@00968hanef: 💚💚അല്ലാഹുവേ ഞങ്ങൾ ചോദിക്കാൻ അർഹരല്ല.. 🤲🤲 #ഭക്തി #പ്രാർത്ഥന #💚🤲

💚മലപ്പുറം@കാരൻ💚
💚മലപ്പുറം@കാരൻ💚
Open In TikTok:
Region: OM
Sunday 30 August 2026 16:47:47 GMT
2348
225
6
16

Music

Download

Comments

966laila
laila :
2026-08-30 18:05:23
0
abuzayan39
أبو زيان :
آلَلَهّمً آمًيَنِ يَآربً آلَعٌآلَمًيَنِ
2026-08-30 18:23:58
0
nadrisha.koya
Nadrisha Koya :
ആമീൻ
2026-08-30 18:19:35
0
user2419919047248
user2419919047248 :
aameen
2026-08-30 18:19:40
0
shajipeeteeshajip
shajipeeteeshajip :
🥰🥰🥰
2026-08-30 16:52:29
0
abdhu009
user5236449365711 :
🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲
2026-08-30 19:41:16
1
To see more videos from user @00968hanef, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ሰበር ዜና የቋራ ኦሜድላ ክ/ጦር የአቋም መግለጫ  =-=-=-=-=-=-=-=-=-=-=-= ለአፋብን ፖሊት ቢሮ፣ ለመላዉ የአማራ ህዝብ፤ ለኢትዮጵያ ህዝብ እና በውጭ ለምትገኙ የትግሉ ደጋፊዎች የቋራ ኦሜድላ ክ/ጦር 3 ዓመት ሙሉ ለአንድነት ሲሰራ የቆየ እና ጠላትን እያንቀጠቀጠ አይቀጡ ቅጣት እየቀጣ ቆይቷል አሁንም በማሰልጠንና በማስታተቅ የቡድን እና ዘመናዊ መሳሪዎችን በመያዝ ከበፊቱ በተሻለ ቁመና የተሻለ ስራ ለመሰራት ዝግጅታችን የጨረስን ሲሆን ክ/ጦራችን ከአሁን በፊት የጎንደርን አንድነትን ለመስራት ብዙ ርቀት በመሄድ የቁስ እና የህይወት መስዋትነት የከፈለ ክ/ጦር ነዉ ::  ያም ሆኖ በተያለዩ ምክንያቶች የጎንደር አንድነት እቅፋት እየገጠመዉ ይገኛል። እኛም የቋራ ኦሜድላ ክ/ጦር አቋችን ማስቀመጥ እንፈልጋለን፡፡ አሁን የተሰራዉን የጎንደር አንድነት በተመለከተ  1. አካታች  ያልሆነ 2. ክስ ያለባቸውን ወይም ወንጀለኞችን ያካተተ 3. ነባር ታጋዮችን የገፋ  4. በእዉቀት፤ በአመለካከት፣ በክህሎት እና በጀብድ የሚታወቁትን በመተዉ ጓደኛ እና ኣጀቢን ስልጣን የሰጠ  5. ከክ/ጦር፤ ከኮር፤ ከዕዝ፣ ከፖሊት ቢሮ እና ከአባት አርበኞች የተመረጡ እና የታመነበቸዉ አመቻቾች ያልሰሩት በአጠቃላይ ትግሉ እንደይሻገር ፣ሰፈር ላይ እዲቀር ታልሞ የተስራ ስራ ነዉ።  በመሆኑም አሁን የተመሰረተዉ ዕዝ ፤ጥያቄ የጠየቃቹሁ አመራሮች እና ፖሊት ቢሮ እንዲሰራዉ የምንፈልገዉ ሌላ ሁለተኛ ዕዝ እንዲዋለድ ሳይሆን ችግሩን በጥልቀት በማየት 1ኛ. ሁለት ሰብሳቢ ሳይሆን አንድ ሰብሳቢ እንዲኖረን 2ኛ. በፖሊት ቢሮ የማደራጃ መመሪያ ተከትሎ እንዲሰራ  3ኛ. ጥያቄ የጠየቁ ታጋዮች ማሳደድ እንዲቀር እና በዉይይት ጥያቄ እንዲመለስ 4ኛ. የእርስ በርስ መገዳደል እንዲቆም 5ኛ. እዉቀት፣ አመለካከት እና ክህሎት ያላቸዉን ወይም የተማሩትን ያሳተፈ፤ ነባር ተጋዮችን (ሲነርቲን) ያካተተ ፤ መክሊትን (ችሎታን ) ያገናዘበ አካታች እና አሳታፊ የሆነ ሁሉን በሚያረካ መልኩ የተሰራ አሻጋሪ የጎንደር አንድ ዕዝ እንፈልጋለን። ማሳሰቢያ፡- ይህ እስኪሆን ግን የቋራ ኦሜድላ ክ/ጦር ወደ ወጀበዉ ሳይወጀብ ወደ ነፈሰው ሳይነፍስ እንደ አለት ቆሞ እየታገለ ስያሜዉን ከዛሬ ጀምሮ አፋብን ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦር ብሎ የሚጠራ መሆኑን ማሳወቅ እንወዳለን። ቋራ / አማራ / ኢትዮጵያ #fypシ゚viral
ሰበር ዜና የቋራ ኦሜድላ ክ/ጦር የአቋም መግለጫ =-=-=-=-=-=-=-=-=-=-=-= ለአፋብን ፖሊት ቢሮ፣ ለመላዉ የአማራ ህዝብ፤ ለኢትዮጵያ ህዝብ እና በውጭ ለምትገኙ የትግሉ ደጋፊዎች የቋራ ኦሜድላ ክ/ጦር 3 ዓመት ሙሉ ለአንድነት ሲሰራ የቆየ እና ጠላትን እያንቀጠቀጠ አይቀጡ ቅጣት እየቀጣ ቆይቷል አሁንም በማሰልጠንና በማስታተቅ የቡድን እና ዘመናዊ መሳሪዎችን በመያዝ ከበፊቱ በተሻለ ቁመና የተሻለ ስራ ለመሰራት ዝግጅታችን የጨረስን ሲሆን ክ/ጦራችን ከአሁን በፊት የጎንደርን አንድነትን ለመስራት ብዙ ርቀት በመሄድ የቁስ እና የህይወት መስዋትነት የከፈለ ክ/ጦር ነዉ :: ያም ሆኖ በተያለዩ ምክንያቶች የጎንደር አንድነት እቅፋት እየገጠመዉ ይገኛል። እኛም የቋራ ኦሜድላ ክ/ጦር አቋችን ማስቀመጥ እንፈልጋለን፡፡ አሁን የተሰራዉን የጎንደር አንድነት በተመለከተ 1. አካታች ያልሆነ 2. ክስ ያለባቸውን ወይም ወንጀለኞችን ያካተተ 3. ነባር ታጋዮችን የገፋ 4. በእዉቀት፤ በአመለካከት፣ በክህሎት እና በጀብድ የሚታወቁትን በመተዉ ጓደኛ እና ኣጀቢን ስልጣን የሰጠ 5. ከክ/ጦር፤ ከኮር፤ ከዕዝ፣ ከፖሊት ቢሮ እና ከአባት አርበኞች የተመረጡ እና የታመነበቸዉ አመቻቾች ያልሰሩት በአጠቃላይ ትግሉ እንደይሻገር ፣ሰፈር ላይ እዲቀር ታልሞ የተስራ ስራ ነዉ። በመሆኑም አሁን የተመሰረተዉ ዕዝ ፤ጥያቄ የጠየቃቹሁ አመራሮች እና ፖሊት ቢሮ እንዲሰራዉ የምንፈልገዉ ሌላ ሁለተኛ ዕዝ እንዲዋለድ ሳይሆን ችግሩን በጥልቀት በማየት 1ኛ. ሁለት ሰብሳቢ ሳይሆን አንድ ሰብሳቢ እንዲኖረን 2ኛ. በፖሊት ቢሮ የማደራጃ መመሪያ ተከትሎ እንዲሰራ 3ኛ. ጥያቄ የጠየቁ ታጋዮች ማሳደድ እንዲቀር እና በዉይይት ጥያቄ እንዲመለስ 4ኛ. የእርስ በርስ መገዳደል እንዲቆም 5ኛ. እዉቀት፣ አመለካከት እና ክህሎት ያላቸዉን ወይም የተማሩትን ያሳተፈ፤ ነባር ተጋዮችን (ሲነርቲን) ያካተተ ፤ መክሊትን (ችሎታን ) ያገናዘበ አካታች እና አሳታፊ የሆነ ሁሉን በሚያረካ መልኩ የተሰራ አሻጋሪ የጎንደር አንድ ዕዝ እንፈልጋለን። ማሳሰቢያ፡- ይህ እስኪሆን ግን የቋራ ኦሜድላ ክ/ጦር ወደ ወጀበዉ ሳይወጀብ ወደ ነፈሰው ሳይነፍስ እንደ አለት ቆሞ እየታገለ ስያሜዉን ከዛሬ ጀምሮ አፋብን ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦር ብሎ የሚጠራ መሆኑን ማሳወቅ እንወዳለን። ቋራ / አማራ / ኢትዮጵያ #fypシ゚viral

About