Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
API
Home
How To Use
Language
English
عربي
Tiếng Việt
русский
français
español
日本語
한글
Deutsch
हिन्दी
简体中文
繁體中文
Home
Detail
@mi_ne753: Rain suits her🌧️❤️#foryoupage #fyp
عبدالرحمن گجر💸
Open In TikTok:
Region: PK
Tuesday 18 August 2026 12:40:01 GMT
54404
18497
6
93
Music
Download
No Watermark .mp4 (
0.77MB
)
No Watermark(HD) .mp4 (
1.17MB
)
Watermark .mp4 (
1.55MB
)
Music .mp3
Comments
أحمد كياني🍁 :
2026-08-19 08:55:11
2
Muhammad Ahmed :
mashallah
2026-08-18 13:26:15
2
HASSAN RAZZAQ WATTU :
🥰
2026-08-19 08:52:00
2
👾 اسد گجر☠️ :
🔥
2026-08-19 00:45:18
2
Zia Sher :
👍👍👍
2026-08-18 13:11:33
2
SARDAR :
🥰🥰🥰
2026-08-19 13:30:09
0
To see more videos from user @mi_ne753, please go to the Tikwm homepage.
Other Videos
"መለስ" ሆይ እስቲ ጉዳችንን ስማን ልንገርህ እኛን አትጠይቀኝ በቁም ሞተናል እስቲ ትንሽ ላጫውትህ ግን አደራ እንዳትጨነቅ አሁን ከዚህ በታች የምትሰማው ሁሉ ኑሯችን ነው እንዳትደነግጥ! .**** አንተ ከሄድክበት ዓለም ሆኖ የልጆችን የልብ ምት መስማት ቢቻል ኖሮ፣ ይሄኔ የዚህች ምድር ጩኸትና የጦቢያ የልጆቿ የደከመ ትንፋሽ እረፍት ይነሳህ ነበር። እነሆ ዛሬ አንተ ከዚህች ምድር ከተለየኸን ሙሉ ዐሥራ አራት ዓመታት ተቆጠሩ። .**** ጊዜው እንዴት ይሮጣል? ግን ለአንተ ዓመታቱ ቢሮጡም፣ ለእኛ ግን እያንዳንዱ ቀን እንደ ሺህ ዓመት የከበደ፣ በፈተና እና በብቸኝነት የተሞላ ረጅም ጉዞ ነበር። ልክ አባቱን በድንገት ሳያስብ እንደተነጠቀና ሜዳ ላይ እንደቀረ ምስኪን ልጅ የገባንበትን አውሎ ንፋስና የገጠመንን የሕይወት ውጣ ውረድ ብታየው፣ ልብህ በሐዘን ይሰበር ነበር። እንኳንም አያለህን! .**** አባታችን መለስ ሆይ አንተ እኮ ለእኛ መሪ ብቻ አልነበርክም፤ የሀገሪቱ የቤቱ ዋልታ፣ የአዕምሮው ማዕበል፣ በማዕበል የተናወጠችውን መርከብ ወደ ወደብ የምታሻግር ብልህ መሪ ነበርክ። ደግሞም አሻግረሀን ብዙ አሳይተህን ነበር እኔም ሌላውም ስራህም ህያው ምስክር ነን! .**** ዓለም ያደነቀው አንደበተ ርቱዕነትህ፣ በዓለም መድረኮች ላይ እንደ ሻማ የምታበራው ጥልቅ ዕውቀትህ፣ ማንኛውንም ውስብስብ ችግር በአንድ ፅንሰ ሐሳብ ፈትተህ የምታስቀምጥበት ያ ድንቅ ብቃትህ ዛሬ እንዴት እንደናፈቀን ብታውቅ! ምኞቴ ነበር። .***** በዓለም ዙሪያ ያሉ ኃያላን አንተ ስትናገር ጆሮ ሰጥተው በመፍዘዝ የሚያዳምጡበት፣ የአፍሪካን ክብር በጫንቃህ ተሸክመህ ድምፅ የሌላቸውን ድምፅ የሆንክበት ያ ታላቅ ግርማ ሞገስህ የት ደረሰ? ብዪ ለመጠየቅ አስብ እና ለካስ እረፍት ላይ ነህ ብዪ ሳስብ ላለማስጨነቅ ዝም እላለሁ። .**** መለስ ሆይ አንተ ትተኸን ከሄድክ በኋላ… .**** እየውልህ አባቴ፤ አንተ ከሄድክ በኋላ እኛ ስንት ጦርነት፣ ስንት ስቃይ፣ ስንት በደል አሳለፍን መሰለህ? አንተ የገነባኸው የአንድነት ድልድይ ሲናድ፣ ወንድም በወንድሙ ላይ ሲነሳ፣ እናቶች የልጆቻቸውን አስከሬን ማቀፍ የዕለት ተዕለት ኑሯቸው ሲሆን በአይናችን አየን። .**** ትናንት በልማትና በዕድገት እናሸንፋለን ያልከን ድህነት ዛሬ መልኩን ቀይሮ መጣ፤ የሰው ልጅ ሕይወት እንደ ቅጠል ረገፈ። ወጣቶች ልክ እንደ ደርግ ዘመን በፍርሀት ድባብ ተከበዋል ዛሬ አንድ ወጣት ከኑሮ ውድነቱ ባሻገር እታፈስ ይሆን? የሚለው ስጋት እረፍት ነስቶታል! .**** የወጣቱ ተስፋ አልባነት ያስፈራል ያ ለነገው ተስፋ ታጭቶ የነበረው ወጣት ዛሬ ፊቱ በባዶነት ተሞልቷል። ሥራ አጥነቱ፣ የነገው ፍርሃትና የህልም አልባነቱ ገደል ውስጥ ከቶታል፤ ሀገሩን ጥሎ በየበረሃውና በየባሕሩ ለመሰደድ ይማስናል። .***** የኑሮው አላነሳብህም! ብዪ ነበር ግን አልቻልኩም! ዛሬ በየቤቱ ያለው የኑሮ ውድነት ቃላት አይገልጹትም። አንድ አባት ለልጆቹ የዕለት እንጀራ ማቅረብ አቅቶት አንገቱን ደፍቶ ሲያለቅስ ማየት የተለመደ ሆኗል። የድሃው ዕሮሮ ጣሪያ ሰማይ ነክቷል፤ የሕዝቡ ትዕግሥት ተሟጧል። .***** ዛሬ ህዝቡ በቤት ኪራይ ተማሯል አንዳንዱ ልጆቹን በትኖ ጎዳና ወጥቷል። አንዳንዶች የማያውቁት ሰፈር ሄደው ለምነው ሲመሽ ወደ ሰፈራቸው ይመለሳሉ። እንዲህ የምልህ ስራ ያላቸው የመንግስት መስሪያቤት የሚሰሩ ናቸው ከስራ በኋላ የማያውቁት ሰፈር ሄደው የሚለምኑት። .***** ይቺን ልጨምርልህ ደግሞ የማኅበራዊና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን ተደረማምሰዋል ቅጥ አጥተዋል ፡ አንተ አጥብቀህ የምትጠብቀው የሕዝቦች መከባበር፣ ያ የዘመናት አብሮነት እና የሃይማኖቶች መቻቻል ፈተና ላይ ወድቋል። በደምና በአጥንት የተገነባው ማኅበራዊ ማሰሪያችን ሲላላ፣ “አባት አልባ ሆንን” እያልን በየማዕዘኑ ህዝቡ ያነባል። .***** ስለ ፊንፊኔ ትንሽ ልንገርህ እና ልጨርስ ዛሬ አዲስ አበባን ብታያት በመንገዶቿና በሕንፃዎቿ ብልጭልጭ ነገሮች ተሞልታለች። የማነች የሚለው ጥያቄ እንዳለ ሆኖ ማለት ነው። መብራቶቹ ይበራሉ፣ አዳዲስ አስፋልቶች ተነጥፈዋል፤ ግን ያ አንተ ትፈራው የነበረው እውነት ዛሬ ገሃድ ሆኖ ቁጭ ብሏል።“ውበቱና ብልጭልጩ ቢበዛም፣ ሰው በገዛ ሀገሩና በመንደሩ ባይተዋር ሆኗል!” .**** የአዲስ አበባ ሕዝብ በዚያ ብልጭልጭ ገፅታ ውስጥ ሆኖ ውስጡ ግን በስቃይና በዋይታ ይቃጠላል። የፈረሰው ቤቱ፣ የተነጠቀው ትውስታው፣ በአካባቢው ላይ ያለው የባለቤትነት ስሜት መጥፋት ልቡን አድምቶታል። .***** ውጫዊው ግርማ ሞገስ የውስጡን የደስታ ማጣት ሊደብቀው አልቻለም። ሰው በገዛ ሀገሩ እንደ እንግዳ፣ በገዛ አፈሩ ላይ እንደ ባይተዋር ሆኖ አንገቱን ደፍቶ ይራመዳል፤ ፈገግታው የይስሙላ፣ ውስጡ ግን በለቅሶ የታጨቀ ነው። .**** መለስ ሆይ ዛሬ እኮ እውነተኛ መካሪ፣ በማዕበል መሀል ኮምፓስ ሆኖ አቅጣጫ የሚያሳይ አርቆ አሳቢ መሪ አጥተናል። ያ የአንተ የተረጋጋ፣ ጥልቅና አሳማኝ አመክንዮ ዛሬ በፉከራና በውዥንብር በግርግር ተተክቷል። ልክ ድንገት ጨለማ ውስጥ የቀረ ልጅ “አባቴ የት ነህ?” ብሎ እንደሚጣራ ሁሉ፣ ዛሬም ይህች ሀገርና ልጆቿ ያንተን ጥልቅ ዕውቀት፣ ያንተን ቆራጥነት እና የዳበረ የመሪነት ስብዕናህን በብርቱ ይናፍቃሉ። .***** ዐሥራ አራት ዓመታት አለፉ በዚህ ጊዜም በአንተ መሞት የሚደሰቱ ጮቤ የሚገርጡ መኖራቸውን ሳልነግርህ አላልፍም ነገር ግን እኛ ወዳጆችህ አሁን ድረስ በልባችን የፈጠርከው ክፍተት አልተሞላም፤ ያንተ ባዶነት ዛሬም እንደ ትኩስ ቁስል ያማል። .**** ነፍስህ በሰላም ትረፍ አባታችን፤ ስምህና ያ ድንቅ አሻራህ በታሪክ ማኅደር ውስጥ ለዘላለም ሲነበብ ይኖራል! #ትግራይ_ንዘለኣለም_ትነብር🙏🇻🇳 #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #eirtrean_tiktok🇪🇷🇪🇷🇪🇷eirtrean #አማራዬ💚💛❤አማራዬ💚💛❤ #oromotiktok
#Nana -Nati...Jumma mubarak🤲🤲
giày , dép , … bị bẩn mà ngâm vô nước chà rửa lâu sợ bị bung keo mau hư , mọi dùng thử chai vệ sinh giày dép này nha oke lắm lun á 🫧#CleanTok #easycleaning #shoesclean #satisfying #beforeandafter
کیا آپ جانتے ہیں؟ جب شیطان آپ سے کوئی بڑا گناہ نہیں کروا پاتا تو وہ ہار نہیں مانتا، بلکہ ایک اور راستہ اختیار کرتا ہے… آپ کے ذہن پر حملہ۔ وہ آپ کے دل میں ایسے خیالات ڈالنا شروع کر دیتا ہے جو آہستہ آہستہ آپ کا سکون چھین لیتے ہیں۔ بے چینی، حد سے زیادہ سوچنا، ہر وقت مستقبل کی فکر، مایوسی، دل کا گھبرانا اور ایسے وسوسے جن کا کوئی انجام نہیں ہوتا۔ پھر ایک کے بعد ایک سوال آپ کے دل میں اترنے لگتا ہے… میرا رزق کہاں سے آئے گا؟ اگر میرے ساتھ کچھ برا ہو گیا تو؟ اگر میرا مستقبل ویسا نہ ہوا جیسا میں چاہتا ہوں تو؟ اگر میری دعائیں قبول نہ ہوئیں تو؟ اور پھر یہ سوال ختم نہیں ہوتے۔ ایک وسوسہ ختم ہوتا ہے تو دوسرا شروع ہو جاتا ہے۔ شیطان کا مقصد صرف یہ نہیں ہوتا کہ آپ پریشان رہیں، بلکہ اس کا اصل مقصد یہ ہوتا ہے کہ آپ کا یقین کمزور ہو جائے، آپ کا توکل ڈگمگا جائے، آپ کی دعائیں کم ہو جائیں، آپ کا دل قرآن سے دور ہو جائے اور آپ آہستہ آہستہ اپنے رب سے دور ہوتے چلے جائیں۔ اللہ تعالیٰ نے فرمایا: ﴿إِنَّمَا ذَٰلِكُمُ الشَّيْطَانُ يُخَوِّفُ أَوْلِيَاءَهُ﴾ "یہ شیطان ہی ہے جو اپنے ساتھیوں سے ڈراتا ہے۔" (آلِ عمران: 175) یاد رکھیں، ہر وہ خیال جو آپ کو اللہ سے دور کرے، ہر وہ خوف جو آپ کے توکل کو کمزور کرے، اور ہر وہ وسوسہ جو آپ کو مایوسی میں دھکیل دے، اسے اپنے دل میں گھر مت بنانے دیں۔ جب ایسے خیالات آئیں تو فوراً رک جائیں اور دل سے کہیں: آمَنْتُ بِاللّٰهِ، "میں اللہ پر ایمان لایا۔" پھر پڑھیں: أَعُوذُ بِاللّٰهِ مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ، "میں شیطانِ مردود سے اللہ کی پناہ مانگتا ہوں۔" وضو کریں، دو رکعت نفل ادا کریں، استغفار کریں اور اپنے رب سے بات کریں۔ کیونکہ شیطان چاہتا ہے کہ آپ سوچتے رہیں، لیکن اللہ چاہتا ہے کہ آپ اُسے پکاریں۔ یہ بھی یاد رکھیں کہ ہر پریشانی یا ہر ذہنی بیماری شیطان کی وجہ سے نہیں ہوتی۔ بعض اوقات اس کی طبی یا نفسیاتی وجوہات بھی ہوتی ہیں، اور ایسی صورت میں علاج کروانا بھی اللہ ہی کے دیے ہوئے اسباب اختیار کرنا ہے۔ اور آخر میں… اگر کبھی آپ کا دل بہت زیادہ گھبرا جائے تو ایک بات ضرور یاد رکھیں: شیطان آپ کے خیالات جانتا نہیں، وہ صرف انہیں اُبھارنے کی کوشش کرتا ہے۔ لیکن اللہ آپ کے دل کا ہر حال جانتا ہے۔ آپ کے ہر آنسو سے واقف ہے، آپ کی ہر خاموش دعا سنتا ہے اور آپ کے اُس درد کو بھی جانتا ہے جسے آپ کسی انسان کو کبھی بتا نہیں پاتے۔ اس لیے اپنے وسوسوں سے گفتگو بند کر دیں اور اپنے رب سے گفتگو شروع کر دیں۔ یقین رکھیں، جو دل اللہ سے جڑ جاتا ہے، شیطان اُس کا سکون چھیننے کی بہت کوشش کرتا ہے، مگر اللہ کا سہارا اس کے ہر وسوسے سے زیادہ مضبوط ہوتا ہے۔ #viral #foryoupage #taybiivibes #deenurdustories #islamic
#dmasiv #cukupsudah #HUTRI
About
Robot
API
Legal
Privacy Policy