buzin
Иван :
@Fakor2k
2026-08-22 15:57:45
0
To see more videos from user @au_c4rnage, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ኦሆባሊት ማርያም በምስራቅ ጎጃም ዞን ጎዛምን ወረዳ ከሚገኙ ታሪካዊ ቦታዎች መካከል ኦሆባሊት ማርያም ገዳም አንዷ ናት ። ገዳሟ በጎዛምን ወረዳ ጭምት  ቀበሌ ልዩ ስሙ ጅበላ ሙተራ አምባ ትገኛለች።  ‎ ለእይታ ማራኪ ፣ ወብ እና ታሪካዊ በሆነው  ጅበላ ሙተራ ተራራማ ቦታ አካባቢ የምትገኘው የምስካበ ቅዱሳን ጅበላ ኦሆበሀሊት ማርያም  የተመሠረተችበትን ጊዜ  በትክክል በጽሑፍ የተደገፈ መዛግብት ማግኘት ባይቻልም  እጅግ እድሜ ጠገብ፣ ከጥንታዊ መንፈሳዊ መካናት መካከል የምትመደብ መሆኗን የአካባቢው አበው መነኮሳት እና ታሪክ  አዋቂ  የአካባቢው አባቶች  ይናገራሉ። ጅበላ ሙተራ በአካባቢው ከሚገኘው መልክዓ ምድር ከፍተኛው ቦታ ሲሆን ዙሪያውን በገደል የተከበበና አንድ ብቻ መግቢያ በር አለው ። የምስካበ ቅዱሳን ጅበላ ኦሆበሀሊት ማርያም በአፈ ታሪክ ደረጃ ግማደ መስቀሉ ግሸን ደርበ ከርቤ ከመቀመጡ በፊት ቀድሞ ወደ ኦሆባሊት ማርያም ገዳም እንደመጣ ይነገራል። 'ኦሆባሊት' ማለት ቃሉ የግዕዝ ሲሆን የአማረኛ ትርጓሜውም
ኦሆባሊት ማርያም በምስራቅ ጎጃም ዞን ጎዛምን ወረዳ ከሚገኙ ታሪካዊ ቦታዎች መካከል ኦሆባሊት ማርያም ገዳም አንዷ ናት ። ገዳሟ በጎዛምን ወረዳ ጭምት ቀበሌ ልዩ ስሙ ጅበላ ሙተራ አምባ ትገኛለች። ‎ ለእይታ ማራኪ ፣ ወብ እና ታሪካዊ በሆነው ጅበላ ሙተራ ተራራማ ቦታ አካባቢ የምትገኘው የምስካበ ቅዱሳን ጅበላ ኦሆበሀሊት ማርያም የተመሠረተችበትን ጊዜ በትክክል በጽሑፍ የተደገፈ መዛግብት ማግኘት ባይቻልም እጅግ እድሜ ጠገብ፣ ከጥንታዊ መንፈሳዊ መካናት መካከል የምትመደብ መሆኗን የአካባቢው አበው መነኮሳት እና ታሪክ አዋቂ የአካባቢው አባቶች ይናገራሉ። ጅበላ ሙተራ በአካባቢው ከሚገኘው መልክዓ ምድር ከፍተኛው ቦታ ሲሆን ዙሪያውን በገደል የተከበበና አንድ ብቻ መግቢያ በር አለው ። የምስካበ ቅዱሳን ጅበላ ኦሆበሀሊት ማርያም በአፈ ታሪክ ደረጃ ግማደ መስቀሉ ግሸን ደርበ ከርቤ ከመቀመጡ በፊት ቀድሞ ወደ ኦሆባሊት ማርያም ገዳም እንደመጣ ይነገራል። 'ኦሆባሊት' ማለት ቃሉ የግዕዝ ሲሆን የአማረኛ ትርጓሜውም " እሽ ባይዋ እሽ በይኝ" ማለት እንደሆነ ሊቃውንት ይናገራሉ።። "ኦሆባሊት" (ወይም በሰፊው አጠራር "ኦሆበሀሊት") የሚለው ስያሜ ከጥንታዊ መጻሕፍት እና ከመጽሐፍ ቅዱሳዊ አገላለጾች ጋር ቁርኝት ያለው ሲሆን፣ አካባቢው በታሪክ አበው የጸለዩበት፣ መንፈሳዊ አገልግሎቶች ሲከናወኑበት የቆዩበት እና ጥንታዊ ቅርሶች የሚገኙበት ውብ ቦታ ነው። 'ኦሆባሊት ማርያም' የምስካበ ቅዱሳን ጅበላ ኦሆበሀሊት ማርያም» በመባል ይታወቃል። "ምስካበ ቅዱሳን" ማለት ቅዱሳን ያረፉበት፣ የጸለዩበት ወይም መኖሪያቸው የነበረ ቦታ መሆኑን ሊቃውንት አባቶች ይናገራሉ። የኦሆባሊት ማርያም ዓመታዊ የንግስ በዓል በየዓመቱ መስከረም 10 ይከበራል ። በበዓሉ ላይ በርካታ ምዕመናን ወደ ቦታው በማቅናት በመንፈሳዊ በዓሉ ላይ ይታደማሉ።

About