@flat_pancakes191: FukuWare 😇 #fyp #viral #umamusumeprettyderby

Pancakes
Pancakes
Open In TikTok:
Region: LT
Wednesday 05 August 2026 22:24:20 GMT
21050
7080
109
1418

Music

Download

Comments

huysudah
desire :
can I have the gif u used before drum patt
2026-08-06 05:58:17
11
spotspottedspotter
spotter :
holy peak pancakes
2026-08-05 22:27:06
34
nautilusbutbetter
Nautilusouls :
Go little Fuku. We believe in you
2026-08-05 22:38:29
12
masyunya_maid
sansan :
N MOOVE
2026-08-06 06:02:47
0
radcat64
Radcat64 :
ITS SO GOOD!!!!!! YOU COOKED!!!
2026-08-06 08:39:08
0
snowekpl
Snowluś :
great content like always bro
2026-08-05 22:53:03
0
lemurriso
lemurriso :
I LOVE MATIKANEFUKUKITARU
2026-08-05 22:54:05
4
thebandit20011
TheBandit :
peak
2026-08-05 22:33:13
6
star34w1
Tuna Salad :
im so late yo
2026-08-06 04:03:03
2
watamoonish
WrongMoon :
this is so awesome please make more
2026-08-06 01:33:31
4
kevlpz0310
KevLpz :
esas referencias al besto juego de wario
2026-08-06 00:44:12
4
To see more videos from user @flat_pancakes191, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#እንኳን_ለፍልሰታ_ጾም_በሰላም_አደረሳችሁ_አደረሰን ።  ፍልሰታ የሚለው ቃል ፈለሰ ከሚለዉ የግእዝ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም መለየት ፣ ማረግ ፣ ወደላይ መዉጣት ፣ ከአንድ ቦታ ወደሌላ ቦታ መሄድ ማለት ነዉ ።  ፆመ ፍልሰታም የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ስገዋ ከመቃብር መለየትና ማረግን ተመልክቶ የሚፆም የአመቱ የመጨረሻ የአዋጅ ፆም ነዉ ። እመቤታችን ካረፈች ቡኃላ ሀዋርያት ሊቀብሯት ወደ ጌቴሰማኒ ሲሄዱ አይሁድ እርሷም እንደ ልጇ ተነስታ አረገች እያሉ ሊያዉኩን ነዉ በማለት ስጋዋ እንዲቃጠል አዙዙ ። ይሄን ገዜ መላእክት ስጋዋን ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር በገነት ከእፀ ህይወት ስር ወስደዉ አስቀመጡ ። ስጋዋ ያለበትን ወንጌላዊ ቅዱስ ዮሐንስ አይቶ ቀሪዎቹ ቅዱሳን ሀዋርያት ባለማየታቸዉ ከነሐሴ 1-16 ቀን ከፆሙ ቡኃላ ስጋዋን ከጌታ ተቀብለዉ በጌቴሰማኒ ቀበሩ ። በተቀበረችም በ3ኛዉም ቀን እንደ ልጆ ተነስታ ስታርግ ሀዋርያዉ ቅዱስ ቶማስ ከስብከተ ወንጌሉ ሲመለስ አገኛት ያን ጊዜ ትንሳኤዋን ያየ መሆኑን ነግራዉ ሰበኗን ለምልክትነት ሰጠችዉ ። የትንሳኤዋን ነገር ሳያዩ ቅዱስ ቶማስ ብቻ በማየቱ መንፈሳዊ ቅናት የተሰማቸዉ ሀዋርያት በአመቱ ከነሐሴ 1-16 ቀን ማረጓን ያዩ ዘንድ ፆሙ ጌታም ሀሳባቸዉን ፈፀመላቸዉ ። እኛም ይህን የሐዋርያት ፆም ምሳሌ አድርገን የእመቤታችን እረፍት ፣ ትንሳኤና እርገቷን በማሰብ ሁልጊዜ በየአመቱ ከነሐሴ 1-16 እንፆማለን ። የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳን ሀዋርያት ፀጋና በረከት ይደርብን አሜን ።
#እንኳን_ለፍልሰታ_ጾም_በሰላም_አደረሳችሁ_አደረሰን ። ፍልሰታ የሚለው ቃል ፈለሰ ከሚለዉ የግእዝ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም መለየት ፣ ማረግ ፣ ወደላይ መዉጣት ፣ ከአንድ ቦታ ወደሌላ ቦታ መሄድ ማለት ነዉ ። ፆመ ፍልሰታም የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ስገዋ ከመቃብር መለየትና ማረግን ተመልክቶ የሚፆም የአመቱ የመጨረሻ የአዋጅ ፆም ነዉ ። እመቤታችን ካረፈች ቡኃላ ሀዋርያት ሊቀብሯት ወደ ጌቴሰማኒ ሲሄዱ አይሁድ እርሷም እንደ ልጇ ተነስታ አረገች እያሉ ሊያዉኩን ነዉ በማለት ስጋዋ እንዲቃጠል አዙዙ ። ይሄን ገዜ መላእክት ስጋዋን ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር በገነት ከእፀ ህይወት ስር ወስደዉ አስቀመጡ ። ስጋዋ ያለበትን ወንጌላዊ ቅዱስ ዮሐንስ አይቶ ቀሪዎቹ ቅዱሳን ሀዋርያት ባለማየታቸዉ ከነሐሴ 1-16 ቀን ከፆሙ ቡኃላ ስጋዋን ከጌታ ተቀብለዉ በጌቴሰማኒ ቀበሩ ። በተቀበረችም በ3ኛዉም ቀን እንደ ልጆ ተነስታ ስታርግ ሀዋርያዉ ቅዱስ ቶማስ ከስብከተ ወንጌሉ ሲመለስ አገኛት ያን ጊዜ ትንሳኤዋን ያየ መሆኑን ነግራዉ ሰበኗን ለምልክትነት ሰጠችዉ ። የትንሳኤዋን ነገር ሳያዩ ቅዱስ ቶማስ ብቻ በማየቱ መንፈሳዊ ቅናት የተሰማቸዉ ሀዋርያት በአመቱ ከነሐሴ 1-16 ቀን ማረጓን ያዩ ዘንድ ፆሙ ጌታም ሀሳባቸዉን ፈፀመላቸዉ ። እኛም ይህን የሐዋርያት ፆም ምሳሌ አድርገን የእመቤታችን እረፍት ፣ ትንሳኤና እርገቷን በማሰብ ሁልጊዜ በየአመቱ ከነሐሴ 1-16 እንፆማለን ። የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳን ሀዋርያት ፀጋና በረከት ይደርብን አሜን ።

About